Lithuanian

Amharic: New Testament

Romans

16

1Pavedu jums mūsų sesę Febę, kuri yra Kenchrėjos bažnyčios tarnautoja;
1በክንክራኦስ ባለች ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ የምትሆን እኅታችንን ፌቤንን አደራ ብያችኋለሁ፤
2priimkite ją Viešpatyje, kaip pridera šventiesiems, ir padėkite jai, prireikus jūsų paramos, nes ir ji yra padėjusi daug kam ir man pačiam.
2ለቅዱሳን እንደሚገባ በጌታ ተቀበሉአት፥ እርስዋ ለብዙዎች ለእኔም ለራሴ ደጋፊ ነበረችና፥ ከእናንተም በምትፈልገው በማናቸውም ነገር እርዱአት።
3Sveikinkite Priscilę ir Akvilą, mano bendradarbius Kristuje Jėzuje,
3በክርስቶስ ኢየሱስ አብረውኝ ለሚሠሩ ለጵርስቅላና ለአቂላ ሰላምታ አቅርቡልኝ፤
4kurie guldė galvas, gelbėdami mano gyvybę. Jiems dėkoju ne aš vienas, bet ir visos pagonių bažnyčios.
4እነርሱም ስለ ነፍሴ ነፍሳቸውን ለሞት አቀረቡ፥ የአሕዛብም አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ የሚያመሰግኑአቸው ናቸው እንጂ እኔ ብቻ አይደለሁም፤
5Taip pat pasveikinkite bažnyčią, kuri yra jų namuose. Sveikinkite mano mylimąjį Epenetą­pirmąjį vaisių Kristui Azijoje.
5በቤታቸውም ላለች ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ አቅርቡልኝ። ከእስያ ለክርስቶስ በኵራት ለሆነው ለምወደው ለአጤኔጦን ሰላምታ አቅርቡልኝ።
6Sveikinkite Mariją, kuri daug darbavosi dėl mūsų.
6ስለ እናንተ ብዙ ለደከመች ለማርያ ሰላምታ አቅርቡልኝ።
7Sveikinkite Androniką ir Juniją, mano tautiečius, kalėjusius su manimi; jie žymūs tarp apaštalų ir anksčiau už mane yra Kristuje.
7በሐዋርያት መካከል ስመ ጥሩዎች ለሆኑ፥ ደግሞም ክርስቶስን በማመን ለቀደሙኝ፥ አብረውኝም ለታሰሩ ለዘመዶቼ ለአንዲራኒቆንና ለዩልያን ሰላምታ አቅርቡልኝ።
8Sveikinkite mano mylimąjį Viešpatyje Ampliatą.
8በጌታ ለምወደው ለጵልያጦን ሰላምታ አቅርቡልኝ።
9Sveikinkite mūsų bendradarbį Kristuje Urboną ir mano mylimąjį Stachį.
9በክርስቶስ አብሮን ለሚሠራ ለኢሩባኖን ለምወደውም ለስንጣክን ሰላምታ አቅርቡልኝ።
10Sveikinkite Apelį, išbandytą Kristuje. Sveikinkite tuos, kurie iš Aristobulo namų.
10በክርስቶስ መሆኑ ተፈትኖ ለተመሰገነው ለኤጤሌን ሰላምታ አቅርቡልኝ። ከአርስጣባሉ ቤተ ሰዎች ላሉት ሰላምታ አቅርቡልኝ።
11Sveikinkite mano tautietį Erodioną. Sveikinkite tuos iš Narcizo šeimynos, kurie yra Viešpatyje.
11ለዘመዴ ለሄሮድዮና ሰላምታ አቅርቡልኝ። ከንርቀሱ ቤተ ሰዎች በጌታ ላሉት ሰላምታ አቅርቡልኝ።
12Sveikinkite Trifeną ir Trifosą, besidarbuojančias Viešpatyje. Sveikinkite mieląją Persidę, kuri daug darbavosi Viešpatyje.
12በጌታ ሆነው ለሚደክሙ ለፕሮፊሞናና ለጢሮፊሞሳ ሰላምታ አቅርቡልኝ። በጌታ እጅግ ለደከመች ለተወደደች ለጠርሲዳ ሰላምታ አቅርቡልኝ።
13Sveikinkite išrinktąjį Viešpatyje Rufą, taip pat ir jo bei mano motiną.
13በጌታ ሆኖ ለታወቀ ለሩፎን ለእኔና ለእርሱም እናት ሰላምታ አቅርቡልኝ።
14Sveikinkite Asinkritą, Flegontą, Hermį, Patrobą, Hermą ir su jais esančius brolius.
14ለአስቀሪጦንና ለአፍለሶንጳ ለሄሮሜንም ለጳጥሮባም ለሄርማንም ከእነርሱም ጋር ላሉ ወንድሞች ሰላምታ አቅርቡልኝ።
15Sveikinkite Filologą ir Juliją, Nerėją ir jo seserį, Olimpą ir visus šventuosius, kurie yra su jais.
15ለፍሌጎንና ለዩልያ ለኔርያና ለእኅቱም ለአልንጦንም ከእነርሱ ጋር ላሉ ቅዱሳን ሁሉ ሰላምታ አቅርቡልኝ።
16Sveikinkite vieni kitus šventu pabučiavimu. Jus sveikina visos Kristaus bažnyčios.
16በተቀደሰ አሳሳም እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ። የክርስቶስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
17Prašau jus, broliai, įsidėmėti tuos, kurie kelia susiskaldymus bei papiktinimus, prieštaraudami mokymui, kurio jūs išmokote. Venkite jų!
17ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤
18Tokie žmonės netarnauja mūsų Viešpačiui Jėzui Kristui, bet savo pilvui. Saldžiomis ir pataikūniškomis kalbomis jie apgaudinėja paprastųjų širdis.
18እንዲህ ያሉት ለገዛ ሆዳቸው እንጂ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ አይገዙምና፥ በመልካምና በሚያቆላምጥ ንግግርም ተንኮል የሌለባቸውን ሰዎች ልብ ያታልላሉ።
19Jūsų klusnumas žinomas visur. Todėl džiaugiuosi jumis, ir linkiu, kad būtumėte išmintingi gėriui ir neišmanūs blogiui.
19መታዘዛችሁ ለሁሉ ተወርቶአልና፤ እንግዲህ በእናንተ ደስ ይለኛል፤ ነገር ግን ለበጎ ነገር ጥበበኞች ለክፉም የዋሆች እንድትሆኑ እወዳለሁ።
20O ramybės Dievas sutryps šėtoną po jūsų kojomis greitu laiku. Mūsų Viešpaties Jėzaus malonė tebūnie su jumis! Amen.
20የሰላምም አምላክ ሰይጣንን ከእግራችሁ በታች ፈጥኖ ይቀጠቅጠዋል። የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።
21Jus sveikina mano bendradarbis Timotiejus ir mano tautiečiai Liucijus, Jasonas ir Sosipatras.
21አብሮኝ የሚሠራ ጢሞቴዎስ ዘመዶቼም ሉቂዮስና ኢያሶን ሱሲጴጥሮስም ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
22Aš, Tercijus, šio laiško surašytojas, sveikinu jus Viešpatyje.
22ይህን መልእክት የጻፍሁ እኔ ጤርጥዮስ በጌታ ሰላምታ አቀርብላችኋለሁ።
23Jus sveikina Gajus, mano ir visos bažnyčios šeimininkas. Jus sveikina Erastas, miesto iždininkas, ir mano brolis Kvartas.
23የእኔና የቤተ ክርስቲያን ሁሉ አስተናጋጅ ጋይዮስ ሰላምታ ያቀርብላችኋል። የከተማው መጋቢ ኤርስጦስ ወንድማችንም ቁአስጥሮስ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
24Mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus malonė tebūnie su jumis visais. Amen.
24የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።
25Tam, kuris gali jus sustiprinti pagal mano Evangeliją ir Jėzaus Kristaus skelbimą, pagal apreiškimo paslaptį, nutylėtą nuo pasaulio pradžios,
25እንግዲህ እንደ ወንጌሌ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስም እንደ ተሰበከ፥ ከዘላለም ዘመንም የተሰወረው አሁን ግን የታየው በነቢያትም መጻሕፍት የዘላለም እግዚአብሔር እንደ አዘዘ ለእምነት መታዘዝ ይሆን ዘንድ ለአሕዛብ ሁሉ የታወቀው ምሥጢር እንደ ተገለጠ መጠን ሊያበረታችሁ ለሚችለው፥
26bet dabar atskleistą ir pranašų raštais amžinojo Dievo įsakymu paskelbtą visoms tautoms, kad jos paklustų tikėjimui,­
27ብቻውን ጥበብ ላለው ለእግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ እስከ ዘላለም ድረስ ክብር ይሁን፤ አሜን።
27vienam išmintingajam Dievui per Jėzų Kristų šlovė per amžius! Amen.