1Mes, stiprieji, turime pakęsti silpnųjų silpnybes ir ne sau pataikauti.
1እኛም ኃይለኞች የሆንን የደካሞችን ድካም እንድንሸከም ራሳችንንም ደስ እንዳናሰኝ ይገባናል።
2Kiekvienas iš mūsų tebūna malonus artimui jo labui ir pažangai.
2እያንዳንዳችን እንድናንጸው እርሱን ለመጥቀም ባልንጀራችንን ደስ እናሰኝ።
3Nes ir Kristus gyveno ne savo malonumui, bet, kaip parašyta: “Tave keikiančiųjų keiksmai krito ant manęs”.
3ክርስቶስ ራሱን ደስ አላሰኘምና፤ ነገር ግን። አንተን የነቀፉበት ነቀፋ ወደቀብኝ ተብሎ እንደ ተጻፈ ሆነበት።
4O visa, kas anksčiau parašyta, mums pamokyti parašyta, kad ištverme ir Raštų paguoda turėtume viltį.
4በመጽናትና መጻሕፍት በሚሰጡት መጽናናት ተስፋ ይሆንልን ዘንድ አስቀድሞ የተጻፈው ሁሉ ለትምህርታችን ተጽፎአልና።
5Ištvermės ir paguodos Dievas teduoda jums tarpusavyje būti vienos minties, Kristaus Jėzaus pavyzdžiu,
5በአንድ ልብ ሆናችሁ በአንድ አፍ እግዚአብሔርን፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት፥ ታከብሩ ዘንድ፥ የትዕግሥትና የመጽናናት አምላክ እንደ ክርስቶስ ኢየሱስ ፈቃድ እርስ በርሳችሁ በአንድ አሳብ መሆንን ይስጣችሁ።
6kad sutartinai vienu balsu šlovintumėte Dievą, mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus Tėvą.
7ስለዚህ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ክብር እንደ ተቀበላችሁ እንዲሁ እርስ በርሳችሁ ተቀባበሉ።
7Todėl priimkite vienas kitą, kaip ir Kristus jus priėmė į Dievo šlovę.
8ለአባቶች የተሰጠውን የተስፋ ቃል ያጸና ዘንድ ደግሞም። ስለዚህ በአሕዛብ መካከል አመሰግንሃለሁ ለስምህም እዘምራለሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ አሕዛብ ስለ ምሕረቱ እግዚአብሔርን ያከብሩ ዘንድ፥ ክርስቶስ ስለ እግዚአብሔር እውነት የመገረዝ አገልጋይ ሆነ እላለሁ።
8Aš sakau: Kristus tapo apipjaustytųjų tarnas dėl Dievo tiesos, kad patvirtintų tėvams suteiktus pažadus
10ደግሞም። አሕዛብ ሆይ፥ ከሕዝቡ ጋር ደስ ይበላችሁ ይላል።
9ir kad pagonys šlovintų Dievą už Jo gailestingumą, kaip parašyta: “Todėl išpažinsiu Tave tarp pagonių, Tavo vardui giedosiu”.
11ደግሞም። እናንተ አሕዛብ ሁላችሁ፥ ጌታን አመስግኑ ሕዝቦቹም ሁሉ ይወድሱት ይላል።
10Ir vėl sakoma: “Džiaukitės, pagonys, kartu su Jo tauta”.
12ደግሞም ኢሳይያስ። የእሴይ ሥር አሕዛብንም ሊገዛ የሚነሣው ይሆናል፤ በእርሱ አሕዛብ ተስፋ ያደርጋሉ ይላል።
11Ir dar: “Girkite Viešpatį, visi pagonys, šlovinkite Jį visos tautos”.
13የተስፋ አምላክም በመንፈስ ቅዱስ ኃይል በተስፋ እንድትበዙ በማመናችሁ ደስታንና ሰላምን ሁሉ ይሙላባችሁ።
12Ir Izaijas vėl sako: “Bus Jesės šaknis, Tas, kuris pakils valdyti pagonių, ir Juo vilsis pagonys”.
14እኔም ራሴ ደግሞ፥ ወንድሞቼ ሆይ፥ በበጎነት ራሳችሁ እንደ ተሞላችሁ፥ እውቀትም ሁሉ እንደ ሞላባችሁ፥ እርስ በርሳችሁም ደግሞ ልትገሠጹ እንዲቻላችሁ ስለ እናንተ ተረድቼአለሁ።
13Tegul vilties Dievas pripildo jus dideliu džiaugsmu ir tikėjimo ramybe, kad Šventosios Dvasios jėga būtumėte pertekę vilties.
15ነገር ግን አሕዛብ በመንፈስ ቅዱስ ተቀድሰው የተወደደ መሥዋዕት ሊሆኑ፥ ለእግዚአብሔር ወንጌል እንደ ካህን እያገለገልሁ፥ ለአሕዛብ የክርስቶስ ኢየሱስ አገልጋይ እሆን ዘንድ ከእግዚአብሔር በተሰጠኝ ጸጋ ምክንያት ተመልሼ ላሳስባችሁ ብዬ በአንዳንድ ቦታ በድፍረት ጻፍሁላችሁ።
14Aš, mano broliai, esu įsitikinęs, kad jūs esate kupini gerumo, pilni visokio pažinimo ir galite vieni kitus perspėti.
17እንግዲህ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚሆን ነገር በክርስቶስ ኢየሱስ ትምክህት አለኝ።
15Parašiau jums, broliai, kai kur kiek per drąsiai, norėdamas jums priminti, kad dėl Dievo man suteiktos malonės
18አሕዛብ እንዲታዘዙ ክርስቶስ በቃልና በሥራ፥ በምልክትና በድንቅ ነገር ኃይል፥ በመንፈስ ቅዱስም ኃይል በእኔ አድርጎ ከሠራው በቀር ምንም ልናገር አልደፍርም፤ ስለዚህ ከኢየሩሳሌም ጀምሬ እስከ እልዋሪቆን ድረስ እየዞርሁ የክርስቶስን ወንጌል ፈጽሜ፤ ሰብኬአለሁ።
16turiu būti pagonims Jėzaus Kristaus tarnas ir skelbti Dievo Evangeliją, kad pagonių auka taptų priimtina, Šventosios Dvasios pašventinta.
20እንዲሁም በሌላው ሰው መሠረት ላይ እንዳልሠራ የክርስቶስ ስም በተጠራበት ስፍራ ሳይሆን ወንጌልን ለመስበክ ተጣጣርሁ፤
17Taigi Kristuje Jėzuje aš galiu pasigirti Dievo darbais.
21ነገር ግን። ስለ እርሱ ያልተወራላቸው ያያሉ፥ ያልሰሙም ያስተውላሉ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
18Juk nedrįsčiau ko nors pasakoti, ko Kristus nebūtų per mane nuveikęs, kad pagonys paklustų žodžiu ir darbu;
22ስለዚህ ደግሞ ወደ እናንተ እንዳልመጣ ብዙ ጊዜ ተከለከልሁ።
19galingais ženklais ir stebuklais, Dievo Dvasios jėga nuo Jeruzalės ir aplinkui, iki Ilyrijos, aš iki galo paskelbiau Kristaus Evangeliją.
23አሁን ግን በዚህ አገር ስፍራ ወደ ፊት ስለሌለኝ፥ ከብዙ ዓመትም ጀምሬ ወደ እናንተ ልመጣ ናፍቆት ስላለኝ፥
20Be to, kad nestatyčiau ant svetimų pamatų, aš stengiausi skelbti Evangeliją ne ten, kur Kristaus vardas jau pagarsintas,
24ወደ እስጳንያ በሄድሁ ጊዜ ሳልፍ እናንተን እንዳይ፥ አስቀድሜም ጥቂት ብጠግባችሁ ወደዚያ በጉዞዬ እንድትረዱኝ ተስፋ አደርጋለሁ።
21bet, kaip parašyta: “Pamatys tie, kuriems nebuvo apie Jį skelbta, ir supras tie, kurie nebuvo girdėję”.
25አሁን ግን ቅዱሳንን ለማገልገል ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ።
22Todėl aš ir buvau daug kartų sutrukdytas pas jus atvykti.
26መቄዶንያና አካይያ በኢየሩሳሌም ቅዱሳን መካከል ያሉትን ድሆች ይረዱ ዘንድ ወደዋልና።
23Bet dabar, neturėdamas vietos šiuose kraštuose ir daugel metų trokšdamas atvykti pas jus,
27ወደዋልና፥ የእነርሱም ባለ ዕዳዎች ናቸው፤ አሕዛብ በእነርሱ መንፈሳዊ ነገርን ተካፋዮች ከሆኑ በሥጋዊ ነገር ደግሞ ያገለግሉአቸው ዘንድ ይገባቸዋልና።
24aš apsilankysiu, kai keliausiu į Ispaniją. Turiu vilties, keliaudamas pro šalį, išvysti jus ir tikiuosi, kad jūs palydėsite mane, prieš tai nors kiek pasimėgavusį bendravimu su jumis.
28እንግዲህ ይህን ፈጽሜ ይህን ፍሬ ካተምሁላቸው በኋላ በእናንተ በኩል አልፌ ወደ እስጳንያ እሄዳለሁ፤
25Bet dabar vykstu į Jeruzalę šventiesiems patarnauti.
29ወደ እናንተም ስመጣ በክርስቶስ በረከት ሙላት እንድመጣ አውቃለሁ።
26Mat Makedonijai ir Achajai buvo malonu padaryti rinkliavą Jeruzalės šventųjų beturčiams.
30ወንድሞች ሆይ፥ ስለ እኔ ወደ እግዚአብሔር እየጸለያችሁ ከእኔ ጋር ትጋደሉ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስና በመንፈስ ፍቅር እለምናችኋለሁ፤
27Joms tai labai patiko, ir iš tikro jos yra jų skolininkės. Jeigu pagonys tapo jų dvasinių gėrybių dalininkais, tai jų pareigapatarnauti medžiaginėmis gėrybėmis.
31በእግዚአብሔር ፈቃድ በደስታ ወደ እናንተ መጥቼ ከእናንተ ጋር እንዳርፍ፥ በይሁዳ ካሉት ከማይታዘዙ እድን ዘንድ፥ ለኢየሩሳሌምም ያለኝ አገልግሎቴ ቅዱሳንን ደስ የሚያሰኝ ይሆን ዘንድ ጸልዩ።
28Taigi, baigęs šį reikalą ir jiems saugiai atidavęs, kas surinkta, keliausiu pro jus į Ispaniją.
33የሰላምም አምላክ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።
29Ir aš esu tikras, kad atvyksiu pas jus Kristaus Evangelijos palaiminimo pilnatvėje.
30Todėl maldauju jus, broliai, dėl Viešpaties Jėzaus Kristaus ir Dvasios meilės, kad jūs kartu su manimi kovotumėte už mane maldose Dievui,
31kad būčiau išgelbėtas nuo netikinčiųjų Judėjoje, kad mano paslauga Jeruzalei būtų priimtina šventiesiems,
32ir kad pagal Dievo valią atvykčiau pas jus su džiaugsmu ir atsigaivinčiau drauge su jumis.
33Ramybės Dievas tebūnie su jumis visais! Amen.