Lithuanian

Amharic: New Testament

1 Corinthians

2

1Ir aš, broliai, kai pas jus lankiausi, atėjau ne su gražbyliavimu ar išmintimi skelbti jums Dievo liudijimo.
1እኔም፥ ወንድሞች ሆይ፥ ወደ እናንተ በመጣሁ ጊዜ በቃልና በጥበብ ብልጫ ለእግዚአብሔር ምስክርነቴን ለእናንተ እየነገርሁ አልመጣሁም።
2Nes aš nusprendžiau tarp jūsų nežinoti nieko, išskyrus Jėzų Kristų, ir Tą nukryžiuotą.
2በመካከላችሁ ሳለሁ ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር እርሱም እንደተሰቀለ ሌላ ነገር እንዳላውቅ ቆርጬ ነበርና።
3Aš buvau pas jus silpnas, išsigandęs ir labai drebėjau.
3እኔም በድካምና በፍርሃት በብዙ መንቀጥቀጥም በእናንተ ዘንድ ነበርሁ፤
4Mano kalba ir skelbimas pasižymėjo ne įtikinančiais žmogiškos išminties žodžiais, bet Dvasios ir jėgos parodymu,
4እምነታችሁም በእግዚአብሔር ኃይል እንጂ በሰው ጥበብ እንዳይሆን፥ ቃሌም ስብከቴም መንፈስንና ኃይልን በመግለጥ ነበረ እንጂ፥ በሚያባብል በጥበብ ቃል አልነበረም።
5kad ir jūsų tikėjimas remtųsi ne žmogiška išmintimi, bet Dievo jėga.
6በበሰሉት መካከል ግን ጥበብን እንናገራለን፥ ነገር ግን የዚችን ዓለም ጥበብ አይደለም የሚሻሩትንም የዚችን ዓለም ገዦች ጥበብ አይደለም፤
6Tiesa, tarp subrendusiųjų mes skelbiame išmintį, tačiau tai išmintis ne šio pasaulio ir ne šio pasaulio valdovų, kurie pranyks.
7ነገር ግን እግዚአብሔር አስቀድሞ ከዘመናት በፊት ለክብራችን የወሰነውን፥ ተሰውሮም የነበረውን የእግዚአብሔርን ጥበብ በምሥጢር እንናገራለን።
7Mes skelbiame paslaptingą ir paslėptą Dievo išmintį, kurią Dievas nuo amžių paskyrė mums išaukštinti,
8ከዚችም ዓለም ገዦች አንዱ እንኳ ይህን ጥበብ አላወቀም፤ አውቀውስ ቢሆኑ የክብርን ጌታ ባልሰቀሉትም ነበር፤
8kurios nepažino jokie šio pasaulio valdovai, nes, jei būtų pažinę, nebūtų šlovės Viešpaties nukryžiavę.
9ነገር ግን። ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው ተብሎ እንድተጻፈ፥ እንዲህ እንናገራለን።
9Bet skelbiame, kaip parašyta: “Ko akis neregėjo, ko ausis negirdėjo, kas žmogui į širdį neatėjo, tai paruošė Dievas tiems, kurie Jį myli”.
10መንፈስም የእግዚአብሔርን ጥልቅ ነገር ስንኳ ሳይቀር ሁሉን ይመረምራልና ለእኛ እግዚአብሔር በመንፈሱ በኩል ገለጠው።
10Dievas mums tai apreiškė per savo Dvasią, nes Dvasia visa ištiria, net Dievo gelmes.
11በእርሱ ውስጥ ካለው ከሰው መንፈስ በቀር ለሰው ያለውን የሚያውቅ ሰው ማን ነው? እንዲሁም ደግሞ ከእግዚአብሔር መንፈስ በቀር ለእግዚአብሔር ያለውን ማንም አያውቅም።
11Kas iš žmonių žino, kas yra žmogaus, jei ne paties žmogaus dvasia? Taip pat niekas nežino, kas yra Dievo, tik Dievo Dvasia.
12እኛ ግን ከእግዚአብሔር እንዲያው የተሰጠንን እናውቅ ዘንድ ከእግዚአብሔር የሆነውን መንፈስ እንጂ የዓለምን መንፈስ አልተቀበልንም።
12O mes gavome ne pasaulio dvasią, bet Dvasią iš Dievo, kad suvoktume, kas mums Dievo dovanota.
13መንፈሳዊውን ነገር ከመንፈሳዊው ነገር ጋር አስተያይተን መንፈስ በሚያስተምረን ቃል ይህን ደግሞ እንናገራለን እንጂ የሰው ጥበብ በሚያስተምረን ቃል አይደለም።
13Apie tai ir kalbame ne žodžiais, kurių moko žmogiškoji išmintis, bet tais, kurių moko Šventoji Dvasia,­dvasinius dalykus gretindami su dvasiniais.
14ለፍጥረታዊ ሰው የእግዚአብሔር መንፈስ ነገር ሞኝነት ነውና አይቀበለውም፤ በመንፈስም የሚመረመር ስለ ሆነ ሊያውቀው አይችልም።
14Bet sielinis žmogus nepriima to, kas yra iš Dievo Dvasios, nes jam tai kvailystė; ir negali suprasti, nes tai dvasiškai vertinama.
15መንፈሳዊ ሰው ግን ሁሉን ይመረምራል ራሱ ግን በማንም አይመረመርም።
15O dvasinis žmogus gali spręsti apie viską, bet niekas negali spręsti apie jį.
16እንዲያስተምረው የጌታን ልብ ማን አውቆት ነው? እኛ ግን የክርስቶስ ልብ አለን።
16“Kas gi suvokė Viešpaties mintį, kad galėtų Jį pamokyti?” O mes turime Kristaus protą.