Lithuanian

Amharic: New Testament

1 Peter

1

1Petras, Jėzaus Kristaus apaštalas, ateiviams, pasklidusiems Ponte, Galatijoje, Kapadokijoje, Azijoje ir Bitinijoje,
1የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ጴጥሮስ፥ እግዚአብሔር አብ አስቀድሞ እንዳወቃቸው በመንፈስም እንደሚቀደሱ፥ ይታዘዙና በኢየሱስ ክርስቶስ ደም ይረጩ ዘንድ ለተመረጡት በጳንጦስና በገላትያ በቀጰዶቅያም በእስያም በቢታንያም ለተበተኑ መጻተኞች፤ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።
2išrinktiems išankstiniu Dievo Tėvo numatymu, Dvasios pašventinimu, kad būtų klusnūs ir apšlakstyti Jėzaus Kristaus krauju. Tepadaugėja jums malonė ir ramybė!
3ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።
3Tebūnie palaimintas Dievas, mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus Tėvas, kuris iš savo didžio gailestingumo Jėzaus Kristaus prikėlimu iš numirusių atgimdė mus gyvai vilčiai,
6በዚህም እጅግ ደስ ይላችኋል፥ ነገር ግን በእሳት ምንም ቢፈተን ከሚጠፋው ወርቅ ይልቅ አብልጦ የሚከብር የተፈተነ እምነታችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ፥ ለምስጋናና ለክብር ለውዳሴም ይገኝ ዘንድ አሁን ለጥቂት ጊዜ ቢያስፈልግ በልዩ ልዩ ፈተና አዝናችኋል።
4nenykstančiam, nesuteptam ir nevystančiam palikimui, kuris paruoštas jums danguje.
8እርሱንም ሳታዩት ትወዱታላችሁ፤ አሁንም ምንም ባታዩት በእርሱ አምናችሁ፥ የእምነታችሁን ፍፃሜ እርሱም የነፍሳችሁን መዳን እየተቀበላችሁ፥ በማይነገርና ክብር በሞላበት ሐሤት ደስ ይላችኋል።
5Dievo jėga per tikėjimą jūs esate saugomi išgelbėjimui, kuris parengtas apsireikšti paskutiniu laiku.
10ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩት ነቢያት ስለዚህ መዳን ተግተው እየፈለጉ መረመሩት፤
6Tuo džiaukitės, nors dabar, jei reikia, trumpai kenčiate įvairiuose išmėginimuose,
11በእነርሱም የነበረ የክርስቶስ መንፈስ፥ ስለ ክርስቶስ መከራ ከእርሱም በኋላ ስለሚመጣው ክብር አስቀድሞ እየመሰከረ፥ በምን ወይም እንዴት ባለ ዘመን እንዳመለከተ ይመረምሩ ነበር።
7kad jūsų išbandytas tikėjimas, brangesnis už pragaištantį auksą, nors ir ugnimi ištirtą, būtų pripažintas vertas gyriaus, garbės ir šlovės, kai apsireikš Jėzus Kristus.
12ለእነርሱም ከሰማይ በተላከ በመንፈስ ቅዱስ ወንጌልን የሰበኩላችሁ ሰዎች አሁን ባወሩላችሁ ነገር እናንተን እንጂ ራሳቸውን እንዳላገለገሉ ተገለጠላቸው፤ ይህንም ነገር መላእክቱ ሊመለከቱ ይመኛሉ።
8Jūs mylite Jį, nors ir nesate Jo matę; tikėdami Jį, nors ir neregėdami, džiaugiatės neišsakomu ir šlovingiausiu džiaugsmu,
13ስለዚህ የልቡናችሁን ወገብ ታጥቃችሁና በመጠን ኖራችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ የምታገኙትን ጸጋ ፈጽማችሁ ተስፋ አድርጉ።
9gaudami jūsų tikėjimo tikslą­ sielų išgelbėjimą.
14እንደሚታዘዙ ልጆች ባለማወቃችሁ አስቀድሞ የኖራችሁበትን ምኞት አትከተሉ።
10Šito išgelbėjimo ieškojo ir kruopščiai jį tyrinėjo pranašai, kurie pranašavo apie jums skirtąją malonę.
15ዳሩ ግን። እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተ ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ።
11Jie tyrinėjo, kurį ir kokį laiką skelbė juose esanti Kristaus Dvasia, iš anksto nurodžiusi Kristaus kentėjimus ir juos lydinčią šlovę.
17ለሰው ፊትም ሳያደላ በእያንዳንዱ ላይ እንደ ሥራው የሚፈርደውን አባት ብላችሁ ብትጠሩ በእንግድነታችሁ ዘመን በፍርሃት ኑሩ።
12Jiems buvo apreikšta, kad jie ne sau, bet mums tarnavo tuo, kas dabar pranešta jums per tuos, kurie paskelbė Evangeliją Šventąja Dvasia, pasiųsta iš dangaus; į tai trokšta pažvelgti angelai.
18ከአባቶቻችሁ ከወረሳችሁት ከከንቱ ኑሮአችሁ በሚያልፍ ነገር በብር ወይም በወርቅ ሳይሆን፥ ነውርና እድፍ እንደ ሌለው እንደ በግ ደም በክቡር የክርስቶስ ደም እንደ ተዋጃችሁ ታውቃላችሁ።
13Todėl, susijuosę savo proto strėnas, būkite blaivūs ir visiškai pasitikėkite malone, kuri bus jums suteikta, kai apsireikš Jėzus Kristus.
20ዓለም ሳይፈጠር እንኳ አስቀድሞ ታወቀ፥ ነገር ግን እምነታችሁና ተስፋችሁ በእግዚአብሔር ይሆን ዘንድ፥ ከሙታን ባስነሣው ክብርንም በሰጠው በእግዚአብሔር በእርሱ ስለምታምኑ ስለ እናንተ በዘመኑ መጨረሻ ተገለጠ።
14Kaip klusnūs vaikai, nepasiduokite ankstesniems savo neišmaningumo laikų geiduliams,
22ለእውነት እየታዘዛችሁ ግብዝነት ለሌለበት ለወንድማማች መዋደደ ነፍሳችሁን አንጽታችሁ እርስ በርሳችሁ ከልባችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።
15bet, kaip šventas yra Tas, kuris jus pašaukė, taip ir jūs būkite šventi visu savo elgesiu,
23ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር አይደለም፥ በሕያውና ለዘላለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር ነው እንጂ።
16nes parašyta: “Būkite šventi, nes Aš esu šventas”.
24ሥጋ ሁሉ እንደ ሣር ክብሩም ሁሉ እንደ ሣር አበባ ነውና፤ ሣሩ ይጠወልጋል አበባውም ይረግፋል፤
17Ir jei kaip Tėvo šaukiatės To, kuris nešališkai teisia pagal kiekvieno darbą, su baime elkitės savo viešnagės metu,
25የጌታ ቃል ግን ለዘላለም ይኖራል። በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው።
18žinodami, kad esate atpirkti nuo betikslio iš protėvių paveldėto gyvenimo būdo ne nykstančiais turtais, sidabru ar auksu,
19bet brangiuoju krauju Kristaus, to avinėlio be kliaudos ir dėmės.
20Jis buvo numatytas dar prieš pasaulio sutvėrimą, o apreikštas šiais paskutiniais laikais jums,
21per Jį įtikėjusiems Dievą, kuris prikėlė Jį iš numirusių ir suteikė Jam šlovę, kad jūs tikėtumėte ir viltumėtės Dievu.
22Nuskaidrinę savo sielas Dvasia klusnumu tiesai dėl neveidmainiškos brolių meilės, karštai iš tyros širdies mylėkite vieni kitus.
23Jūs esate atgimę ne iš pranykstančios, bet iš nenykstančios sėklos gyvu ir amžinai pasiliekančiu Dievo žodžiu.
24Mat “kiekvienas kūnas­tartum žolynas, ir visa žmogaus garbė tarsi žolyno žiedas. Žolynas sudžiūsta, ir jo žiedas nubyra,
25bet Viešpaties žodis išlieka per amžius”. Toks yra jums paskelbtas Evangelijos žodis.