1Jūs, žmonos, būkite klusnios savo vyrams, kad tie, kurie neklauso žodžio, ir be žodžio būtų laimėti savo žmonų elgesiu,
1እንዲሁም፥ እናንተ ሚስቶች ሆይ፥ ከባሎቻችሁ አንዳንዱ ለትምህርት የማይታዘዙ ቢኖሩ፥ በፍርሃት ያለውን ንጹሑን ኑሮአችሁን እየተመለከቱ ያለ ትምህርት በሚስቶቻቸው ኑሮ እንዲገኙ ተገዙላቸው።
2matydami jūsų gyvenimo skaistumą ir dievobaimingumą.
3ለእናንተም ጠጕርን በመሸረብና ወርቅን በማንጠልጠል ወይም ልብስን በመጎናጸፍ በውጭ የሆነ ሽልማት አይሁንላችሁ፥
3Tegu puošia jus ne išorėsupinti plaukai, aukso papuošalai ar ištaigingi drabužiai,
4ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዝግተኛ መንፈስ ያለውን የማይጠፋውን ልብስ ለብሶ የተሰወረ የልብ ሰው ይሁንላችሁ።
4bet paslėptas širdies žmogus: nenykstančia, romia ir taikinga dvasia, kuri labai brangi Dievo akyse.
5እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ ለባሎቻቸው ሲገዙ ተሸልመው ነበርና፤
5Juk kadaise taip ir puošdavosi šventos moterys, kurios turėjo viltį Dieve, būdamos klusnios savo vyrams.
6እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም። ጌታ ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት፤ እናንተም ከሚያስደነግጥ ነገር አንዳች እንኳ ሳትፈሩ መልካም ብታደርጉ ልጆችዋ ናችሁ።
6Taip Sara klausė Abraomo ir vadino jį viešpačiu. Jūs tapote jos dukterimis, darydamos gera ir nebijodamos jokių bauginimų.
7እንዲሁም፥ እናንተ ባሎች ሆይ፥ ደካማ ፍጥረት ስለ ሆኑ ከሚስቶቻችሁ ጋር በማስተዋል አብራችሁ ኑሩ፤ ጸሎታችሁ እንዳይከለከል አብረው ደግሞ የሕይወትን ጸጋ እንደሚወርሱ አድርጋችሁ አክብሩአቸው።
7Ir jūs, vyrai, gyvenkite su žmonomis supratingai, kaip su silpnesniu indu, gerbdami jas kaip gyvenimo malonės bendrapaveldėtojas, kad jūsų maldos nebūtų trukdomos.
8በመጨረሻው ሁላችሁ በአንድ ልብ ሁኑ፥ የሌላው መከራ ለእናንተ እንደሚሆን አድርጉ፥ እንደወንድሞች ተዋደዱ፥ ርኅሩኆችና ትሑታን ሁኑ፤
8Galiausiai visi būkite vienminčiai, užjaučiantys kitus, mylintys brolius, gailestingi, draugiški.
9ክፉን በክፉ ፈንታ ወይም ስድብን በስድብ ፈንታ አትመልሱ በዚህ ፈንታ ባርኩ እንጂ፥ በረከትን ልትወርሱ ለዚህ ተጠርታችኋልና።
9Neatsilyginkite piktu už pikta ar keiksmu už keiksmą, bet, priešingai, laiminkite, žinodami, kad ir patys esate pašaukti paveldėti palaiminimo.
10ሕይወትን ሊወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚፈልግ ሰው፥ መላሱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኰልን ከመናገር ይከልክል፤
10“Kas trokšta mylėti gyvenimą ir matyti gerų dienų, tepažaboja liežuvį nuo pikto ir lūpas nuo klastingų kalbų.
11ከክፉ ፈቀቅ ይበል፥ መልካምንም ያድርግ፥ ሰላምን ይሻ ይከተለውም፤
11Tegu jis nusigręžia nuo pikto ir daro gera, teieško ramybės ir tesiveja ją.
12የጌታ ዓይኖች ወደ ጻድቃን ናቸውና፥ ጆሮዎቹም ለጸሎታቸው ተከፍተዋል፥ የጌታ ፊት ግን ክፉ ነገርን በሚያደርጉ ላይ ነው።
12Viešpaties žvilgsnis lydi teisiuosius, ir Jo ausys girdi jų maldas, bet Viešpaties veidasprieš darančius pikta”.
13በጎንም ለማድረግ ብትቀኑ የሚያስጨንቃችሁ ማን ነው?
13Kas gi jums pakenks, jei darysite gera?
14ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ። ማስፈራራታቸውንም አትፍሩ አትናወጡም፥
14Bet jei jums ir tektų kentėti už teisumą,jūs palaiminti! “Jų gąsdinimo neišsigąskite ir nesutrikite”.
15ዳሩ ግን ጌታን እርሱም ክርስቶስ በልባችሁ ቀድሱት። በእናንተ ስላለ ተስፋ ምክንያትን ለሚጠይቁዋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ፥ ነገር ግን በየዋህነትና በፍርሃት ይሁን።
15Šventu laikykite Viešpatį Dievą savo širdyse, visada pasiruošę atsakyti kiekvienam klausiančiam apie jumyse esančią viltį romiai ir pagarbiai,
16በክርስቶስ ያለውን መልካሙን ኑሮአችሁን የሚሳደቡ ሰዎች ክፉን እንደምታደርጉ በሚያሙበት ነገር እንዲያፍሩ በጎ ሕሊና ይኑራችሁ።
16turėdami tyrą sąžinę, kad šmeižiantys jūsų gerą elgesį Kristuje liktų sugėdinti.
17የእግዚአብሔር ፈቃድ እንዲህ ቢሆን፥ ክፉ ስለ ማድረግ ሳይሆን በጎ ስለ ማድረግ መከራን ብትቀበሉ ይሻላችኋልና።
17Geriau, jei tokia būtų Dievo valia, kentėti už gerus darbus negu už piktus.
18ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር እንዲያቀርበን እርሱ ጻድቅ ሆኖ ስለ ዓመፀኞች አንድ ጊዜ በኃጢአት ምክንያት ሞቶአልና፤ በሥጋ ሞተ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ፥
18Ir Kristus vieną kartą kentėjo už nuodėmes, teisusis už neteisiuosius, kad mus nuvestų pas Dievą, beje, kūnu numarintas, bet atgaivintas Dvasia.
19በእርሱም ደግሞ ሄዶ በወኅኒ ለነበሩ ነፍሳት ሰበከላቸው፤
19Ja Jis nužengė žemyn ir skelbė kalėjime esančioms dvasioms,
20ጥቂቶች ማለት ስምንት ነፍስ በውኃ የዳኑበት መርከብ ሲዘጋጅ፥ የእግዚአብሔር ትዕግሥት በኖኅ ዘመን በቈየ ጊዜ ቀድሞ አልታዘዙም።
20kurios kadaise buvo neklusnios, kai Nojaus dienomis Dievo kantrybė laukė, bestatant arką, kuria nedaugelis, tai yra aštuonios sielos, buvo išgelbėtos vandeniu.
21ይህም ውኃ ደግሞ ማለት ጥምቅት ምሳሌው ሆኖ አሁን ያድነናል፥ የሰውነትን እድፍ ማስወገድ አይደለም፥ ለእግዚአብሔር የበጎ ሕሊና ልመና ነው እንጂ፥ ይህም በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ነው፤
21Ir mus dabar gelbsti tų įvykių vaizdinyskrikštas. Jis nėra kūno nešvaros nuplovimas, bet grynos sąžinės atsakas Dievui per prisikėlimą Jėzaus Kristaus,
22እርሱም መላእክትና ሥልጣናት ኃይላትም ከተገዙለት በኋላ ወደ ሰማይ ሄዶ በእግዚአብሔር ቀኝ አለ።
22kuris, įžengęs į dangų, yra Dievo dešinėje; Jam yra pavaldūs angelai, valdžios ir jėgos.