Lithuanian

Amharic: New Testament

1 Thessalonians

1

1Paulius, Silvanas ir Timotiejus tesalonikiečių bažnyčiai Dieve Tėve ir Viešpatyje Jėzuje Kristuje. Malonė jums ir ramybė nuo Dievo, mūsų Tėvo, ir Viešpaties Jėzaus Kristaus!
1ጳውሎስና ስልዋኖስ ጢሞቴዎስም፥ በእግዚአብሔር አብ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስም ወደምትሆን ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን፤ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስም ጸጋ ሰላምም ለእናንተ ይሁን።
2Mes visada dėkojame Dievui už jus visus, prisimindami jus savo maldose,
2በጸሎታችን ጊዜ ስለ እናንተ ስናሳስብ፥ የእምነታችሁን ስራ የፍቅራችሁንም ድካም በጌታችንም በኢየሱስ ክርስቶስ ያለውን የተስፋችሁን መጽናት በአምላካችንና በአባታችን ፊት ሳናቋርጥ እያሰብን፥ እግዚአብሔርን ሁል ጊዜ በሁላችሁ ምክንያት እናመሰግናለን፤
3nuolat minėdami jūsų tikėjimo darbus, meilės triūsą bei vilties ištvermingumą mūsų Viešpatyje Jėzuje Kristuje mūsų Dievo ir Tėvo akivaizdoje,
4በእግዚአብሔር የምትወደዱ ወንድሞች ሆይ፥ እንደ ተመረጣችሁ አውቀናልና።
4žinodami, Dievo numylėtieji broliai, jūsų išrinkimą.
5ወንጌላችን በኃይልና በመንፈስ ቅዱስ በብዙ መረዳትም እንጂ በቃል ብቻ ወደ እናንተ አልመጣምና፤ በእናንተ ዘንድ ስለ እናንተ እንዴት እንደ ነበርን ታውቃላችሁ።
5Nes mūsų Evangelija neatėjo pas jus vien tik žodžiais, bet su jėga ir Šventąja Dvasia, ir su tvirtu įsitikinimu. Jūs žinote, kaip mes pas jus elgėmės jūsų labui.
6ደግሞ እናንተ ቃሉን በብዙ መከራ ከመንፈስ ቅዱስ ደስታ ጋር ተቀብላችሁ፥ እኛንና ጌታን የምትመስሉ ሆናችሁ፤
6Ir jūs pasidarėte mūsų ir Viešpaties pasekėjai, priėmę žodį didžiame suspaudime su Šventosios Dvasios džiaugsmu,
7ስለዚህም በመቄዶንያና በአካይያ ላሉት ምእመናን ሁሉ ምሳሌ ሆናችሁላቸው።
7ir taip jūs tapote pavyzdžiu visiems Makedonijos bei Achajos tikintiesiems.
8ከእናንተ ወጥቶ የጌታ ቃል በመቄዶንያና በአካይያ ብቻ አልተሰማምና፥ ነገር ግን ምንም እንድንናገር እስከማያስፈልግ ድረስ፥ በእግዚአብሔር ዘንድ የሚሆን እምነታችሁ በሁሉ ስፍራ ተወርቶአል።
8Mat iš jūsų Viešpaties žodis nuskambėjo ne tik Makedonijoje bei Achajoje, bet jūsų tikėjimas Dievu pasklido visur, ir mums jau nebereikia nieko kalbėti.
9እነርሱ ራሳቸው ወደ እናንተ መግባታችን እንዴት እንደነበረ ስለ እኛ ይናገራሉና፤ ለሕያውና ለእውነተኛ አምላክም ታገለግሉ ዘንድ፥ ከሙታንም ያስነሳውን ልጁን እርሱንም ኢየሱስን ከሚመጣው ቍጣ የሚያድነንን ከሰማይ ትጠብቁ ዘንድ፥ ከጣዖቶች ወደ እግዚአብሔር እንዴት ዘወር እንዳላችሁ ይናገራሉ።
9Jie patys pasakoja apie mūsų atvykimą pas jus, ir kaip jūs nuo stabų atsivertėte prie Dievo tarnauti gyvajam bei tikrajam Dievui
10ir laukti iš dangaus Jo Sūnaus, kurį Jis prikėlė iš numirusių,­Jėzaus, gelbstinčio mus nuo ateinančios rūstybės.