1O jūs, šeimininkai, duokite vergams, kas teisinga ir kas dera, atsimindami, kad ir jūs turite Šeimininką danguje.
1ጌቶች ሆይ፥ እናንተ ደግሞ በሰማይ ጌታ እንዳላችሁ ታውቃላችሁና ለባሪያዎቻችሁ በጽድቅና በቅንነት አድርጉላቸው።
2Nuolat melskitės, budėdami ir dėkodami;
2ከማመስገን ጋር በጸሎት እየነቃችሁ ለእርሱ ትጉ።
3melskitės taip pat ir už mus, kad Dievas mums atvertų žodžio duris skelbti Kristaus paslaptį, dėl kurios aš surakintas,
3በዚያን ጊዜም ስለ እርሱ ደግሞ የታሰርሁበትን የክርስቶስን ምሥጢር እንድንነግር እግዚአብሔር የቃሉን ደጅ ይከፍትልን ዘንድ ስለ እኛ ደግሞ ጸልዩ።
4kad sugebėčiau ją atskleisti taip, kaip privalau ją skelbti.
4ልናገር እንደሚገባኝ ያህል እገልጠው ዘንድ ጸልዩልኝ።
5Elkitės protingai su pašaliniais, išnaudodami laiką.
5ዘመኑን እየዋጃችሁ፥ በውጭ ባሉቱ ዘንድ በጥበብ ተመላለሱ።
6Jūsų kalba visuomet tebūna maloni ir druska pasūdyta, kad sugebėtumėte kiekvienam atsakyti.
6ለእያንዳንዱ እንዴት እንድትመልሱ እንደሚገባችሁ ታውቁ ዘንድ ንግግራችሁ ሁልጊዜ፥ በጨው እንደ ተቀመመ፥ በጸጋ ይሁን።
7Apie mano reikalus jums viską praneš Tichikas, mylimas brolis, ištikimas tarnas ir bendradarbis Viešpatyje.
7የተወደደ ወንድምና የታመነ አገልጋይ በጌታም አብሮኝ ባሪያ የሆነ ቲኪቆስ ኑሮዬን ሁሉ ያስታውቃችኋል።
8Aš tam jį ir siunčiu, kad sužinotų, kaip jums sekasi, ir paguostų jūsų širdis.
8ወሬያችንን እንድታውቁና ልባችሁን እንዲያጽናና፥ ከእናንተ ከሆነውና ከታመነው ከተወደደውም ወንድም ከአናሲሞስ ጋር ወደ እናንተ የምልከው ስለዚህ ምክንያት ነው። የዚህን ስፍራ ወሬ ሁሉ ያስታውቁአችኋል።
9Jis su Onesimu, ištikimu ir mylimu broliu, kuris yra iš jūsų, papasakos jums visa, kas čia dedasi.
10ከተገረዙት ወገን ያሉት፥ አብሮ ከእኔ ጋር የታሰረ አርስጥሮኮስ የበርናባስም የወንድሙ ልጅ ማርቆስ ኢዮስጦስም የተባለ ኢያሱ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል። ስለ ማርቆስ። ወደ እናንተ ቢመጣ፥ ተቀበሉት የሚል ትእዛዝ ተቀበላችሁ። በእግዚአብሔር መንግሥት ከእኔ ጋር አብረው የሚሠሩት እነዚህ ብቻ ናቸው፥ እኔንም አጽናንተውኛል።
10Jus sveikina mano kalėjimo draugas Aristarchas ir Barnabo pusbrolis Morkusdėl jo jau gavote nurodymų; jei jis atvyks pas jus, priimkite jį.
12ከእናንተ የሆነ የክርስቶስ ባሪያ ኤጳፍራ ሰላምታ ያቀርብላችኋል። በእግዚአብሔር ፈቃድ ሁሉ ተረድታችሁና ፍጹማን ሆናችሁ እንድትቆሙ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ በጸሎቱ ይጋደላል።
11Dar jus sveikina Jėzus, vadinamas Justu. Iš apipjaustytųjų jie yra vieninteliai mano bendradarbiai dėl Dievo karalystės, tapę mano paguoda.
13ስለ እናንተ በሎዶቅያም በኢያራ ከተማም ስላሉቱ እጅግ እንዲቀና እመሰክርለታለሁና።
12Jus sveikina jūsiškis Epafras, Kristaus tarnas, kuris visada grumiasi už jus maldose, kad jūs būtumėt tobuli ir visiškai įsitikinę, kas yra Dievo valia.
14የተወደደው ባለ መድኃኒቱ ሉቃስ ዴማስም ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
13Aš galiu paliudyti, kad jis labai uolus dėl jūsų, laodikiečių ir hierapoliečių.
15በሎዶቅያ ላሉቱ ወንድሞችና ለንምፉን በቤቱም ላለች ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ አቅርቡልን።
14Sveikina jus mylimasis gydytojas Lukas ir Demas.
16ይህችም መልእክት በእናንተ ዘንድ ከተነበበች በኋላ፥ በሎዶቅያ ሰዎች ማኅበር ደግሞ እንድትነበብ አድርጉ። ከሎዶቅያም የምትገኘውን መልእክት እናንተ ደግሞ አንብቡ።
15Pasveikinkite brolius Laodikėjoje ir Nimfą bei bažnyčią, kuri jo namuose.
17ለአክሪጳም። በጌታ የተቀበልኸውን አገልግሎት እንድትፈጽሙው ተጠንቀቅ በሉልኝ።
16Kai šitas laiškas bus perskaitytas pas jus, pasirūpinkite, kad jis būtų perskaitytas ir laodikiečių bažnyčioje, o jūs perskaitykite laišką, kuris ateis iš Laodikėjos.
18በገዛ እጄ የተጻፈ የእኔ የጳውሎስ ሰላምታ ይህ ነው። እስራቴን አስቡ። ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።
17Taip pat pasakykite Archipui: “Žiūrėk, kad vykdytum tarnavimą, kurį gavai Viešpatyje!”
18Sveikinimas, parašytas mano, Pauliaus, ranka. Prisiminkite mano pančius. Malonė su jumis! Amen.