1Jiems dar kalbant miniai, prie jų priėjo kunigų, šventyklos apsaugos viršininkas ir sadukiejų,
1ለሕዝቡም ሲናገሩ የካህናት አለቆችና የመቅደስ አዛዥ ሰዱቃውያንም፥
2kurie buvo labai pasipiktinę, kad apaštalai mokė žmones ir skelbė mirusiųjų prisikėlimą Jėzuje.
2ሕዝቡን ስለ አስተማሩና በኢየሱስ የሙታንን ትንሣኤ ስለ ሰበኩ ተቸግረው፥ ወደ እነርሱ ቀረቡ፥
3Jie suėmė juos ir įkalino iki kitos dienos, nes jau buvo vakaras.
3እጃቸውንም ጭነውባቸው አሁን መሽቶ ነበርና እስከ ማግሥቱ ድረስ በወኅኒ አኖሩአቸው።
4Bet daugelis, girdėjusių žodį, įtikėjo, ir tikinčiųjų skaičius padidėjo maždaug iki penkių tūkstančių.
4ነገር ግን ቃሉን ከሰሙት ብዙዎች አመኑ፥ የወንዶችም ቍጥር አምስት ሺህ ያህል ሆነ።
5Rytojaus dieną Jeruzalėje susirinko tautos vadovai, vyresnieji ir Rašto žinovai,
5በነገውም አለቆቻቸውና ሽማግሌዎች ጻፎችም ሊቀ ካህናቱ ሐናም ቀያፋም ዮሐንስም እስክንድሮስም የሊቀ ካህናቱም ዘመዶች የነበሩት ሁሉ በኢየሩሳሌም ተሰበሰቡ፤
6taip pat vyriausiasis kunigas Anas, Kajafas, Jonas, Aleksandras ir kiti vyriausiojo kunigo giminės.
7እነርሱንም በመካከል አቁመው። በምን ኃይል ወይስ በማን ስም እናንተ ይህን አደረጋችሁ? ብለው ጠየቁአቸው።
7Pasistatę apaštalus viduryje, jie paklausė: “Kokia jėga ar kieno vardu jūs tai padarėte?”
8በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ እንዲህ አላቸው። እናንተ የሕዝብ አለቆችና ሽማግሌዎች፥
8Tada Petras, kupinas Šventosios Dvasios, jiems atsakė: “Tautos vadovai ir Izraelio vyresnieji!
9እኛ ዛሬ ለድውዩ ሰው ስለ ተደረገው መልካም ሥራ ይህ በምን እንደዳነ ብንመረመር፥
9Jeigu dėl gero darbo ligotam žmogui šiandien mus klausinėjate, kaip jis buvo išgydytas,
10እናንተ በሰቀላችሁት እግዚአብሔርም ከሙታን ባስነሣው በናዝሬቱ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይህ ደኅና ሆኖ በፊታችሁ እንደ ቆመ፥ ለእናንተ ለሁላችሁ ለእስራኤልም ሕዝብ ሁሉ የታወቀ ይሁን።
10tai tebūnie jums visiems ir visai Izraelio tautai žinoma: vardu Jėzaus Kristaus iš Nazareto, kurį jūs nukryžiavote ir kurį Dievas prikėlė iš numirusių! Jo dėka šis vyras jūsų akivaizdoje stovi sveikas.
11እናንተ ግንበኞች የናቃችሁት፥ የማዕዘን ራስ የሆነው ይህ ድንጋይ ነው።
11Jėzus yra ‘akmuo, kurį jūs, statytojai, atmetėte ir kuris tapo kertiniu akmeniu’.
12መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።
12Ir nėra niekame kitame išgelbėjimo, nes neduota žmonėms po dangumi kito vardo, kuriuo turime būti išgelbėti”.
13ጴጥሮስና ዮሐንስም በግልጥ እንደ ተናገሩ ባዩ ጊዜ፥ መጽሐፍን የማያውቁና ያልተማሩ ሰዎች እንደ ሆኑ አስተውለው አደነቁ፥ ከኢየሱስም ጋር እንደ ነበሩ አወቁአቸው፤
13Matydami Petro ir Jono drąsą ir patyrę, kad tai nemokyti, paprasti žmonės, jie labai stebėjosi; be to, atpažino juos buvus kartu su Jėzumi.
14የተፈወሰውንም ሰው ከእነርሱ ጋር ቆሞ ሲያዩ የሚመልሱትን አጡ።
14Bet, matydami stovintį su jais pagydytąjį, jie neturėjo ką pasakyti prieš.
15ከሸንጎም ወደ ውጭ ይወጡ ዘንድ አዝዘው። በእነዚህ ሰዎች ምን እንሥራ?
15Tada liepė jiems išeiti iš sinedriono ir ėmė tartis:
16የታወቀ ምልክት በእነርሱ እጅ እንደ ተደረገ በኢየሩሳሌም ለሚኖሩ ሁሉ ተገልጦአልና፥ እንሸሽገው ዘንድ አንችልም፤
16“Ką daryti su šitais žmonėmis? Juk visiems Jeruzalės gyventojams žinomas jų padarytas akivaizdus stebuklas, ir mes to negalime nuneigti.
17ነገር ግን በሕዝቡ ዘንድ አብዝቶ እንዳይስፋፋ፥ ከእንግዲህ ወዲህ ለማንም ሰው በዚህ ስም እንዳይናገሩ እየዛትን እንዘዛቸው ብለው እርስ በርሳቸው ተማከሩ።
17Bet kad dalykas neišplistų žmonėse, griežtai uždrauskime, kad jie nė vienam žmogui daugiau nekalbėtų tuo vardu”.
18ጠርተውም በኢየሱስ ስም ፈጽመው እንዳይናገሩና እንዳያስተምሩ አዘዙአቸው።
18Ir vėl juos pasišaukę, įsakė jiems išvis neskelbti ir nemokyti Jėzaus vardu.
19ጴጥሮስና ዮሐንስ ግን መልሰው። እግዚአብሔርን ከመስማት ይልቅ እናንተን እንሰማ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት የሚገባ እንደ ሆነ ቍረጡ፤
19Tačiau Petras ir Jonas jiems atsakė: “Spręskite patys, ar teisinga Dievo akivaizdoje jūsų klausyti labiau negu Dievo!
20እኛስ ያየነውንና የሰማነውን ከመናገር ዝም ማለት አንችልም አሉአቸው።
20Juk mes negalime nekalbėti apie tai, ką matėme ir girdėjome”.
21እነርሱም እንደ ምን እንደሚቀጡ ምክንያት ስላላገኙባቸው፥ እንደ ገና ዝተው ከሕዝቡ የተነሣ ፈቱአቸው፤ ሰዎች ሁሉ ስለ ሆነው ነገር እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበርና።
21Prigrasinę jie paleido juos, nerasdami už ką bausti,dėl žmonių, nes visi garbino Dievą už tai, kas buvo įvykę.
22ይህ የመፈወስ ምልክት የተደረገለት ሰው ከአርባ ዓመት ይበልጠው ነበርና።
22Vyras, kuris patyrė tą išgydymo stebuklą, buvo daugiau nei keturiasdešimties metų.
23ተፈትተውም ወደ ወገኖቻቸው መጡና የካህናት አለቆችና ሽማግሌዎች ያሉአቸውን ሁሉ ነገሩአቸው።
23Paleisti jie atėjo pas saviškius ir išpasakojo, ką jiems sakė aukštieji kunigai ir vyresnieji.
24እነርሱም በሰሙ ጊዜ በአንድ ልብ ሆነው ወደ እግዚአብሔር ድምፃቸውን ከፍ አደረጉ እንዲህም አሉ። ጌታ ሆይ፥ አንተ ሰማዩንና ምድሩን ባሕሩንም በእነርሱም የሚኖረውን ሁሉ የፈጠርህ፥
24Išklausę visi vieningai pakėlė balsus į Dievą ir sakė: “Valdove, Tu esi Dievas, sutvėręs dangų, žemę, jūrą ir visa, kas juose yra.
25በመንፈስ ቅዱስም በብላቴናህ በአባታችን በዳዊት አፍ። አሕዛብ ለምን አጕረመረሙ? ሕዝቡስ ከንቱን ነገር ለምን አሰቡ?
25Tu kalbėjai savo tarno Dovydo lūpomis: ‘Kodėl niršta pagonys, kam veltui tautos sąmokslus rengia?
26የምድር ነገሥታት ተነሡ አለቆችም በጌታና በተቀባው ላይ አብረው ተከማቹ ብለህ የተናገርህ አምላክ ነህ።
26Žemės karaliai sukilo, valdovai susibūrė draugėn prieš Viešpatį ir Jo Kristų’.
27በቀባኸው በቅዱሱ ብላቴናህ በኢየሱስ ላይ ሄሮድስና ጴንጤናዊው ጲላጦስ ከአሕዛብና ከእስራኤል ሕዝብ ጋር፥ እጅህና አሳብህ እንዲሆን አስቀድመው የወሰኑትን ሁሉ ሊፈጽሙ፥ በዚች ከተማ በእውነት ተሰበሰቡ።
27Prieš Tavo šventąjį Sūnų Jėzų, kurį Tu patepei, iš tiesų susibūrė Erodas, Poncijus Pilotas su pagonimis ir Izraelio tauta,
29አሁንም፥ ጌታ ሆይ፥ ወደ ዛቻቸው ተመልከት፤ ለመፈወስም እጅህን ስትዘረጋ በቅዱስ ብላቴናህም በኢየሱስ ስም ምልክትና ድንቅ ሲደረግ፥ ባሪያዎችህ በፍጹም ግልጥነት ቃልህን እንዲናገሩ ስጣቸው።
28kad įvykdytų, ką Tavo ranka ir sprendimas iš anksto buvo nulėmę įvykti.
31ከጸለዩም በኋላ ተሰብስበው የነበሩበት ስፍራ ተናወጠ፥ በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ የእግዚአብሔርንም ቃል በግልጥ ተናገሩ።
29O dabar, Viešpatie, pažvelk į jų grasinimus ir duok savo tarnams su didžia drąsa skelbti Tavo žodį,
32ያመኑትም ሕዝብ አንድ ልብ አንዲትም ነፍስ ነበሩአቸው፥ ገንዘባቸውም ሁሉ በአንድነት ነበረ እንጂ ካለው አንድ ነገር ስንኳ የራሱ እንደ ሆነ ማንም አልተናገረም።
30ištiesdamas savo ranką išgydymams, ir kad būtų daromi ženklai bei stebuklai Tavo šventojo Sūnaus Jėzaus vardu”.
33ሐዋርያትም የጌታን የኢየሱስ ክርስቶስን ትንሣኤ በታላቅ ኃይል ይመሰክሩ ነበር፤ በሁሉም ላይ ታላቅ ጸጋ ነበረባቸው።
31Jiems pasimeldus, sudrebėjo susirinkimo vieta, visi prisipildė Šventosios Dvasios ir drąsiai skelbė Dievo žodį.
34በመካከላቸው አንድ ስንኳ ችግረኛ አልነበረምና፤ መሬት ወይም ቤት ያላቸው ሁሉ እየሸጡ የተሸጠውን ዋጋ ያመጡ ነበርና፥
32Visa tikinčiųjų daugybė buvo vienos širdies ir vienos sielos. Ką turėjo, nė vienas nevadino savo nuosavybe, bet visa jiems buvo bendra.
35በሐዋርያትም እግር አጠገብ ያኖሩ ነበር፤ ማናቸውም እንደሚፈልግ መጠን ለእያንዳንዱ ያካፍሉት ነበር።
33Apaštalai su didžiule jėga liudijo apie Viešpaties Jėzaus prisikėlimą, ir gausi malonė buvo su jais visais.
36ትውልዱም የቆጵሮስ ሰው የነበረ አንድ ሌዋዊ ዮሴፍ የሚሉት ነበረ፥ እርሱም በሐዋርያት በርናባስ ተባለ ትርጓሜውም የመጽናናት ልጅ ነው፤
34Tarp jų nebuvo stokojančių, nes visi, kurie turėjo žemės sklypus ar namus, juos parduodavo, o už tai gautus pinigus atnešdavo
37እርሻም ነበረውና ሽጦ ገንዘቡን አምጥቶ ከሐዋርያት እግር አጠገብ አኖረው።
35ir sudėdavo prie apaštalų kojų, ir kiekvienam buvo dalijama, kiek kam reikėjo.
36Jozė, apaštalų pramintas Barnabu (išvertus tai reiškia: “Paguodos sūnus”), levitas, kilęs iš Kipro,
37pardavęs savo žemės sklypą, atnešė pinigus ir padėjo apaštalams po kojų.