Lithuanian

Amharic: New Testament

Acts

7

1Vyriausiasis kunigas paklausė: “Ar tikrai taip yra?”
1ሊቀ ካህናቱም። ይህ ነገር እንዲህ ነውን? አለው፤
2O Steponas prabilo: “Vyrai broliai ir tėvai, paklausykite! Šlovės Dievas apsireiškė mūsų tėvui Abraomui Mesopotamijoje, kai jis dar nebuvo persikėlęs į Charaną,
2እርሱም እንዲህ አለ። ወንድሞችና አባቶች ሆይ፥ ስሙ። የክብር አምላክ ለአባታችን ለአብርሃም በካራን ሳይቀመጥ ገና በሁለት ወንዝ መካከል ሳለ ታየና።
3ir pasakė jam: ‘Išeik iš savo krašto, nuo savo giminių, ir keliauk į šalį, kurią tau parodysiu’.
3ከአገርህና ከዘመዶችህም ወጥተህ ወደማሳይህ ወደ ማንኛውም ምድር ና አለው።
4Tada jis paliko chaldėjų kraštą ir apsigyveno Charane. Iš ten, jo tėvui mirus, Dievas atvedė jį į šitą šalį, kurioje jūs dabar gyvenate.
4በዚያን ጊዜ ከከለዳውያን አገር ወጥቶ በካራን ተቀመጠ። ከዚያም አባቱ ከሞተ በኋላ እናንተ ዛሬ ወደምትኖሩባት ወደዚች አገር አወጣው።
5Bet čia jam nedavė paveldėti nė pėdos žemės, tik pažadėjo ją atiduoti jo ir jo palikuonių nuosavybėn, nors jis dar buvo bevaikis.
5በዚችም የእግር ጫማ ስንኳ የሚያህል ርስት አልሰጠውም፤ ነገር ግን ልጅ ሳይኖረው ለእርሱ ከእርሱም በኋላ ለዘሩ ርስት አድርጎ ይሰጠው ዘንድ ተስፋ ሰጠው።
6Dievas pasakė, kad jo palikuonys gyvens kaip ateiviai svetimoje žemėje ir keturis šimtus metų bus pavergti ir skriaudžiami.
6እግዚአብሔርም ዘሩ በሌላ አገር መጻተኞች እንዲሆኑ አራት መቶ ዓመትም ባሪያዎች እንዲያደርጉአቸው እንዲያስጨንቁአቸውም እንዲህ ተናገረ፤
7‘Tačiau,­tarė Dievas,­Aš nuteisiu tautą, kuriai jie vergaus; tada jie išeis ir tarnaus man šitoje vietoje’.
7ደግሞም እግዚአብሔር። እንደ ባሪያዎች በሚገዙአቸው ሕዝብ ላይ እኔ እፈርድባቸዋለሁ፥ ከዚህም በኋላ ይወጣሉ በዚህም ስፍራ ያመልኩኛል አለ።
8Ir tuomet Jis davė jam apipjaustymo sandorą. Tada Abraomui gimė Izaokas, kurį jis apipjaustė aštuntąją dieną. Izaokui gimė Jokūbas, o Jokūbui gimė dvylika patriarchų.
8የመገረዝንም ኪዳን ሰጠው፤ እንዲሁም ይስሐቅን ወለደ በስምንተኛውም ቀን ገረዘው ይስሐቅም ያዕቆብን ያዕቆብም አሥራ ሁለቱን የአባቶችን አለቆች።
9Šie patriarchai iš pavydo pardavė Juozapą į Egiptą. Bet Dievas buvo su juo,
9የአባቶችም አለቆች በዮሴፍ ቀንተው ወደ ግብፅ ሸጡት፤ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ፥
10išgelbėjo Juozapą iš visų jo vargų ir suteikė jam malonės bei išminties Egipto karaliaus­faraono akivaizdoje. Tas jį paskyrė Egipto ir visų savo namų valdytoju.
10ከመከራውም ሁሉ አወጣው፥ በግብፅ ንጉሥ በፈርዖንም ፊት ሞገስንና ጥበብን ሰጠው፥ በግብፅና በቤቱ ሁሉ ላይም ቢትወደድ አድርጎ ሾመው።
11Tuomet visą Egipto žemę ir Kanaaną ištiko badas bei didis vargas, ir mūsų tėvai negalėjo rasti sau maisto.
11በግብፅና በከነዓንም አገር ሁሉ ራብና ብዙ ጭንቅ መጣ፥ አባቶቻችንም ምግብን አላገኙም።
12Išgirdęs, kad Egipte yra javų, Jokūbas išsiuntė ten mūsų tėvus pirmą kartą,
12ያዕቆብም በግብፅ እህል መኖሩን በሰማ ጊዜ በመጀመሪያ አባቶቻችንን ሰደዳቸው፤
13o antrą kartą Juozapas leidosi savo brolių atpažįstamas, ir faraonas sužinojo apie Juozapo giminę.
13በሁለተኛውም ዮሴፍ ለወንድሞቹ ታወቀ፥ የዮሴፍም ትውልድ በፈርዖን ዘንድ ተገለጠ።
14Tada Juozapas pasiuntė pakviesti savo tėvo Jokūbo ir visų giminaičių­septyniasdešimt penkių sielų.
14ዮሴፍም አባቱን ያዕቆብንና ሰባ አምስት ነፍስ የነበረውን ቤተ ዘመድ ሁሉ ልኮ አስጠራ።
15Šitaip Jokūbas iškeliavo į Egiptą. Ten mirė jis ir mūsų tėvai.
15ያዕቆብም ወደ ግብፅ ወረደ እርሱም ሞተ አባቶቻችንም፤
16Juos pargabeno į Sichemą ir palaidojo kape, kurį Abraomas už pinigus buvo nupirkęs iš sichemiečio Emoro sūnų.
16ወደ ሴኬምም አፍልሰው አብርሃም ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በብር በገዛው መቃብር ቀበሩአቸው።
17Artėjant metui pažado, dėl kurio Dievas buvo prisiekęs Abraomui, tauta išaugo ir išsiplėtė Egipte,
17እግዚአብሔርም ለአብርሃም የማለለት የተስፋው ዘመን ሲቀርብ፥ ዮሴፍን የማያውቀው ሌላ ንጉሥ በግብፅ ላይ እስኪነሣ ድረስ፥ ሕዝቡ እየተጨመሩ በግብፅ በዙ።
18kol pakilo kitas karalius, kuris nieko nežinojo apie Juozapą.
19እርሱም ወገናችንን ተተንኵሎ ሕፃናትን በሕይወት እንዳይጠብቁ ወደ ውጭ ይጥሉ ዘንድ አድርጎ አባቶቻችንን አስጨነቀ።
19Jis klastingai elgėsi su mūsų gimine, versdamas mūsų tėvus išmesti savo kūdikius, kad jie neliktų gyvi.
20በዚያን ጊዜ ሙሴ ተወለደ በእግዚአብሔርም ፊት ያማረ ነበር፤ በአባቱ ቤትም ሦስት ወር አደገ፤
20Tuo metu gimė Mozė, kuris buvo mielas Dievui. Tris mėnesius jis buvo maitinamas savo tėvo namuose,
21በተጣለም ጊዜ የፈርዖን ልጅ አነሣችው ልጅም ይሆናት ዘንድ አሳደገችው።
21o kai buvo išmestas, jį pasiėmė faraono duktė ir augino kaip savo pačios sūnų.
22ሙሴም የግብፆችን ጥበብ ሁሉ ተማረ፥ በቃሉና በሥራውም የበረታ ሆነ።
22Mozė buvo išmokytas visos Egipto išminties ir tapo galingas žodžiais ir darbais.
23ነገር ግን አርባ ዓመት ሲሞላው ወንድሞቹን የእስራኤልን ልጆች ይጐበኝ ዘንድ በልቡ አሰበ።
23Kai jam sukako keturiasdešimt metų, jo širdyje kilo troškimas aplankyti savo brolius, Izraelio vaikus.
24አንዱም ሲበደል አይቶ ረዳው፥ የግብፅን ሰውም መትቶ ለተገፋው ተበቀለ።
24Pamatęs vieną iš jų skriaudžiamą, stojo ginti jo ir keršydamas užmušė egiptietį.
25ወንድሞቹም እግዚአብሔር በእጁ መዳንን እንዲሰጣቸው የሚያስተውሉ ይመስለው ነበር፥ እነርሱ ግን አላስተዋሉም።
25Mozė tikėjosi, kad jo broliai suprasią, jog Dievas jo ranka suteiks jiems išgelbėjimą, bet jie šito nesuprato.
26በማግሥቱም እርስ በርሳቸው ሲጣሉ አገኛቸው፥ ሊያስታርቃቸውም ወዶ። ሰዎች ሆይ፥ እናንተስ ወንድማማች ናችሁ፤ ስለ ምን እርስ በርሳችሁ ትበዳደላላችሁ? አላቸው።
26Kitą dieną jis priėjo prie besimušančių tautiečių ir mėgino juos sutaikinti, sakydamas: ‘Vyrai, jūs esate broliai! Kodėl skriaudžiate vienas kitą?’
27ያም ባልንጀራውን የሚበድል ግን። አንተን በእኛ ላይ ሹምና ፈራጅ እንድትሆን የሾመህ ማን ነው?
27Bet tasai, kuris skriaudė artimą, atstūmė jį, sakydamas: ‘Kas tave paskyrė mūsų valdovu ir teisėju?
28ወይስ ትናንትና የግብፁን ሰው እንደ ገደልኸው ልትገድለኝ ትወዳለህን? ብሎ ገፋው።
28Gal nori ir mane nužudyti, kaip vakar nužudei egiptietį?’
29ሙሴም ከዚህ ነገር የተነሣ ሸሽቶ በምድያም አገር መጻተኛ ሆኖ ኖረ፤ በዚያም ሁለት ልጆች ወለደ።
29Tai išgirdęs, Mozė pabėgo ir buvo ateivis Madiano krašte, kur jam gimė du sūnūs.
30አርባ ዓመትም ሲሞላ የጌታ መልአክ በሲና ተራራ ምድረ በዳ በቍጥቋጦ መካከል በእሳት ነበልባል ታየው።
30Po keturiasdešimties metų Sinajaus kalno dykumoje jam pasirodė angelas degančio erškėčių krūmo liepsnose.
31ሙሴም አይቶ ባየው ተደነቀ፤ ሊመለከትም ሲቀርብ የጌታ ቃል። እኔ የአባቶችህ አምላክ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ ብሎ ወደ እርሱ መጣ። ሙሴም ተንቀጥቅጦ ሊመለከት አልደፈረም።
31Tai pamatęs, Mozė labai nusistebėjo reginiu. Kai jis artinosi, norėdamas geriau įsižiūrėti, jam pasigirdo Viešpaties balsas:
33ጌታም። የቆምህባት ስፍራ የተቀደሰች ምድር ናትና የእግርህን ጫማ አውልቅ።
32‘Aš esu tavo tėvų Dievas, Abraomo, Izaoko ir Jokūbo Dievas’. Tada Mozė ėmė drebėti ir nebedrįso toliau žiūrėti.
34በግብፅ ያሉትን የሕዝቤን መከራ ፈጽሜ አይቼ መቃተታቸውንም ሰምቼ ላድናቸው ወረድሁ፤ አሁንም ና፥ ወደ ግብፅ እልክሃለሁ አለው።
33O Viešpats jam tarė: ‘Nusiauk apavą nuo kojų, nes ta vieta, kur tu stovi, yra šventa žemė.
35ሹምና ፈራጅ እንድትሆን የሾመህ ማን ነው? ብለው የካዱትን፥ ይህን ሙሴን በቍጥቋጦው በታየው በመልአኩ እጅ እግዚአብሔር ሹምና ቤዛ አድርጎ ላከው።
34Aš regėte regėjau savo tautos priespaudą Egipte, išgirdau jos dejones ir nužengiau jos išvaduoti. Tad ateik čia, Aš pasiųsiu tave į Egiptą’.
36ይህ ሰው በግብፅ ምድርና በኤርትራ ባሕር በምድረ በዳም አርባ ዓመት ድንቅና ምልክት እያደረገ አወጣቸው።
35Tą Mozę, kurio jie atsižadėjo, sakydami: ‘Kas tave paskyrė valdovu ir teisėju?’, Dievas pasiuntė kaip vadovą ir gelbėtoją ranka angelo, kuris pasirodė jam erškėčių krūme.
37ይህ ሰው ለእስራኤል ልጆች። እግዚአብሔር ከወንድሞቻችሁ እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስነሣላችኋል፤ እርሱን ስሙት ያላቸው ሙሴ ነው።
36Jis išvedė juos, darydamas stebuklus ir ženklus Egipto žemėje, prie Raudonosios jūros ir per keturiasdešimt metų dykumoje.
38ይህ ሰው በሲና ተራራ ከተናገረው መልአክና ከአባቶቻችን ጋር በምድረ በዳ በማኅበሩ ውስጥ የነበረው ነው፤ ይሰጠንም ዘንድ ሕይወት ያላቸውን ቃላት ተቀበለ፤
37Tai šis Mozė pasakė Izraelio vaikams: ‘Dievas pažadins jums iš jūsų brolių Pranašą, panašiai kaip mane’.
39ለእርሱም አባቶቻችን ሊታዘዙት አልወደዱም፤ ነገር ግን ገፉት በልባቸውም ወደ ግብፅ ተመለሱ፤
38Tai jis susirinkimo dieną dykumoje tarpininkavo tarp angelo, kalbėjusio jam Sinajaus kalne, ir mūsų tėvų. Ten jis gavo mums skirtuosius gyvenimo žodžius.
40አሮንንም። በፊታችን የሚሄዱ አማልክት ሥራልን፤ ይህ ከግብፅ ምድር ያወጣን ሙሴ ምን እንደ ሆነ አናውቅምና አሉት።
39Jam mūsų tėvai nenorėjo paklusti, atstūmė jį ir savo širdis nukreipė į Egiptą.
41በዚያም ወራት ጥጃ አደረጉ ለጣዖቱም መሥዋዕት አቀረቡ፥ በእጃቸውም ሥራ ደስ አላቸው።
40Jie tarė Aaronui: ‘Padaryk mums dievų, kurie žygiuotų mūsų priekyje, nes mes nežinome, kas nutiko tam Mozei, kuris išvedė mus iš Egipto žemės’.
42እግዚአብሔር ግን ዘወር አለ የሰማይንም ጭፍራ ያመልኩ ዘንድ አሳልፎ ሰጣቸው፥ በነቢያትም መጽሐፍ። እናንተ የእስራኤል ቤት፥ አርባ ዓመት በምድረ በዳ የታረደውን ከብትና መሥዋዕትን አቀረባችሁልኝን?
41Taip anomis dienomis jie pasidirbo veršį, atnašavo stabui auką ir džiaugėsi savo rankų darbu.
43ትሰግዱላቸውም ዘንድ የሠራችኋቸውን ምስሎች እነርሱንም የሞሎክን ድንኳንና ሬምፉም የሚሉትን የአምላካችሁን ኮከብ አነሣችሁ፤ እኔም ከባቢሎን ወዲያ እሰዳችኋለሁ ተብሎ እንዲህ ተጽፎአል።
42Tada Dievas nusigręžė nuo jų ir paliko juos garbinti dangaus kariauną, kaip parašyta pranašų knygoje: ‘Ar jūs, Izraelio namai, man atnešėte aukų bei atnašų, keturiasdešimt metų būdami dykumoje?
44እንዳየው ምስል አድርጎ ይሠራት ዘንድ ሙሴን ተናግሮ እንዳዘዘው፥ የምስክር ድንኳን ከአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች፤
43Jūs pasiėmėte Molocho palapinę ir dievo Refano žvaigždę­stabus, kuriuos pasidirbote garbinti. Todėl ištremsiu jus anapus Babilono’.
45አባቶቻችንም ደግሞ በተራ ተቀብለው እግዚአብሔር በፊታቸው ያወጣቸውን የአሕዛብን አገር በያዙት ጊዜ ከኢያሱ ጋር አገቡአት፥ እስከ ዳዊት ዘመንም ድረስ ኖረች።
44Mūsų tėvai dykumoje turėjo Liudijimo palapinę, kaip įsakė Tas, kuris kalbėjo Mozei, kad padarytų ją pagal regėtą jos vaizdą.
46እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ሞገስ አግኝቶ ለያዕቆብ አምላክ ማደሪያን ያገኝ ዘንድ ለመነ።
45Mūsų tėvai su Jozue pasiėmė ją ir atsigabeno į žemes pagonių, kuriuos Dievas išvijo nuo mūsų tėvų akių. Taip pasiliko iki Dovydo dienų.
47ነገር ግን ሰሎሞን ቤት ሠራለት።
46Šis susilaukė Dievo akyse malonės ir meldė, kad rastų buveinę Jokūbo Dievui.
48ነገር ግን ነቢዩ። ሰማይ ዙፋኔ ነው ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ ለእኔ ምን ዓይነት ቤት ትሠራላችሁ? ይላል ጌታ፥ ወይስ የማርፍበት ስፍራ ምንድር ነው? ይህንስ ሁሉ እጄ የሠራችው አይደለምን? እንዳለ፥ ልዑል የሰው እጅ በሠራችው አይኖርም።
47Ir Saliamonas pastatė Jam namus.
51እናንተ አንገተ ደንዳኖች ልባችሁና ጆሮአችሁም ያልተገረዘ፥ እናንተ ሁልጊዜ መንፈስ ቅዱስን ትቃወማላችሁ፤ አባቶቻችሁ እንደ ተቃወሙት እናንተ ደግሞ።
48Bet Aukščiausiasis negyvena rankų darbo šventyklose, kaip sako ir pranašas:
52ከነቢያትስ አባቶቻችሁ ያላሳደዱት ማን ነው? የጻድቁንም መምጣት አስቀድሞ የተናገሩትን ገደሉአቸው፤ በመላእክት ሥርዓት ሕግን ተቀብላችሁ ያልጠበቃችሁት እናንተም አሁን እርሱን አሳልፋችሁ ሰጣችሁት ገደላችሁትም።
49‘Dangus­mano sostas, o žemė­pakojis po mano kojomis. Kokius gi namus man statysite?­ klausia Viešpats,­ar kokia mano poilsio vieta?
54ይህንም በሰሙ ጊዜ በልባቸው በጣም ተቈጡ ጥርሳቸውንም አፋጩበት።
50Argi ne mano ranka visa tai padarė?’
55መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኵር ብሎ ሲመለከት የእግዚአብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አየና።
51Jūs, kietasprandžiai, neapipjaustytomis širdimis ir ausimis! Jūs, kaip ir jūsų tėvai, visuomet priešinatės Šventajai Dvasiai.
56እነሆ፥ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ አለ።
52Kurio iš pranašų nepersekiojo jūsų tėvai? Jie užmušė iš anksto skelbusius Teisiojo atėjimą. Jo išdavėjais ir žudikais dabar esate jūs.
57በታላቅ ድምፅም እየጮኹ ጆሮአቸውን ደፈኑ፥ በአንድ ልብ ሆነውም ወደ እርሱ ሮጡ፥
53Jūs, kurie gavote Įstatymą, paskelbtą per angelus, bet jo nesilaikėte”.
58ከከተማም ወደ ውጭ አውጥተው ወገሩት። ምስክሮችም ልብሳቸውን ሳውል በሚሉት በአንድ ጎበዝ እግር አጠገብ አኖሩ።
54Tie žodžiai jiems draskė širdį, ir jie griežė ant jo dantimis.
59እስጢፋኖስም። ጌታ ኢየሱስ ሆይ፥ ነፍሴን ተቀበል ብሎ ሲጠራ ይወግሩት ነበር።
55O Steponas, kupinas Šventosios Dvasios, žvelgė į dangų ir išvydo Dievo šlovę ir Jėzų, stovintį Dievo dešinėje.
60ተንበርክኮም። ጌታ ሆይ፥ ይህን ኃጢአት አትቍጠርባቸው ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህንም ብሎ አንቀላፋ። ሳውልም በእርሱ መገደል ተስማምቶ ነበር።
56Jis tarė: “Štai regiu atsivėrusį dangų ir Žmogaus Sūnų, stovintį Dievo dešinėje”.
57Tada, baisiai rėkdami, jie užsikimšo ausis ir visi kaip vienas puolė jį,
58išsitempė už miesto ir užmėtė akmenimis. Liudytojai padėjo savo drabužius prie kojų vieno jauno vyro, vardu Sauliaus.
59Taip jie mušė akmenimis Steponą, o jis šaukė: “Viešpatie Jėzau, priimk mano dvasią!”
60Pagaliau suklupęs jis galingu balsu sušuko: “Viešpatie, neįskaityk jiems šios nuodėmės!” Ir, tai ištaręs, užmigo.