Lithuanian

Amharic: New Testament

Ephesians

2

1Ir jūs buvote mirę nusikaltimais ir nuodėmėmis,
1በበደላችሁና በኃጢአታችሁ ሙታን ነበራችሁ፤ በእነርሱም፥ በዚህ ዓለም እንዳለው ኑሮ፥ በማይታዘዙትም ልጆች ላይ አሁን ለሚሠራው መንፈስ አለቃ እንደ ሆነው በአየር ላይ ሥልጣን እንዳለው አለቃ ፈቃድ፥ በፊት ተመላለሳችሁባቸው።
2kuriuose kadaise gyvenote pagal šio pasaulio būdą, paklusdami kunigaikščiui, viešpataujančiam ore, dvasiai, kuri dabar veikia neklusnumo vaikuose.
3በእነዚህም ልጆች መካከል እኛ ሁላችን ደግሞ፥ የሥጋችንንና የልቡናችንን ፈቃድ እያደረግን፥ በሥጋችን ምኞት በፊት እንኖር ነበርን እንደ ሌሎቹም ደግሞ ከፍጥረታችን የቁጣ ልጆች ነበርን።
3Tarp jų kadaise ir mes visi gyvenome, sekdami savo kūno geiduliais, vykdydami kūno ir minčių troškimus, ir iš prigimties buvome rūstybės vaikai kaip ir kiti.
4ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥
4Bet Dievas, apstus gailestingumo, iš savo didžios meilės, kuria mus pamilo,
5ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥
5mus, mirusius nusikaltimais, atgaivino kartu su Kristumi,­malone jūs esate išgelbėti,­
6በሚመጡ ዘመናትም በክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ባለው ቸርነት ከሁሉ የሚበልጠውን የጸጋውን ባለ ጠግነት ያሳይ ዘንድ፥ ከእርሱ ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን።
6kartu prikėlė ir pasodino danguje Kristuje Jėzuje,
8ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
7kad ateinančiais amžiais savo gerumu parodytų mums beribius savo malonės turtus Kristuje Jėzuje.
9ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።
8Nes jūs esate išgelbėti malone per tikėjimą, ir tai ne iš jūsų­tai Dievo dovana,
10እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።
9ir ne dėl darbų, kad kas nors nesigirtų.
11ስለዚህ እናንተ አስቀድሞ በሥጋ አሕዛብ የነበራችሁ፥ በሥጋ በእጅ የተገረዙ በተባሉት ያልተገረዙ የተባላችሁ፥ ይህን አስቡ፤
10Mes esame Jo kūrinys, sukurti Kristuje Jėzuje geriems darbams, kuriuos Dievas iš anksto paskyrė mums atlikti.
12በዚያ ዘመን ከእስራኤል መንግሥት ርቃችሁ ለተስፋውም ቃል ኪዳን እንግዶች ሆናችሁ በዚህም ዓለም ተስፋን አጥታችሁ ከእግዚአብሔርም ተለይታችሁ ያለ ክርስቶስ ነበራችሁ።
11Todėl atsiminkite, kad jūs kadaise buvote kūnu pagonys, kuriuos vadino neapipjaustytais vadinamieji apipjaustytieji, apipjaustyti kūne rankomis.
13አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀርባችኋል።
12Tuo metu jūs buvote be Kristaus, atskirti nuo Izraelio bendruomenės, svetimi pažado sandoroms, be vilties ir be Dievo pasaulyje.
14እርሱ ሰላማችን ነውና፤ ሁለቱን ያዋሐደ በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ በመካከል ያለውን የጥል ግድግዳን በሥጋው ያፈረሰ፤ ይህም ከሁለታቸው አንድን አዲስን ሰው በራሱ ይፈጥር ዘንድ ሰላምንም ያደርግ ዘንድ፥
13Bet dabar Kristuje Jėzuje jūs, kadaise buvusieji toli, per Kristaus kraują tapote artimi.
16ጥልንም በመስቀሉ ገድሎ በእርሱ ሁለታቸውን በአንድ አካል ከእግዚአብሔር ጋር ያስታርቅ ዘንድ ነው።
14Nes mūsų sutaikinimas yra Jis, iš abejų padaręs viena ir sugriovęs mus skyrusią sieną,
17መጥቶም ርቃችሁ ለነበራችሁ ለእናንተ ሰላምን፥ ቀርበው ለነበሩትም ሰላምን የምስራች ብሎ ሰበከ፤
15savo kūnu panaikinęs priešybę­ įsakymų Įstatymą su jo potvarkiais,­kad iš dviejų sutvertų savyje naują žmogų ir atneštų taiką.
18በእርሱ ሥራ ሁላችን በአንድ መንፈስ ወደ አብ መግባት አለንና።
16Jis viename kūne abejus sutaikino su Dievu per kryžių, kuriuo ir sugriovė priešiškumą.
19እንግዲያስ ከእንግዲህ ወዲህ ከቅዱሳን ጋር ባላገሮችና የእግዚአብሔር ቤተ ሰዎች ናችሁ እንጂ እንግዶችና መጻተኞች አይደላችሁም።
17Atėjęs Jis skelbė taiką jums, kurie buvote toli, ir tiems, kurie buvo arti,
20በሐዋርያትና በነቢያት መሠረት ላይ ታንጻችኋል፥ የማዕዘኑም ራስ ድንጋይ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
18nes per Jį vieni ir kiti galime prieiti prie Tėvo viena Dvasia.
21በእርሱም ሕንጻ ሁሉ እየተጋጠመ በጌታ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንዲሆን ያድጋል፤
19Todėl jūs jau nebesate pašaliniai nei svetimšaliai, bet šventųjų bendrapiliečiai ir Dievo namiškiai,
22በእርሱም እናንተ ደግሞ ለእግዚአብሔር መኖሪያ ለመሆን በመንፈስ አብራችሁ ትሠራላችሁ።
20pastatyti ant apaštalų ir pranašų pamato, turintys kertiniu akmeniu patį Jėzų Kristų,
21ant kurio darniai auga visas pastatas į šventą šventyklą Viešpatyje,
22ant kurio ir jūs esate drauge statomi kaip Dievo buveinė Dvasioje.