1Todėl aš, Paulius, esu Kristaus Jėzaus kalinys dėl jūsų pagonių.
1ስለዚህም አሕዛብ ስለ ሆናችሁ ስለ እናንተ የክርስቶስ ኢየሱስ እስር የሆንሁ እኔ ጳውሎስ ለእግዚአብሔር እንበረከካለሁ።
2Jūs esate girdėję apie Dievo malonės tvarkymą, man suteiktą jūsų labui.
2ለእናንተ ስለ ተሰጠኝ ስለ እግዚአብሔር ጸጋ መጋቢነት በእርግጥ ሰምታችኋል፤
3Apreiškimu man buvo atskleista paslaptis, kaip aš ką tik trumpai aprašiau.
3አስቀድሜ በአጭሩ እንደ ጻፍሁ፥ ይህን ምሥጢር በመግለጥ አስታወቀኝ፤
4Skaitydami galite įsitikinti, kad suvokiu Kristaus paslaptį,
4ይህንም ስታነቡ የክርስቶስን ምሥጢር እንዴት እንደማስተውል ልትመለከቱ ትችላላችሁ፤
5kuri ankstesnėms žmonių kartoms nebuvo paskelbta taip, kaip ji dabar Dvasios atskleista Jo šventiesiems apaštalams ir pranašams:
5ይህም፥ አሕዛብ አብረው እንዲወርሱ፥ በአንድ አካልም አብረው እንዲሆኑ፥ በወንጌልም መስበክ በክርስቶስ ኢየሱስ በሆነ የተስፋ ቃል አብረው እንዲካፈሉ፥ ለቅዱሳን ሐዋርያትና ለነቢያት በመንፈስ አሁን እንደ ተገለጠ በሌሎቹ ትውልዶች ዘንድ ለሰው ልጆች አልታወቀም።
6pagonys yra bendrapaveldėtojai, priklauso vienam kūnui ir yra pažado dalininkai Kristuje per Evangeliją,
7እንደ ኃይሉ ሥራ እንደ ተሰጠኝም እንደ እግዚአብሔር ጸጋ ስጦታ መጠንየወንጌል አገልጋይ ሆንሁለት።
7kurios tarnu tapau pagal Dievo malonės dovaną, kuri man buvo duota Jo jėgos veikimu.
8ፍለጋ የሌለውን የክርስቶስን ባለ ጠግነት ለአሕዛብ እሰብክ ዘንድ፥ ሁሉንም በፈጠረው በእግዚአብሔር ከዘላለም የተሰወረው የምሥጢር ሥርዓት ምን እንደሆነ ለሁሉ እገልጥ ዘንድ ይህ ጸጋ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ለማንስ ለኔ ተሰጠ፤
8Man, visų šventųjų mažiausiajam, atiteko malonė skelbti pagonims nesuvokiamus Kristaus turtus
10ብዙ ልዩ ልዩ የእግዚአብሔር ጥበብ አሁን በቤተ ክርስቲያን በኩል በሰማያዊ ስፍራ ውስጥ ላሉት አለቆችና ሥልጣናት ትታወቅ ዘንድ፤
9ir atskleisti visiems, kaip turi išsipildyti šita paslaptis, nuo amžių uždengta Dieveviską sukūrusiame per Jėzų Kristų,
11ይህም በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የፈጸመው የዘላለም አሳብ ነበረ፥
10kad dabar per bažnyčią taptų žinoma kunigaikštystėms ir valdžioms danguje visokeriopa Dievo išmintis.
12በእርሱም ዘንድ ባለ እምነታችን በኩል በመታመን ድፍረትና መግባት በእርሱ አለን።
11Tai atitinka amžinąjį nutarimą, padarytą Kristuje Jėzuje, mūsų Viešpatyje,
13ስለዚህ ስለ እናንተ ስላለ መከራዬ እንዳትታክቱ እለምናችኋለሁ፥ ክብራችሁ ነውና።
12kuriame mes turime drąsą ir užtikrintą priėjimą per tikėjimą Juo.
14ስለዚህ ምክንያት በሰማይና በምድር ያለ አባትነት ሁሉ ከሚሰየምበት ከአብ ፊት እንበረከካለሁ፤
13Todėl prašau nenusiminti dėl mano vargų jūsų dėlei, nes jie yra jūsų šlovė.
16በመንፈሱ በውስጥ ሰውነታችሁ በኃይል እንድትጠነክሩ ክርስቶስም በልባችሁ በእምነት እንዲኖር እንደ ክብሩ ባለ ጠግነት መጠን ይስጣችሁ፤ የእናንተ ሥርና መሠረት በፍቅር ይጸና ዘንድ፥
14Dėl to aš klaupiuosi prieš mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus Tėvą,
18ከቅዱሳን ሁሉ ጋር ስፋቱና ርዝመቱ ከፍታውም ጥልቅነቱም ምን ያህል መሆኑን ለማስተዋል፥ ከመታወቅም የሚያልፈውን የክርስቶስን ፍቅር ለማወቅ ትበረቱ ዘንድ፥ እስከ እግዚአብሔርም ፍጹም ሙላት ደርሳችሁ ትሞሉ ዘንድ።
15iš kurio visa šeima danguje ir žemėje turi vardą,
20እንግዲህ በእኛ እንደሚሠራው ኃይል መጠን ከምንለምነው ወይም ከምናስበው ሁሉ ይልቅ እጅግ አብልጦ ሊያደርግ ለሚቻለው፥
16kad iš savo šlovės turtų duotų jums sustiprėti Jo jėga per Dvasią vidiniame žmoguje,
21ለእርሱ በቤተ ክርስቲያን በክርስቶስ ኢየሱስ እስከ ትውልዶች ሁሉ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።
17kad Kristus per tikėjimą gyventų jūsų širdyse ir jūs, įsišakniję ir įsitvirtinę meilėje,
18galėtumėte suvokti kartu su visais šventaisiais, koks yra plotis, ir ilgis, ir gylis, ir aukštis,
19ir pažinti Kristaus meilę, kuri pranoksta pažinimą, kad būtumėte pripildyti visos Dievo pilnatvės.
20O Tam, kuris savo jėga, veikiančia mumyse, gali padaryti nepalyginamai daugiau, negu mes prašome ar suprantame,
21Jam tebūna šlovė bažnyčioje Kristuje Jėzuje per visas kartas amžių amžiais! Amen.