Lithuanian

Amharic: New Testament

Galatians

5

1Todėl tvirtai stovėkite laisvėje, kuria Kristus mus išlaisvino, ir nesiduokite vėl įkinkomi į vergystės jungą!
1በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።
2Štai aš, Paulius, sakau jums: jeigu būsite apipjaustyti, Kristus nebebus jums niekuo naudingas.
2እነሆ፥ እኔ ጳውሎስ እላችኋለሁ። ብትገረዙ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም።
3Pakartotinai įspėju kiekvieną, kuris tampa apipjaustytas: jis yra įpareigotas vykdyti visą įstatymą.
3ሕግንም ሁሉ እንዲፈጽም ግድ አለበት ብዬ ለሚገረዙት ሁሉ ለእያንዳንዶች ደግሜ እመሰክራለሁ።
4Jūs, ieškantys išteisinimo įstatyme, atsiskyrėte nuo Kristaus, praradote malonę.
4በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል።
5O mes per Dvasią karštai laukiame ir viliamės tikėjimo teisumo.
5እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና።
6Nes Kristuje Jėzuje nieko nereiškia nei apipjaustymas, nei neapipjaustymas, bet tikėjimas, veikiantis meile.
6በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ፥ በፍቅር የሚሠራ እምነት እንጂ መገረዝ ቢሆን ወይም አለመገረዝ አይጠቅምምና።
7Jūs taip gražiai bėgote! Kas gi jums sukliudė paklusti tiesai?
7በመልካም ትሮጡ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ ማን ከለከላችሁ?
8Ne Tas, kuris jus pašaukė, šitaip įtikino.
8ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አልወጣም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል።
9Truputis raugo įraugina visą maišymą.
9የተለየ ነገር ከቶ እንዳታስቡ እኔ በጌታ ስለ እናንተ ታምኜአለሁ፤ የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርዱን ሊሸከም ነው።
10Pasitikiu jumis Viešpatyje, kad nemąstysite kitaip; o jūsų drumstėjas, kas jis bebūtų, susilauks pasmerkimo.
11ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እስከ አሁን መገረዝን ብሰብክ እስከ አሁን ድረስ ለምን ያሳድዱኛል? እንኪያስ የመስቀል ዕንቅፋት ተወግዶአል።
11Jei aš, broliai, iki šiol skelbiu apipjaustymą, tai kodėl gi esu persekiojamas? Juk tada kryžiaus papiktinimas būtų pašalintas.
12የሚያውኩአችሁ ይቆረጡ።
12O kad jūsų drumstėjai ir nusipjautų!
13ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ ለአርነት ተጠርታችኋልና፤ ብቻ አርነታችሁ ለሥጋ ምክንያትን አይስጥ፥ ነገር ግን በፍቅር እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያዎች ሁኑ።
13Jūs, broliai, esate pašaukti laisvei! Tiktai tenebūna ši laisvė proga kūnui, bet meile tarnaukite vieni kitiems.
14ሕግ ሁሉ በአንድ ቃል ይፈጸማልና፥ እርሱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የሚል ነው።
14Juk visas įstatymas išsipildo viename žodyje: “Mylėk savo artimą kaip save patį”.
15ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ።
15Bet jeigu jūs vienas kitą kremtate ir ėdate, saugokitės, kad nebūtumėte vienas kito praryti!
16ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።
16Sakau: gyvenkite Dvasia, ir jūs nevykdysite kūno geismų.
17ሥጋ በመንፈስ ላይ መንፈስም በሥጋ ላይ ይመኛልና፥ እነዚህም እርስ በርሳቸው ይቀዋወማሉ፤ ስለዚህም የምትወዱትን ልታደርጉ አትችሉም።
17Nes kūnas geidžia priešingo Dvasiai, o Dvasia­kūnui; jie vienas kitam priešingi, todėl negalite daryti visko, ko norėtumėte.
18በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም።
18Bet jei jūs Dvasios vedami, nebesate įstatymo valdžioje.
19የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥
19Kūno darbai aiškūs­tai paleistuvavimas, ištvirkavimas, netyrumas, gašlavimas,
20መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥
20stabmeldystė, burtininkavimas, priešiškumai, nesantaikos, pavyduliavimai, piktumai, vaidai, nesutarimai, susiskaldymai,
21መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።
21pavydai, žmogžudystės, girtavimai, orgijos ir panašūs dalykai. Įspėju jus, kaip jau esu įspėjęs, jog tie, kurie taip daro, nepaveldės Dievo karalystės.
22የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
22Bet Dvasios vaisiai yra meilė, džiaugsmas, ramybė, kantrybė, malonumas, gerumas, ištikimybė,
23እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም።
23romumas, susivaldymas. Tokiems dalykams nėra įstatymo.
24የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።
24Ir kurie yra Kristaus, tie nukryžiavo kūną su aistromis ir geismais.
25በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ።
25Jei gyvename Dvasia, tai ir elkimės pagal Dvasią.
26እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።
26Nesivaikykime tuščios garbės, neerzinkime vieni kitų, nepavydėkime vieni kitiems.