1Pradžioje buvo Žodis, tas Žodis buvo pas Dievą, ir Žodis buvo Dievas.
1በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
2Jis pradžioje buvo pas Dievą.
2ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።
3Visa per Jį atsirado, ir be Jo neatsirado nieko, kas yra atsiradę.
3ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።
4Jame buvo gyvybė, ir gyvybė buvo žmonių šviesa.
4በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች።
5Šviesa šviečia tamsoje, ir tamsa jos neužgožė.
5ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም።
6Buvo Dievo siųstas žmogus, vardu Jonas.
6ከእግዚአብሔር የተላከ ስሙ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፤
7Jis atėjo kaip liudytojas, kad paliudytų apie šviesą ir kad visi per jį įtikėtų.
7ሁሉ በእርሱ በኩል እንዲያምኑ ይህ ስለ ብርሃን ይመሰክር ዘንድ ለምስክር መጣ።
8Jis nebuvo šviesa, bet atėjo liudyti apie šviesą.
8ስለ ብርሃን ሊመሰክር መጣ እንጂ፥ እርሱ ብርሃን አልነበረም።
9Buvo tikroji šviesa, kuri apšviečia kiekvieną žmogų, ateinantį į pasaulį.
9ለሰው ሁሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃን ወደ ዓለም ይመጣ ነበር።
10Jis buvo pasaulyje, ir pasaulis per Jį atsirado, bet pasaulis Jo nepažino.
10በዓለም ነበረ፥ ዓለሙም በእርሱ ሆነ፥ ዓለሙም አላወቀውም።
11Jis atėjo pas savuosius, ir savieji Jo nepriėmė.
11የእርሱ ወደ ሆነው መጣ፥ የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም።
12Visiems, kurie Jį priėmė, Jis davė galią tapti Dievo vaikais tiems, kurie tiki Jo vardą,
12ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤
13kurie ne iš kraujo, ne iš kūno norų ir ne iš vyro norų, bet iš Dievo gimę.
13እነርሱም ከእግዚአብሔር ተወለዱ እንጂ ከደም ወይም ከሥጋ ፈቃድ ወይም ከወንድ ፈቃድ አልተወለዱም።
14Tas Žodis tapo kūnu ir gyveno tarp mūsų; mes regėjome Jo šlovęšlovę Tėvo viengimio, pilno malonės ir tiesos.
14ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።
15Jonas apie Jį liudija ir šaukia: “Čia Tas, apie kurį kalbėjau: Tas, kuris eina paskui mane, pirmesnis už mane yra, nes Jis buvo anksčiau už mane”.
15ዮሐንስ ስለ እርሱ መሰከረ እንዲህም ብሎ ጮኸ። ከእኔ በኋላ የሚመጣው እርሱ ከእኔ በፊት ነበረና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል፤ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነበረ።
16Ir iš Jo pilnatvės mes visi gavome malonę po malonės.
16እኛ ሁላችን ከሙላቱ ተቀብለን በጸጋ ላይ ጸጋ ተሰጥቶናልና ሕግ በሙሴ ተሰጥቶ ነበርና፤
17Nes Įstatymas buvo duotas per Mozę, o malonė ir tiesa atėjo per Jėzų Kristų.
17ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።
18Dievo niekas niekada nėra matęs, tiktai viengimis Sūnus, Tėvo prieglobstyje esantis, mums Jį apreiškė.
18መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጁ እርሱ ተረከው።
19Toks buvo Jono liudijimas, kai žydai iš Jeruzalės atsiuntė pas jį kunigų ir levitų paklausti: “Kas tu esi?”
19አይሁድም። አንተ ማን ነህ? ብለው ይጠይቁት ዘንድ ከኢየሩሳሌም ካህናትንና ሌዋውያንን በላኩበት ጊዜ፥ የዮሐንስ ምስክርነት ይህ ነው።
20Jis išpažino ir neišsigynė. Jis išpažino: “Aš nesu Kristus!”
20መሰከረም አልካደምም፤ እኔ ክርስቶስ አይደለሁም ብሎ መሰከረ።
21Jie klausė: “Tai kas gi? Gal Elijas?” Jis atsakė: “Ne!”“Tai gal tu pranašas?” Jis atsakė: “Ne!”
21እንኪያስ ማን ነህ? ኤልያስ ነህን? ብለው ጠየቁት። አይደለሁም አለ። ነቢዩ ነህን? አይደለሁም ብሎ መለሰ።
22Tada jie tęsė: “Tai kas gi tu, kad mes galėtume duoti atsakymą tiems, kurie mus siuntė? Ką sakai apie save?”
22እንኪያስ። ማን ነህ? ለላኩን መልስ እንድንሰጥ፤ ስለራስህ ምን ትላለህ? አሉት።
23Jis tarė: “Aš‘dykumoje šaukiančiojo balsas: Ištiesinkite Viešpačiui kelią!’, kaip yra pasakęs pranašas Izaijas”.
23እርሱም። ነቢዩ ኢሳይያስ እንዳለ። የጌታን መንገድ አቅኑ ብሎ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ እኔ ነኝ አለ።
24Atsiųstieji buvo iš fariziejų.
24የተላኩትም ከፈሪሳውያን ነበሩና። እንኪያስ አንተ ክርስቶስ ወይም ኤልያስ ወይም ነቢዩ ካይደለህ፥ ስለ ምን ታጠምቃለህ? ብለው ጠየቁት።
25Jie dar jį paklausė: “Tai kodėl krikštiji, jei nesi nei Kristus, nei Elijas, nei pranašas?”
26ዮሐንስ መልሶ። እኔ በውኃ አጠምቃለሁ፤ ዳሩ ግን እናንተ የማታውቁት በመካከላችሁ ቆሞአል፤
26Jonas jiems atsakė: “Aš krikštiju vandeniu,bet tarp jūsų stovi Tas, kurio jūs nepažįstate.
27እኔ የጫማውን ጠፍር ልፈታ የማይገባኝ፥ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ከእኔ ይልቅ የሚከብር ይህ ነው አላቸው።
27Jis yra Tas, kuris po manęs ateina, kuris pirmesnis už mane yra. Jam aš nevertas atrišti sandalų dirželio”.
28ይህ ነገር ዮሐንስ ያጠምቅበት በነበረው በዮርዳኖስ ማዶ በቢታንያ በቤተ ራባ ሆነ።
28Tai atsitiko Betanijoje, anapus Jordano, kur Jonas krikštijo.
29በነገው ዮሐንስ ኢየሱስን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ እንዲህ አለ። እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ።
29Kitą dieną Jonas, matydamas pas jį ateinantį Jėzų, prabilo: “Štai Dievo Avinėlis, kuris naikina pasaulio nuodėmę!
30አንድ ሰው ከእኔ በኋላ ይመጣል፥ ከእኔም በፊት ነበርና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል ብዬ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነው።
30Čia Tas, apie kurį pasakiau: po manęs ateina vyras, kuris pirmesnis už mane yra, nes anksčiau už mane buvo.
31እኔም አላውቀውም ነበር፥ ዳሩ ግን ለእስራኤል ይገለጥ ዘንድ ስለዚህ በውኃ እያጠመቅሁ እኔ መጣሁ።
31Aš Jo nepažinojau, bet tam, kad Jis būtų apreikštas Izraeliui, atėjau krikštyti vandeniu”.
32ዮሐንስም እንዲህ ብሎ መሰከረ። መንፈስ ከሰማይ እንደ ርግብ ሆኖ ሲወርድ አየሁ፤ በእርሱ ላይም ኖረ።
32Jonas paliudijo, sakydamas: “Aš mačiau Dvasią, lyg balandį nusileidžiančią iš dangaus, ir Ji pasiliko ant Jo.
33እኔም አላውቀውም ነበር፥ ዳሩ ግን በውኃ አጠምቅ ዘንድ የላከኝ እርሱ። መንፈስ ሲወርድበትና ሲኖርበት የምታየው፥ በመንፈስ ቅዱስ የሚያጠምቅ እርሱ ነው አለኝ።
33Aš Jo nepažinojau, bet Tas, kuris mane siuntė krikštyti vandeniu, man pasakė: ‘Ant ko pamatysi nusileidžiančią ir pasiliekančią Dvasią, bus Tas, kuris krikštys Šventąja Dvasia’.
34እኔም አይቻለሁ እርሱም የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ መስክሬአለሁ።
34Ir aš mačiau, ir liudiju, kad šitas yra Dievo Sūnus”.
35በነገው ደግሞ ዮሐንስ ከደቀ መዛሙርቱም ሁለት ቆመው ነበር፥
35Kitą dieną vėl stovėjo Jonas ir du jo mokiniai.
36ኢየሱስም ሲሄድ ተመልክቶ። እነሆ የእግዚአብሔር በግ አለ።
36Išvydęs einantį Jėzų, jis tarė: “Štai Dievo Avinėlis!”
37ሁለቱም ደቀ መዛሙርት ሲናገር ሰምተው ኢየሱስን ተከተሉት።
37Išgirdę tuos žodžius, abu mokiniai nusekė paskui Jėzų.
38ኢየሱስም ዘወር ብሎ ሲከተሉትም አይቶ። ምን ትፈልጋላችሁ? አላቸው። እነርሱም። ረቢ፥ ወዴት ትኖራለህ? አሉት፤ ትርጓሜው መምህር ሆይ ማለት ነው።
38Jėzus, atsigręžęs ir pamatęs juos sekančius, paklausė: “Ko ieškote?” Jie atsakė: “Rabi (tai reiškia: “Mokytojau”), kur gyveni?”
40መጥታችሁ እዩ አላቸው። መጥተው የሚኖርበትን አዩ፥ በዚያም ቀን በእርሱ ዘንድ ዋሉ፤ አሥር ሰዓት ያህል ነበረ።
39Jis jiems tarė: “Ateikite ir pamatysite”. Jie nuėjo, pamatė, kur Jis gyvena, ir tą dieną praleido pas Jį. Tai buvo apie dešimtą valandą.
41ከዮሐንስ ዘንድ ሰምተው ከተከተሉት ከሁለቱ አንዱ የስምዖን ጴጥሮስ ወንድም እንድርያስ ነበረ።
40Vienas iš tų dviejų, kurie girdėjo Jono žodžius ir nusekė paskui Jėzų, buvo Simono Petro brolis Andriejus.
42እርሱ አስቀድሞ የራሱን ወንድም ስምዖንን አገኘውና። መሢሕን አግኝተናል አለው፤ ትርጓሜውም ክርስቶስ ማለት ነው።
41Jis pirmiausia susiieškojo savo brolį Simoną ir jam pranešė: “Radome Mesiją!” (išvertus tai reiškia: “Kristų”).
43ወደ ኢየሱስም አመጣው። ኢየሱስም ተመልክቶ። አንተ የዮና ልጅ ስምዖን ነህ፤ አንተ ኬፋ ትባላለህ አለው፤ ትርጓሜው ጴጥሮስ ማለት ነው።
42Ir nusivedė jį pas Jėzų. Jėzus pažvelgė į jį ir tarė: “Tu esi Simonas, Jonos sūnus, o vadinsies Kefas” (išvertus tai reiškia: “Akmuo”).
44በነገው ኢየሱስ ወደ ገሊላ ሊወጣ ወደደ፥ ፊልጶስንም አገኘና። ተከተለኝ አለው።
43Kitą dieną Jėzus panoro vykti į Galilėją. Jis sutiko Pilypą ir tarė jam: “Sek paskui mane!”
45ፊልጶስም ከእንድርያስና ከጴጥሮስ ከተማ ከቤተ ሳይዳ ነበረ።
44Pilypas buvo iš BetsaidosAndriejaus ir Petro miesto.
46ፊልጶስ ናትናኤልን አግኝቶ። ሙሴ በሕግ ነቢያትም ስለ እርሱ የጻፉትን የዮሴፍን ልጅ የናዝሬቱን ኢየሱስን አግኝተነዋል አለው።
45Pilypas sutiko Natanaelį ir sako jam: “Radome Tą, apie kurį rašė Mozė Įstatyme ir pranašai Jėzų iš Nazareto, Juozapo sūnų”.
47ናትናኤልም። ከናዝሬት መልካም ነገር ሊወጣ ይችላልን? አለው። ፊልጶስ። መጥተህ እይ አለው።
46Natanaelis jam tarė: “Ar iš Nazareto gali būti kas gero?” Pilypas atsakė: “Ateik ir pažiūrėk!”
48ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ። ተንኰል የሌለበት በእውነት የእስራኤል ሰው እነሆ አለ።
47Pamatęs ateinantį Natanaelį, Jėzus pasakė apie jį: “Štai tikras izraelitas, kuriame nėra klastos!”
49ናትናኤልም። ከወዴት ታውቀኛለህ? አለው። ኢየሱስም መልሶ። ፊልጶስ ሳይጠራህ፥ ከበለስ በታች ሳለህ፥ አየሁህ አለው።
48O Natanaelis Jam sako: “Iš kur mane pažįsti?” Jėzus atsakė: “Prieš pakviečiant tave Pilypui, kai buvai po figmedžiu, Aš mačiau tave”.
50ናትናኤልም መልሶ። መምህር ሆይ፥ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤ አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ አለው።
49Natanaelis sušuko: “Rabi, Tu Dievo Sūnus, Tu Izraelio karalius!”
51ኢየሱስም መልሶ። ከበለስ በታች አየሁህ ስላልሁህ አመንህን? ከዚህ የሚበልጥ ነገር ታያለህ አለው።
50Jėzus atsakė: “Tu tiki, kadangi pasakiau tave matęs po figmedžiu? Pamatysi dar didesnių dalykų”.
52እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ሰማይ ሲከፈት የእግዚአብሔርም መላእክት በሰው ልጅ ላይ ሲወጡና ሲወርዱ ታያላችሁ አለው።
51Ir pridūrė: “Iš tiesų, iš tiesų sakau jums: nuo šiol jūs matysite atvirą dangų ir Dievo angelus, kylančius ir nusileidžiančius ant Žmogaus Sūnaus”.