1Pirmąją savaitės dieną, vos brėkštant, jos atėjo prie kapo, nešdamos paruoštus tepalus.
1ነገር ግን ከሳምንቱ በመጀመሪያው ቀን ያዘጋጁትን ሽቱ ይዘው ከእነርሱም ጋር አንዳንዶቹ ወደ መቃብሩ እጅግ ማልደው መጡ።
2Jos rado akmenį nuritintą nuo kapo,
2ድንጋዩንም ከመቃብሩ ተንከባሎ አገኙት፥
3o įėjusios vidun, neberado Viešpaties Jėzaus kūno.
3ገብተውም የጌታን የኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።
4Moterys apstulbo ir nežinojo, ką daryti. Ir štai prie jų atsirado du vyrai spindinčiais drabužiais.
4እነርሱም በዚህ ሲያመነቱ፥ እነሆ፥ ሁለት ሰዎች የሚያንጸባርቅ ልብስ ለብሰው ወደ እነርሱ ቀረቡ፤
5Jos išsigando ir nuleido akis, o tie vyrai tarė: “Kam ieškote gyvojo tarp mirusiųjų?
5ፈርተውም ፊታቸውን ወደ ምድር አቀርቅረው ሳሉ፥ እንዲህ አሉአቸው። ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።
6Nėra Jo čia, Jis prisikėlė! Atsiminkite, ką Jis jums sakė, būdamas dar Galilėjoje:
6የሰው ልጅ በኃጢአተኞች እጅ አልፎ ሊሰጥና ሊሰቀል በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ግድ ነው እያለ ገና በገሊላ ሳለ ለእናንተ እንደ ተናገረ አስቡ።
7‘Žmogaus Sūnus turi būti atiduotas į nusidėjėlių rankas ir nukryžiuotas, o trečią dieną prisikelti!’ ”
8ቃሎቹንም አሰቡ፥ ከመቃብሩም ተመልሰው ይህን ሁሉ ለአሥራ አንዱና ለሌሎች ሁሉ ነገሩአቸው።
8Tuomet jos prisiminė Jėzaus žodžius
10ይህንም ለሐዋርያት የነገሩአቸው መግደላዊት ማርያምና ዮሐና የያዕቆብም እናት ማርያም ከእነርሱም ጋር የነበሩት ሌሎች ሴቶች ነበሩ።
9ir, sugrįžusios nuo kapo, viską pranešė vienuolikai ir visiems kitiems.
11ይህም ቃል ቅዠት መስሎ ታያቸውና አላመኑአቸውም።
10Tai buvo Marija Magdalietė, Joana, Jokūbo motina Marija ir kitos su jomis, kurios papasakojo tai apaštalams.
12ጴጥሮስ ግን ተነሥቶ ወደ መቃብር ሮጠ፤ በዚያም ዝቅ ብሎ ሲመለከት የተልባ እግር ልብስን ብቻ አየ፤ በሆነውም ነገር እየተደነቀ ወደ ቤቱ ሄደ።
11Jų žodžiai jiems pasirodė esą tuščios šnekos, ir jie moterimis nepatikėjo.
13እነሆም፥ ከእነርሱ ሁለቱ በዚያ ቀን ከኢየሩሳሌም ስድሳ ምዕራፍ ያህል ወደሚርቅ ኤማሁስ ወደሚባል መንደር ይሄዱ ነበር፤
12Vis dėlto Petras pakilęs nubėgo prie kapo ir pasilenkęs pamatė tiktai drobules. Jis grįžo atgal, labai stebėdamasis tuo, kas atsitiko.
14ስለዚህም ስለ ሆነው ነገር ሁሉ እርስ በርሳቸው ይነጋገሩ ነበር።
13Ir štai du iš jų tą pačią dieną keliavo į kaimą už šešiasdešimties stadijų nuo Jeruzalės, vadinamą Emausu.
15ሲነጋገሩና ሲመራመሩም፥ ኢየሱስ ራሱ ቀርቦ ከእነርሱ ጋር ይሄድ ነበር፤
14Jie kalbėjosi apie visus tuos įvykius.
16ነገር ግን እንዳያውቁት ዓይናቸው ተይዞ ነበር።
15Jiems taip besikalbant ir besvarstant, prisiartino pats Jėzus ir ėjo kartu.
17እርሱም። እየጠወለጋችሁ ስትሄዱ፥ እርስ በርሳችሁ የምትነጋገሩአቸው እነዚህ ነገሮች ምንድር ናቸው? አላቸው።
16Jų akys buvo uždengtos, ir jie Jo neatpažino.
18ቀለዮጳ የሚባልም አንዱ መልሶ። አንተ በኢየሩሳሌም እንግዳ ሆነህ ለብቻህ ትኖራለህን? በእነዚህ ቀኖች በዚያ የሆነውን ነገር አታውቅምን? አለው።
17O Jis paklausė jų: “Apie ką kalbatės, eidami nuliūdę?”
19እርሱም። ይህ ምንድር ነው? አላቸው። እነርሱም እንዲህ አሉት። በእግዚአብሔርና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራና በቃል ብርቱ ነቢይ ስለ ነበረው ስለ ናዝሬቱ ስለ ኢየሱስ፤
18Vienas iš jų, vardu Kleopas, atsakė Jam: “Nejaugi Tu esi vienintelis ateivis Jeruzalėje ir nežinai, kas joje šiomis dienomis atsitiko?”
20እርሱንም የካህናት አለቆችና መኳንንቶቻችን ለሞት ፍርድ እንዴት አሳልፈው እንደ ሰጡትና እንደ ሰቀሉት ነው።
19Jėzus paklausė: “O kas gi?” Jie tarė Jam: “Su Jėzumi iš Nazareto, kuris buvo pranašas, galingas darbais ir žodžiais Dievo ir visos tautos akyse.
21እኛ ግን እስራኤልን እንዲቤዥ ያለው እርሱ እንደ ሆነ ተስፋ አድርገን ነበር፤ ደግሞም ከዚህ ሁሉ ጋር ይህ ከሆነ ዛሬ ሦስተኛው ቀን ነው።
20Aukštieji kunigai ir mūsų vadovai Jį pasmerkė mirti ir nukryžiavo.
22ደግሞም ከእኛ ውስጥ ማልደው ከመቃብሩ ዘንድ የነበሩት አንዳንድ ሴቶች አስገረሙን፤
21O mes vylėmės, kad Jis yra Tas, kuris atpirks Izraelį. Dabar po viso to jau trečia diena, kaip tai atsitiko.
23ሥጋውንም ባጡ ጊዜ። ሕያው ነው የሚሉ የመላእክትን ራእይ ደግሞ አየን ሲሉ መጥተው ነበር።
22Be to, kai kurios mūsiškės moterys mus labai nustebino. Anksti rytą jos buvo nuėjusios pažiūrėti kapo
24ከእኛም ጋር ከነበሩት ወደ መቃብር ሄደው ሴቶች እንደ ተናገሩት ሆኖ አገኙት፥ እርሱን ግን አላዩትም።
23ir nerado Jo kūno. Jos sugrįžo ir papasakojo regėjusios angelus, kurie sakę Jį esant gyvą.
25እርሱም። እናንተ የማታስተውሉ፥ ነቢያትም የተናገሩትን ሁሉ ልባችሁ ከማመን የዘገየ፤
24Kai kurie iš mūsiškių buvo nuėję prie kapo ir rado viską, kaip moterys sakė, bet Jo paties nematė”.
26ክርስቶስ ይህን መከራ ይቀበል ዘንድና ወደ ክብሩ ይገባ ዘንድ ይገባው የለምን? አላቸው።
25Tada Jis jiems tarė: “O jūs, neišmanėliai! Kokios nerangios jūsų širdys tikėti tuo, ką yra skelbę pranašai!
27ከሙሴና ከነቢያት ሁሉ ጀምሮ ስለ እርሱ በመጻሕፍት ሁሉ የተጻፈውን ተረጐመላቸው።
26Argi ne taip turėjo Kristus kentėti ir įeiti į savo šlovę?”
28ወደሚሄዱበትም መንደር ቀረቡ፥ እርሱም ሩቅ የሚሄድ መሰላቸው።
27Ir, pradėjęs nuo Mozės, primindamas visus pranašus, Jis aiškino jiems, kas visuose Raštuose apie Jį pasakyta.
29እነርሱ። ከእኛ ጋር እደር፥ ማታ ቀርቦአልና ቀኑም ሊመሽ ጀምሮአል ብለው ግድ አሉት፤ ከእነርሱም ጋር ሊያድር ገባ።
28Jie prisiartino prie kaimo, į kurį keliavo, ir Jis dėjosi einąs toliau.
30ከእነርሱም ጋር በማዕድ ተቀምጦ ሳለ እንጀራውን አንሥቶ ባረከው፥ ቈርሶም ሰጣቸው፤
29Bet jie sulaikė Jį, sakydami: “Pasilik su mumis! Vakaras arti, diena jau baigiasi”. Jis užsuko ir pasiliko su jais.
31ዓይናቸውም ተከፈተ፥ አወቁትም፤ እርሱም ከእነርሱ ተሰወረ።
30Atsisėdęs su jais prie stalo, paėmė duoną, laimino, laužė ir davė jiems.
32እርስ በርሳቸውም። በመንገድ ሲናገረን መጻሕፍትንም ሲከፍትልን ልባችን ይቃጠልብን አልነበረምን? ተባባሉ።
31Tada jų akys atsivėrė, ir jie pažino Jėzų, bet Jis pranyko jiems iš akių.
33በዚያችም ሰዓት ተነሥተው ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥ አሥራ አንዱና ከእነርሱ ጋር የነበሩትም። ጌታ በእውነት ተነሥቶአል ለስምዖንም ታይቶአል እያሉ በአንድነት ተሰብስበው አገኙአቸው።
32O jie kalbėjo: “Argi mūsų širdys nedegė, kai Jis kelyje mums kalbėjo ir atvėrė Raštų prasmę?”
35እነርሱም በመንገድ የሆነውን እንጀራውንም በቈረሰ ጊዜ እንዴት እንደ ታወቀላቸው ተረኩላቸው።
33Jie tuoj pat pakilo ir sugrįžo į Jeruzalę. Ten jie rado susirinkusius vienuolika ir kitus su jais,
36ይህንም ሲነጋገሩ ኢየሱስ ራሱ በመካከላቸው ቆሞ። ሰላም ለእናንተ ይሁን አላቸው።
34kurie tvirtino: “Viešpats tikrai prisikėlė ir pasirodė Simonui!”
37ነገር ግን ደነገጡና ፈሩ መንፈስም ያዩ መሰላቸው።
35O jie papasakojo, kas jiems atsitiko kelyje ir kaip jie pažino Jėzų, kai Jis laužė duoną.
38እርሱም። ስለ ምን ትደነግጣላችሁ? ስለ ምንስ አሳብ በልባችሁ ይነሣል?
36Jiems apie tai bekalbant, Jis pats atsirado tarp jų ir tarė: “Ramybė jums!”
39እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
37Sutrikę ir išsigandę, jie tarėsi matą dvasią.
40ይህንም ብሎ እጆቹንና እግሮቹን አሳያቸው።
38O Jis paklausė: “Ko taip sutrikote? Kodėl jūsų širdyse kyla abejonės?
41እነርሱም ከደስታ የተነሣ ገና ስላላመኑ ሲደነቁ ሳሉ። በዚህ አንዳች የሚበላ አላችሁን? አላቸው።
39Pasižiūrėkite į mano rankas ir kojas. Juk tai Aš pats! Palieskite mane ir įsitikinsite: dvasia juk neturi kūno nei kaulų, kaip matote mane turint”.
42እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤
40Tai taręs, Jis parodė jiems rankas ir kojas.
43ተቀብሎም በፊታቸው በላ።
41Jiems iš džiaugsmo vis dar netikint ir stebintis, Jėzus paklausė: “Ar turite čia ko nors valgyti?”
44እርሱም። ከእናንተ ጋር ሳለሁ በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙራትም ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይገባል ብዬ የነገርኋችሁ ቃሌ ይህ ነው አላቸው።
42Jie padavė Jam gabalą keptos žuvies ir korį medaus.
45በዚያን ጊዜም መጻሕፍትን ያስተውሉ ዘንድ አእምሮአቸውን ከፈተላቸው፤
43Jis paėmė ir valgė jų akyse.
46እንዲህም አላቸው። ክርስቶስ መከራ ይቀበላል በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ይነሣል፥
44Paskui Jėzus jiems tarė: “Ar ne tokie buvo mano žodžiai, kuriuos jums kalbėjau dar būdamas su jumis: turi išsipildyti visa, kas parašyta apie mane Mozės Įstatyme, Pranašuose ir Psalmėse”.
47በስሙም ንስሐና የኃጢአት ስርየት ከኢየሩሳሌም ጀምሮ በአሕዛብ ሁሉ ይሰበካል ተብሎ እንዲሁ ተጽፎአል።
45Tada Jis atvėrė jiems protą, kad jie suprastų Raštus,
48እናንተም ለዚህ ምስክሮች ናችሁ።
46ir pasakė: “Parašyta, kad Kristus kentės ir trečią dieną prisikels iš numirusių
49እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።
47ir, pradedant nuo Jeruzalės, Jo vardu visoms tautoms bus skelbiama atgaila ir nuodėmių atleidimas.
50እስከ ቢታንያም አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው።
48Jūs esate šių dalykų liudytojai.
51ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ።
49Ir štai Aš atsiųsiu jums savo Tėvo pažadą. Jūs pasilikite Jeruzalės mieste, kol būsite apgaubti jėga iš aukštybių”.
52እነርሱም፤ ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥
50Jėzus nusivedė juos iki Betanijos ir, iškėlęs rankas, palaimino juos.
53ዘወትርም እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እየባረኩ በመቅደስ ኖሩ።
51Laimindamas Jis atsiskyrė nuo jų ir buvo paimtas į dangų.
52Jie pagarbino Jį ir, didelio džiaugsmo kupini, sugrįžo į Jeruzalę.
53Jie nuolat buvo šventykloje ir šlovino bei laimino Dievą. Amen.