Lithuanian

Amharic: New Testament

Luke

23

1Visas jų būrys pakilo ir nusivedė Jėzų pas Pilotą.
1ሁሉም በሞላው ተነሥተው ወደ ጲላጦስ ወሰዱትና።
2Ten jie ėmė Jį kaltinti, sakydami: “Mes nustatėme, kad šitas kiršina tautą ir draudžia mokėti ciesoriui mokesčius, tvirtindamas esąs Kristus ir karalius”.
2ይህ ሕዝባችንን ሲያጣምም ለቄሣርም ግብር እንዳይሰጥ ሲከለክል ደግሞም። እኔ ክርስቶስ ንጉሥ ነኝ ሲል አገኘነው ብለው ይከሱት ጀመር።
3Pilotas Jį paklausė: “Ar Tu esi žydų karalius?” Jėzus atsakė: “Taip yra, kaip sakai”.
3ጲላጦስም። አንተ የአይሁድ ንጉሥ ነህን? ብሎ ጠየቀው። እርሱም መልሶ። አንተ አልህ አለው።
4Pilotas tarė aukštiesiems kunigams ir miniai: “Aš nerandu šitame žmoguje jokios kaltės”.
4ጲላጦስም ለካህናት አለቆችና ለሕዝቡ። በዚህ ሰው አንድ በደል ስንኳ አላገኘሁበትም አለ።
5Bet jie visi atkakliai tvirtino: “Jis kursto tautą, mokydamas visoje Judėjoje, pradedant nuo Galilėjos iki čia”.
5እነርሱ ግን አጽንተው። ከገሊላ ጀምሮ እስከዚህ ድረስ በይሁዳ ሁሉ እያስተማረ ሕዝቡን ያውካል አሉ።
6Pilotas, išgirdęs minint Galilėją, paklausė, ar tas žmogus galilėjietis.
6ጲላጦስ ግን። ገሊላ ሲሉ በሰማ ጊዜ። የገሊላ ሰው ነውን? ብሎ ጠየቀ፤
7Sužinojęs, kad Jėzus iš Erodo valdų, nusiuntė Jį pas Erodą, kuris irgi buvo tomis dienomis Jeruzalėje.
7ከሄሮድስም ግዛት እንደ ሆነ ባወቀ ጊዜ ወደ ሄሮድስ ሰደደው፤ እርሱ ደግሞ በዚያ ጊዜ በኢየሩሳሌም ነበረና።
8Erodas, išvydęs Jėzų, labai apsidžiaugė. Mat jis jau anksčiau troško Jį pamatyti, nes buvo daug apie Jį girdėjęs, ir tikėjosi išvysiąs Jį darant kokį nors stebuklą.
8ሄሮድስም ኢየሱስን ባየው ጊዜ እጅግ ደስ አለው፤ ስለ እርሱ ስለ ሰማ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ሊያየው ይመኝ ነበርና፥ ምልክትም ሲያደርግ ሊያይ ተስፋ ያደርግ ነበር።
9Jis pateikė Jėzui daug klausimų, bet Jis jam neatsakinėjo.
9በብዙ ቃልም ጠየቀው፤ እርሱ ግን አንድ ስንኳ አልመለሰለትም።
10Tuo tarpu aukštieji kunigai ir Rašto žinovai apstoję be paliovos Jį kaltino.
10የካህናት አለቆችና ጻፎችም አጽንተው ሲከሱት ቆመው ነበር።
11Tada Erodas su savo kariais Jėzų paniekino ir išjuokė. Po to aprengė Jį šviesiu drabužiu ir pasiuntė atgal Pilotui.
11ሄሮድስም ከሠራዊቱ ጋር ናቀው ዘበተበትም፥ የጌጥ ልብስም አልብሶ ወደ ጲላጦስ መልሶ ሰደደው።
12Tą dieną Erodas ir Pilotas tapo draugais, o seniau jie pykosi.
12ሄሮድስና ጲላጦስም በዚያን ቀን እርስ በርሳቸው ወዳጆች ሆኑ፥ ቀድሞ በመካከላቸው ጥል ነበረና።
13Pilotas, sušaukęs aukštuosius kunigus, vyresniuosius ir minią,
13ጲላጦስም፥ የካህናትን አለቆችና መኳንንትን ሕዝቡንም በአንድነት ጠርቶ እንዲህ አላቸው።
14pasakė jiems: “Jūs atvedėte man šitą žmogų, kaltindami Jį tautos kurstymu. Bet aš, Jį apklausęs jūsų akivaizdoje, neradau nė vienos Jam primetamos kaltės;
14ሕዝቡን ያጣምማል ብላችሁ ይህን ሰው ወደ እኔ አመጣችሁት፤ እነሆም፥ በፊታችሁ መርምሬ ከምትከሱበት ነገር አንድ በደል ስንኳ በዚህ ሰው አላገኘሁበትም።
15taip pat ir Erodas, nes aš buvau nusiuntęs jus pas jį. Taigi Jis nėra padaręs nieko, kas būtų verta mirties bausmės.
15ሄሮድስም ደግሞ ምንም አላገኘም፤ ወደ እኛ መልሶታልና፤ እነሆም፥ ለሞት የሚያደርሰው ምንም አላደረገም፤
16Aš tad Jį nuplakdinsiu ir paleisiu”.
16እንግዲያስ ቀጥቼ እፈታዋለሁ። በበዓሉ አንድ ይፈታላቸው ዘንድ ግድ ነበረና።
17Mat per šventę Pilotas turėjo paleisti jiems vieną kalinį.
18ሁላቸውም በአንድነት። ይህን አስወግድ፥ በርባንንም ፍታልን እያሉ ጮኹ፤
18Tada jie visi kartu ėmė šaukti: “Mirtis šitam! Paleisk mums Barabą!”
19እርሱም ሁከትን በከተማ አንሥቶ ሰውን ስለ ገደለ በወኅኒ ታስሮ ነበር።
19Barabas buvo pasodintas į kalėjimą už kažkokį maištą mieste ir žmogžudystę.
20ጲላጦስም ኢየሱስን ሊፈታ ወድዶ ዳግመኛ ተናገራቸው፤
20Norėdamas paleisti Jėzų, Pilotas vėl kreipėsi į juos,
21ነገር ግን እነርሱ። ስቀለው ስቀለው እያሉ ይጮኹ ነበር።
21bet jie nesiliovė šaukę: “Nukryžiuok Jį! Nukryžiuok!”
22ሦስተኛም። ምን ነው? ያደረገውስ ክፋት ምንድር ነው? ለሞት የሚያደርሰው በደል አላገኘሁበትም፤ ስለዚህ ቀጥቼ እፈታዋለሁ አላቸው።
22Jis trečią kartą prabilo į juos: “Ką bloga Jis padarė? Aš Jame nerandu nieko, už ką vertėtų bausti mirtimi. Taigi nuplakdinsiu Jį ir paleisiu”.
23እነርሱ ግን እንዲሰቀል በታላቅ ድምፅ አጽንተው ለመኑት። የእነርሱ ጩኸትና የካህናት አለቆችም ቃል በረታ።
23Tačiau jie, garsiai šaukdami, nesiliovė reikalauti, kad Jis būtų nukryžiuotas, ir jų bei aukštųjų kunigų šauksmas paėmė viršų.
24ጲላጦስም ልመናቸው እንዲሆንላቸው ፈረደበት።
24Tuomet Pilotas nusprendė patenkinti jų reikalavimą.
25ያንን የለመኑትንም፥ ስለ ሁከት ሰውንም ስለ መግደል በወኅኒ ታስሮ የነበረውን አስፈታላቸው፥ ኢየሱስን ግን ለፈቃዳቸው አሳልፎ ሰጠው።
25Jis paleido jiems įkalintąjį už maištą ir žmogžudystę, kaip jie prašė, o Jėzų atidavė jų valiai.
26በወሰዱትም ጊዜ ስምዖን የተባለ የቀሬናን ሰው ከገጠር ሲመጣ ይዘው ከኢየሱስ በኋላ መስቀሉን እንዲሸከም ጫኑበት።
26Vesdami Jį, jie sulaikė Kirėnės gyventoją Simoną, grįžtantį iš laukų, ir uždėjo jam ant pečių kryžių, kad neštų jį paskui Jėzų.
27ዋይ ዋይ ከሚሉና ሙሾ ከሚያወጡ ሴቶችና ከሕዝቡ እጅግ ብዙዎች ተከተሉት።
27Jį lydėjo didelė minia ir daug moterų, kurios raudojo ir aimanavo dėl Jo.
28ኢየሱስ ግን ወደ እነርሱ ዘወር ብሎ እንዲህ አለ። እናንተ የኢየሩሳሌም ልጆች፥ ለእኔስ አታልቅሱልኝ፤ ዳሩ ግን። መካኖችና ያልወለዱ ማኅፀኖች ያላጠቡ ጡቶችም ብፁዓን ናቸው የሚሉበት ጊዜ እነሆ ይመጣልና ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ አልቅሱ።
28Atsigręžęs į jas, Jėzus tarė: “Jeruzalės dukros! Verkite ne dėl manęs, bet dėl savęs ir savo vaikų!
30በዚያን ጊዜ ተራራዎችን። በላያችን ውደቁ፥ ኮረብቶችንም። ሰውሩን ይሉ ዘንድ ይጀምራሉ፤
29Nes štai ateina dienos, kai sakys: ‘Palaimintos nevaisingosios! Palaimintos įsčios, kurios negimdė, ir krūtys, kurios nežindė!’
31በእርጥብ እንጨት እንዲህ የሚያደርጉ ከሆኑ፥ በደረቀውስ እንዴት ይሆን?
30Tada sakys kalnams: ‘Griūkite ant mūsų!’ ir kalvoms: ‘Pridenkite mus!’
32ሌሎችንም ሁለት ክፉ አድራጊዎች ደግሞ ከእርሱ ጋር ይገድሉ ዘንድ ወሰዱ።
31Jeigu šitaip daro žaliam medžiui, tai kas gi laukia sauso?”
33ቀራንዮም ወደሚባል ስፍራ በደረሱ ጊዜ፥ በዚያ እርሱን ክፉ አድራጊዎቹንም አንዱን በቀኝ ሁለተኛውንም በግራ ሰቀሉ።
32Kartu su Juo buvo vedami žudyti du nusikaltėliai.
34ኢየሱስም። አባት ሆይ፥ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው አለ። ልብሱንም ተካፍለው ዕጣ ተጣጣሉበት።
33Atėję į vietą, kuri vadinasi “Kaukolė”, jie nukryžiavo Jį ir du piktadarius­vieną iš dešinės, antrą iš kairės.
35ሕዝቡም ቆመው ይመለከቱ ነበር። መኳንንቱም ደግሞ። ሌሎችን አዳነ፤ እርሱ በእግዚአብሔር የተመረጠው ክርስቶስ ከሆነ፥ ራሱን ያድን እያሉ ያፌዙበት ነበር።
34Jėzus tarė: “Tėve, atleisk jiems, nes jie nežino, ką daro”. O jie, mesdami burtą, pasidalijo Jo drabužius.
36ጭፍሮችም ደግሞ ወደ እርሱ ቀርበው ሆምጣጤም አምጥተው።
35Žmonės stovėjo ir žiūrėjo. Vyresnieji kartu su kitais šaipydamiesi kalbėjo: “Kitus išgelbėdavo­tegul pats išsigelbsti, jei Jis­ Kristus, Dievo išrinktasis!”
37አንተስ የአሁድ ንጉሥ ከሆንህ፥ ራስህን አድን እያሉ ይዘብቱበት ነበር።
36Iš Jo tyčiojosi ir kareiviai, prieidami, paduodami Jam rūgštaus vyno
38ይህ የአይሁድ ንጉሥ ነው ተብሎ በግሪክና በሮማይስጥ በዕብራይስጥም ፊደል የተጻፈ ጽሕፈት ደግሞ በእርሱ ላይ ነበረ።
37ir sakydami: “Jei Tu žydų karalius­išgelbėk save!”
39ከተሰቀሉት ከክፉ አድራጊዎቹም አንዱ። አንተስ ክርስቶስ አይደለህምን? ራስህንም እኛንም አድን ብሎ ሰደበው።
38Viršum Jo buvo užrašas graikų, lotynų ir hebrajų kalbomis: “Šitas yra žydų karalius”.
40ሁለተኛው ግን መልሶ። አንተ እንደዚህ ባለ ፍርድ ሳለህ እግዚአብሔርን ከቶ አትፈራውምን?
39Vienas iš nukryžiuotųjų nusikaltėlių piktžodžiavo Jam: “Jei Tu esi Kristus, išgelbėk save ir mus!”
41ስለ አደረግነውም የሚገባንን እንቀበላለንና በእኛስ እውነተኛ ፍርድ ነው፤ ይህ ግን ምንም ክፋት አላደረገም ብሎ ገሠጸው።
40Antrasis sudraudė jį: “Ir Dievo tu nebijai, pats būdamas taip pat nuteistas!
42ኢየሱስንም። ጌታ ሆይ፥ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ አለው።
41Mudu teisingai gavome, ko verti mūsų darbai, o šitas nieko blogo nepadarė”.
43ኢየሱስም። እውነት እልሃለሁ፥ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ አለው።
42Ir jis tarė Jėzui: “Viešpatie, prisimink mane, kai ateisi į savo karalystę”.
44ስድስት ሰዓትም ያህል ነበረ፥ ጨለማም እስከ ዘጠኝ ሰዓት በምድር ሁሉ ላይ ሆነ፥ ፀሐይም ጨለመ፥
43Jėzus jam atsakė: “Iš tiesų sakau tau: šiandien su manimi būsi rojuje”.
45የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከመካከሉ ተቀደደ።
44Buvo apie šeštą valandą, kai visoje šalyje pasidarė tamsu, ir taip buvo iki devintos valandos.
46ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ። አባት ሆይ፥ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ።
45Saulė užtemo, ir šventyklos uždanga perplyšo pusiau.
47የመቶ አለቃውም የሆነውን ነገር ባየ ጊዜ። ይህ ሰው በእውነት ጻድቅ ነበረ ብሎ እግዚአብሔርን አከበረ።
46Jėzus garsiu balsu sušuko: “Tėve, ‘į Tavo rankas pavedu savo dvasią’ ”. Ir tai pasakęs, atidavė dvasią.
48ይህንም ለማየት ተከማችተው የነበሩ ሕዝብ ሁሉ፥ የሆነውን ባዩ ጊዜ፥ ደረታቸውን እየደቁ ተመለሱ።
47Šimtininkas, matydamas, kas įvyko, ėmė garbinti Dievą ir tarė: “Iš tiesų šitas žmogus buvo teisusis!”
49የሚያውቁቱ ግን ሁሉ ከገሊላ የተከተሉት ሴቶችም ይህን እያዩ በሩቅ ቆመው ነበር።
48Ir visa minia, susirinkusi pažiūrėti reginio ir pamačiusi, kas įvyko, skirstėsi, mušdamasi į krūtinę.
50እነሆም፥ በጎና ጻድቅ ሰው የሸንጎ አማካሪም የሆነ ዮሴፍ የሚባል ሰው ነበረ፤
49Visi Jėzaus pažįstami ir moterys, Jį atlydėjusios iš Galilėjos, stovėjo atokiau ir viską matė.
51ይህም በምክራቸውና በሥራቸው አልተባበረም ነበር፤ አርማትያስም ከምትባል ከአይሁድ ከተማ ሆኖ እርሱ ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር።
50Ir štai atėjo vienas vyras, vardu Juozapas, teismo tarybos narys, geras ir teisus žmogus,
52ይኸውም ወደ ጲላጦስ ቀርቦ የኢየሱስን ሥጋ ለመነው፤
51kilęs iš žydų miesto Arimatėjos. Jis nesutiko su tarybos sprendimu ir poelgiu. Jis irgi laukė Dievo karalystės.
53አውርዶም በተልባ እግር ልብስ ከፈነው፥ ማንም ገና ባልተቀበረበት ከዓለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው።
52Taigi Juozapas nuėjo pas Pilotą ir paprašė Jėzaus kūno.
54የመዘጋጀት ቀንም ነበረ፤ ሰንበትም ሊጀምር ነበረ።
53Nuėmęs Jį nuo kryžiaus, įvyniojo į drobulę ir paguldė uoloje iškaltame kape, kuriame dar niekas nebuvo laidotas.
55ከገሊላም ከእርሱ ጋር የመጡት ሴቶች ተከትለው መቃብሩን ሥጋውንም እንዴት እንዳኖሩት አዩ።
54Tai buvo Prisirengimo diena, jau beprasidedant sabatui.
56ተመልሰውም ሽቱና ቅባት አዘጋጁ። በሰንበትም እንደ ትእዛዙ ዐረፉ።
55Moterys, kurios buvo atėjusios su Jėzumi iš Galilėjos, atsekė iš paskos, stebėjo kapą ir matė, kaip buvo paguldytas Jo kūnas.
56Sugrįžusios jos paruošė kvepalų ir tepalų, o per sabatą ilsėjosi, kaip reikalavo Įstatymas.