Lithuanian

Amharic: New Testament

John

10

1“Iš tiesų, iš tiesų sakau jums: kas neįeina pro vartus į avių gardą, bet įlipa pro kur kitur, tas vagis ir plėšikas.
1እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ወደ በጎች በረት በበሩ የማይገባ በሌላ መንገድ ግን የሚወጣ እርሱ ሌባ ወንበዴም ነው፤
2O kas pro vartus įeina, tas avių ganytojas.
2በበሩ የሚገባ ግን የበጎች እረኛ ነው።
3Jam sargas atidaro, ir avys klauso jo balso. Jis šaukia savąsias avis vardais ir jas išveda.
3ለእርሱ በረኛው ይከፍትለታል፤ በጎቹም ድምፁን ይሰሙታል፥ የራሱንም በጎች በየስማቸው ጠርቶ ይወስዳቸዋል።
4Išsivaręs savąsias avis, jis eina priešakyje, o avys paskui jį seka, nes pažįsta jo balsą.
4የራሱንም ሁሉ ካወጣቸው በኋላ በፊታቸው ይሄዳል፥ በጎቹም ድምፁን ያውቃሉና ይከተሉታል፤
5O paskui svetimą jos neseks, bet nuo jo bėgs, nes nepažįsta svetimųjų balso”.
5ከሌላው ግን ይሸሻሉ እንጂ አይከተሉትም፥ የሌሎችን ድምፅ አያውቁምና።
6Jėzus pasakė jiems tą palyginimą, bet jie nesuprato, ką tai reiškia.
6ኢየሱስ ይህን ምሳሌ ነገራቸው፤ እነርሱ ግን የነገራቸው ምን እንደ ሆነ አላስተዋሉም።
7Tuomet Jėzus kalbėjo jiems toliau: “Iš tiesų, iš tiesų sakau jums: Aš­avių vartai.
7ኢየሱስም ደግሞ አላቸው። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ እኔ የበጎች በር ነኝ።
8Visi, kurie pirma manęs atėjo, buvo vagys ir plėšikai, todėl avys jų neklausė.
8ከእኔ በፊት የመጡ ሁሉ ሌቦችና ወንበዴዎች ናቸው፤ ዳሩ ግን በጎቹ አልሰሙአቸውም።
9Aš esu vartai. Jei kas įeis per mane, bus išgelbėtas. Jis įeis ir išeis ir ganyklą sau ras.
9በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገባ ቢኖር ይድናል፥ ይገባልም ይወጣልም መሰማሪያም ያገኛል።
10Vagis ateina tik vogti, žudyti ir naikinti. Aš atėjau, kad jie turėtų gyvenimą,­kad apsčiai jo turėtų.
10ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፤ እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ።
11Aš esu gerasis ganytojas. Geras ganytojas už avis guldo savo gyvybę.
11መልካም እረኛ እኔ ነኝ። መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል።
12O samdinys, ne ganytojas, kuriam avys ne savos, pamatęs sėlinantį vilką, palieka avis ir pabėga, o vilkas griebia jas ir išsklaido.
12እረኛ ያልሆነው በጎቹም የእርሱ ያልሆኑ ሞያተኛ ግን ተኵላ ሲመጣ ባየ ጊዜ በጎቹን ትቶ ይሸሻል፤ ተኵላም ይነጥቃቸዋል በጎቹንም ይበትናቸዋል።
13Samdinys pabėga, nes jis samdinys, jam avys nerūpi.
13ሞያተኛ ስለ ሆነ ለበጎቹም ስለማይገደው ሞያተኛው ይሸሻል።
14Aš esu gerasis ganytojas: Aš pažįstu savąsias, ir manosios pažįsta mane.
14መልካም እረኛ እኔ ነኝ፥ አብም እንደሚያውቀኝ እኔም አብን እንደማውቀው የራሴን በጎች አውቃለሁ የራሴም በጎች ያውቁኛል፤ ነፍሴንም ስለ በጎች አኖራለሁ።
15Kaip mane pažįsta Tėvas, taip ir Aš pažįstu Tėvą ir už avis guldau savo gyvybę.
16ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ፤ እነርሱን ደግሞ ላመጣ ይገባኛል ድምፄንም ይሰማሉ፥ አንድም መንጋ ይሆናሉ እረኛውም አንድ።
16Ir kitų avių turiu, kurios ne iš šios avidės; ir jas man reikia atvesti; jos girdės mano balsą, ir bus viena kaimenė, vienas ganytojas.
17ነፍሴን ደግሞ አነሣት ዘንድ አኖራለሁና ስለዚህ አብ ይወደኛል።
17Todėl Tėvas myli mane, kad Aš guldau savo gyvybę, jog ir vėl ją pasiimčiau.
18እኔ በፈቃዴ አኖራታለሁ እንጂ ከእኔ ማንም አይወስዳትም። ላኖራት ሥልጣን አለኝ ደግሞም ላነሣት ሥልጣን አለኝ ይህችን ትእዛዝ ከአባቴ ተቀበልሁ።
18Niekas neatima jos iš manęs, bet Aš pats ją atiduodu. Aš turiu galią ją atiduoti ir turiu galią vėl ją pasiimti; tokį įsakymą gavau iš savo Tėvo”.
19እንግዲህ ከዚህ ቃል የተነሣ በአይሁድ መካከል እንደ ገና መለያየት ሆነ።
19Tarp žydų vėl kilo nesutarimas dėl šitų žodžių.
20ከእነርሱም ብዙዎች። ጋኔን አለበት አብዶአልም፤ ስለ ምንስ ትሰሙታላችሁ? አሉ።
20Daugelis iš jų sakė: “Jis turi demoną ir šėlsta. Kodėl Jo klausote?”
21ሌሎችም። ይህ ጋኔን ያለበት ሰው ቃል አይደለም፤ ጋኔን የዕውሮችን ዓይኖች ሊከፍት ይችላልን? አሉ።
21Kiti tvirtino: “Tai ne demono apsėstojo kalbos. Argi gali demonas atverti neregiui akis?!”
22በኢየሩሳሌምም የመቅደስ መታደስ በዓል ሆነ፤
22Jeruzalėje buvo Šventyklos pašventinimo šventė. Buvo žiema.
23ክረምትም ነበረ። ኢየሱስም በመቅደስ በሰሎሞን ደጅ መመላለሻ ይመላለስ ነበር።
23Jėzus vaikščiojo šventykloje, po Saliamono stoginę.
24አይሁድም እርሱን ከበው። እስከ መቼ ድረስ በጥርጣሪ ታቆየናለህ? አንተ ክርስቶስ እንደ ሆንህ ገልጠህ ንገረን አሉት።
24Ten Jį apstojo žydai ir ėmė klausinėti: “Kaip ilgai laikysi mus abejonėse? Jeigu esi Kristus, pasakyk mums atvirai!”
25ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል። ነገርኋችሁ አታምኑምም እኔ በአባቴ ስም የማደርገው ሥራ ይህ ስለ እኔ ይመሰክራል፤
25Jėzus jiems atsakė: “Aš jums sakiau, bet jūs netikite. Darbai, kuriuos darau savo Tėvo vardu, liudija apie mane.
26እናንተ ግን እንደ ነገርኋችሁ ከበጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም።
26Bet jūs netikite, nes jūs­ne iš manųjų avių, kaip jums ir sakiau.
27በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል፤
27Manosios avys girdi mano balsą; Aš jas pažįstu, ir jos seka paskui mane.
28እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ፥ ለዘላለምም አይጠፉም፥ ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም።
28Aš duodu joms amžinąjį gyvenimą; jos nepražus per amžius, ir niekas jų neišplėš iš mano rankos.
29የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፥ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም።
29Mano Tėvas, kuris man jas davė, yra aukščiau už viską, ir niekas negali jų išplėšti iš mano Tėvo rankos.
30እኔና አብ አንድ ነን።
30Aš ir Tėvas esame viena”.
31አይሁድ ሊወግሩት ደግመው ድንጋይ አነሡ።
31Tada žydai vėl stvėrėsi akmenų, norėdami Jį užmėtyti.
32ኢየሱስ። ከአባቴ ብዙ መልካም ሥራ አሳየኋችሁ፤ ከእነርሱ ስለ ማናቸው ሥራ ትወግሩኛላችሁ? ብሎ መለሰላቸው።
32O Jėzus paklausė jų: “Daug gerų darbų esu jums parodęs iš savo Tėvo. Už kurį gi darbą užmėtysite mane akmenimis?”
33አይሁድም። ስለ መልካም ሥራ አንወግርህም፤ ስለ ስድብ፤ አንተም ሰው ስትሆን ራስህን አምላክ ስለ ማድረግህ ነው እንጂ ብለው መለሱለት።
33Žydai Jam atsakė: “Ne už gerą darbą užmėtysime Tave akmenimis, bet už piktžodžiavimą ir kad Tu, būdamas žmogus, dediesi Dievu”.
34ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰላቸው። እኔ። አማልክት ናችሁ አልሁ ተብሎ በሕጋችሁ የተጻፈ አይደለምን?
34Jėzus jiems atsakė: “Argi jūsų Įstatyme nėra parašyta: ‘Aš tariau: jūs esat dievai’?
35መጽሐፉ ሊሻር አይቻልምና እነዚያን የእግዚአብሔር ቃል የመጣላቸውን አማልክት ካላቸው፥
35Jeigu Jis vadina dievais tuos, kuriems skirtas Dievo žodis (o Raštas negali būti panaikintas),
36የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ ስላልሁ እናንተ አብ የቀደሰውን ወደ ዓለምም የላከውን። ትሳደባለህ ትሉታላችሁን?
36kaip tad jūs galite sakyti Tam, kurį Tėvas pašventino ir pasiuntė į pasaulį: ‘Tu piktžodžiauji’, kai Jis pasakė: ‘Aš esu Dievo Sūnus!’?
37እኔ የአባቴን ሥራ ባላደርግ አትመኑኝ፤
37Jei Aš nedarau savo Tėvo darbų,­ netikėkite manimi!
38ባደርገው ግን፥ እኔን ስንኳ ባታምኑ አብ በእኔ እንደ ሆነ እኔም በአብ እንደ ሆንሁ ታውቁና ታስተውሉ ዘንድ ሥራውን እመኑ።
38O jeigu darau ir manimi netikite,­tikėkite darbais, kad pažintumėte ir patikėtumėte, jog Tėvas manyje ir Aš Jame”.
39እንግዲህ ደግመው ሊይዙት ፈለጉ፤ ከእጃቸውም ወጣ።
39Tuomet jie vėl norėjo Jį suimti, bet Jis ištrūko jiems iš rankų.
40ዮሐንስም በመጀመሪያ ያጠምቅበት ወደ ነበረው ስፍራ ወደ ዮርዳኖስ ማዶ እንደ ገና ሄደ በዚያም ኖረ።
40Jėzus vėl pasitraukė anapus Jordano, kur pirma Jonas krikštijo, ir apsistojo ten.
41ብዙ ሰዎችም ወደ እርሱ መጥተው። ዮሐንስ አንድ ምልክት ስንኳ አላደረገም፥ ነገር ግን ዮሐንስ ስለዚህ ሰው የተናገረው ሁሉ እውነት ነበረ አሉ።
41Daugelis atėjo pas Jį ir kalbėjo: “Jonas nepadarė nė vieno ženklo, bet ką jis sakė apie šį žmogų, yra teisybė”.
42በዚያም ብዙዎች በእርሱ አመኑ።
42Ir daugelis tenai Jį įtikėjo.