1Viešpats, sužinojęs, kad fariziejai išgirdo, jog Jo mokinių skaičius labiau auga negu Jono ir Jis gausiau krikštija
1እንግዲህ። ኢየሱስ ከዮሐንስ ይልቅ ደቀ መዛሙርት ያደርጋል ያጠምቅማል ማለትን ፈሪሳውያን እንደ ሰሙ ጌታ ባወቀ ጊዜ፥
2(nors pats Jėzus nekrikštydavo, tik Jo mokiniai),
2ይሁዳን ትቶ ወደ ገሊላ ደግሞ ሄደ፤ ዳሩ ግን ደቀ መዛሙርቱ እንጂ ኢየሱስ ራሱ አላጠመቀም።
3paliko Judėją ir vėl išėjo į Galilėją.
4በሰማርያም ሊያልፍ ግድ ሆነበት።
4Jam reikėjo eiti per Samariją.
5ስለዚህ ያዕቆብ ለልጁ ለዮሴፍ በሰጠው ስፍራ አጠገብ ወደምትሆን ሲካር ወደምትባል የሰማርያ ከተማ መጣ፤
5Taigi Jis užsuko į Samarijos miestą, vadinamą Sicharu, netoli nuo lauko, kurį Jokūbas buvo davęs savo sūnui Juozapui.
6በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ያህል ነበረ።
6Tenai buvo Jokūbo šulinys. Nuvargęs iš kelionės, Jėzus atsisėdo prie šulinio. Buvo apie šeštą valandą.
7ከሰማርያ አንዲት ሴት ውኃ ልትቀዳ መጣች። ኢየሱስም። ውኃ አጠጪኝ አላት፤
7Viena samarietė moteris atėjo semtis vandens. Jėzus ją paprašė: “Duok man gerti”.
8ደቀ መዛሙርቱ ምግብ ሊገዙ ወደ ከተማ ሄደው ነበርና።
8(Tuo tarpu Jo mokiniai buvo nuėję į miestą nusipirkti maisto.)
9ስለዚህ ሳምራዊቲቱ። አንተ የይሁዳ ሰው ስትሆን ሳምራዊት ሴት ከምሆን ከእኔ መጠጥ እንዴት ትለምናለህ? አለችው፤ አይሁድ ከሳምራውያን ጋር አይተባበሩም ነበርና።
9Samarietė atsakė: “Kaip Tu, būdamas žydas, prašai mane, samarietę, gerti?” (Mat žydai nebendrauja su samariečiais.)
10ኢየሱስ መልሶ። የእግዚአብሔርን ስጦታና። ውኃ አጠጪኝ የሚልሽ ማን መሆኑንስ ብታውቂ፥ አንቺ ትለምኚው ነበርሽ የሕይወትም ውኃ ይሰጥሽ ነበር አላት።
10Jėzus jai tarė: “Jei tu pažintum Dievo dovaną ir kas yra Tas, kuris tave prašo: ‘Duok man gerti’, pati būtum Jį prašiusi, ir Jis tau būtų davęs gyvojo vandens!”
11ሴቲቱ። ጌታ ሆይ፥ መቅጃ የለህም ጕድጓዱም ጥልቅ ነው፤ እንግዲህ የሕይወት ውኃ ከወዴት ታገኛለህ?
11Moteris atsiliepė: “Viešpatie, bet Tu neturi kuo pasemti, o šulinys gilus. Iš kur Tu imsi gyvojo vandens?
12በእውኑ አንተ ይህን ጕድጓድ ከሰጠን ከአባታችን ከያዕቆብ ትበልጣለህን? ራሱም ልጆቹም ከብቶቹም ከዚህ ጠጥተዋል አለችው።
12Argi Tu didesnis už mūsų tėvą Jokūbą, kuris tą šulinį mums paliko ir pats iš jo gėrė, ir jo vaikai, ir gyvuliai?”
13ኢየሱስም መልሶ። ከዚህ ውኃ የሚጠጣ ሁሉ እንደ ገና ይጠማል፤
13Jėzus atsakė: “Kiekvienas, kas geria šitą vandenį, ir vėl trokš.
14እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ ሁሉ ግን ለዘላለም አይጠማም፥ እኔ የምሰጠው ውኃ በእርሱ ውስጥ ለዘላለም ሕይወት የሚፈልቅ የውኃ ምንጭ ይሆናል እንጂ አላት።
14O kas gers vandenį, kurį Aš jam duosiu, tas nebetrokš per amžius, ir vanduo, kurį jam duosiu, taps jame versme vandens, trykštančio į amžinąjį gyvenimą”.
15ሴቲቱ። ጌታ ሆይ፥ እንዳልጠማ ውኃም ልቀዳ ወደዚህ እንዳልመጣ ይህን ውኃ ስጠኝ አለችው።
15Tada moteris Jam tarė: “Viešpatie, duok man to vandens, kad aš nebetrokščiau ir nebevaikščiočiau jo semtis čionai”.
16ኢየሱስም። ሂጂና ባልሽን ጠርተሽ ወደዚህ ነዪ አላት።
16Jėzus atsiliepė: “Eik, pakviesk savo vyrą ir sugrįžk čia”.
17ሴቲቱ መልሳ። ባል የለኝም አለችው። ኢየሱስ። ባል የለኝም በማለትሽ መልካም ተናገርሽ፤
17Moteris atsakė: “Aš neturiu vyro”. Jėzus jai tarė: “Gerai pasakei: ‘Neturiu vyro’,
18አምስት ባሎች ነበሩሽና፥ አሁን ከአንቺ ጋር ያለው ባልሽ አይደለም፤ በዚህስ እውነት ተናገርሽ አላት።
18nes esi turėjusi penkis vyrus, ir tas, kurį dabar turi, nėra tavo vyras. Čia tu tiesą pasakei”.
19ሴቲቱ። ጌታ ሆይ፥ አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያለሁ።
19Moteris atsiliepė: “Aš matau, Viešpatie, jog Tu esi pranašas.
20አባቶቻችን በዚህ ተራራ ሰገዱ፤ እናንተም። ሰው ሊሰግድበት የሚገባው ስፍራ በኢየሩሳሌም ነው ትላላችሁ አለችው።
20Mūsų tėvai garbino ant šito kalno, o jūs sakote, kad Jeruzalė esanti vieta, kur reikia garbinti”.
21ኢየሱስም እንዲህ አላት። አንቺ ሴት፥ እመኚኝ፥ በዚህ ተራራ ወይም በኢየሩሳሌም ለአብ የማትሰግዱበት ጊዜ ይመጣል።
21Jėzus atsakė: “Moterie, tikėk manimi, jog ateina valanda, kada garbinsite Tėvą ne ant šio kalno ir ne Jeruzalėje.
22እናንተስ ለማታውቁት ትሰግዳላችሁ፤ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና ለምናውቀው እንሰግዳለን።
22Jūs garbinate, ko nepažįstate, o mes garbiname, ką pažįstame, nes išgelbėjimasiš žydų.
23ነገር ግን በእውነት የሚሰግዱ ለአብ በመንፈስና በእውነት የሚሰግዱበት ጊዜ ይመጣል አሁንም ሆኖአል፤ አብ ሊሰግዱለት እንደ እነዚህ ያሉትን ይሻልና፤
23Bet ateina valanda,jau dabar ji yra,kai tikrieji garbintojai garbins Tėvą dvasioje ir tiesoje, nes Tėvas tokių Jo garbintojų ieško.
24እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
24Dievas yra Dvasia, ir Jį garbinantys turi garbinti dvasioje ir tiesoje”.
25ሴቲቱ። ክርስቶስ የሚባል መሲሕ እንዲመጣ አውቃለሁ፤ እርሱ ሲመጣ ሁሉን ይነግረናል አለችው።
25Moteris Jam sako: “Žinau, jog ateina Mesijas (tai yra Kristus). Atėjęs Jis mums viską paskelbs”.
26ኢየሱስ። የምናገርሽ እኔ እርሱ ነኝ አላት።
26Jėzus jai tarė: “Tai Aš, kuris su tavimi kalbu!”
27በዚያም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ መጡና ከሴት ጋር በመነጋገሩ ተደነቁ፤ ነገር ግን። ምን ትፈልጊያለሽ? ወይም። ስለ ምን ትናገራታለህ? ያለ ማንም አልነበረም።
27Tuo metu sugrįžo Jo mokiniai ir nustebo, kad Jis kalbėjo su moterimi. Vis dėlto nė vienas nepaklausė: “Ko iš jos nori?” arba: “Apie ką su ja kalbi?”
28ሴቲቱም እንስራዋን ትታ ወደ ከተማ ሄደች ለሰዎችም።
28O moteris, palikusi ąsotį, nubėgo į miestą ir apskelbė žmonėms:
29ያደረግሁትን ሁሉ የነገረኝን ሰው ኑና እዩ፤ እንጃ እርሱ ክርስቶስ ይሆንን? አለች።
29“Eikite pažiūrėti žmogaus, kuris pasakė man viską, ką esu padariusi. Ar tik Jis nebus Kristus?”
30ከከተማ ወጥተው ወደ እርሱ ይመጡ ነበር።
30Ir žmonės iš miesto ėjo pas Jį.
31ይህም ሲሆን ሳለ ደቀ መዛሙርቱ። መምህር ሆይ፥ ብላ ብለው ለመኑት።
31Tuo tarpu mokiniai ragino Jį, sakydami: “Rabi, valgyk!”
32እርሱ ግን። እናንተ የማታውቁት የምበላው መብል ለእኔ አለኝ አላቸው።
32O Jis jiems tarė: “Aš turiu valgyti maisto, kurio jūs nežinote”.
33ስለዚህ ደቀ መዛሙርቱ። የሚበላው አንዳች ሰው አምጥቶለት ይሆንን? ተባባሉ።
33Tada mokiniai pradėjo vienas kitą klausinėti: “Nejaugi kas atnešė Jam valgyti?”
34ኢየሱስም እንዲህ አላቸው። የእኔስ መብል የላከኝን ፈቃድ አደርግ ዘንድ ሥራውንም እፈጽም ዘንድ ነው።
34Bet Jėzus tarė: “Mano maistasvykdyti valią To, kuris mane siuntė, ir baigti Jo darbą.
35እናንተ። ገና አራት ወር ቀርቶአል መከርም ይመጣል ትሉ የለምን? እነሆ እላችኋለሁ፥ ዓይናችሁን አንሡ አዝመራውም አሁን እንደ ነጣ እርሻውን ተመልከቱ።
35Argi jūs nesakote: ‘Dar keturi mėnesiai, ir ateis pjūtis’? Štai sakau jums: pakelkite akis ir pažiūrėkite į laukusjie jau boluoja ir prinokę pjūčiai.
36የሚያጭድ ደመወዝን ይቀበላል፥ የሚዘራና የሚያጭድም አብረው ደስ እንዲላቸው ለዘላለም ሕይወት ፍሬን ይሰበስባል።
36Jau pjovėjas uždarbį gauna ir renka vaisių amžinajam gyvenimui, kad kartu džiaugtųsi ir sėjėjas, ir pjovėjas.
37አንዱ ይዘራል አንዱም ያጭዳል የሚለው ቃል በዚህ እውነት ሆኖአልና።
37Čia teisingai priežodis sako: ‘Vienas pasėja, kitas nupjauna’.
38እኔም እናንተ ያልደከማችሁበትን ታጭዱ ዘንድ ሰደድኋችሁ፤ ሌሎች ደከሙ እናንተም በድካማቸው ገባችሁ።
38Aš pasiunčiau jus nuimti derliaus, į kurį jūs neįdėjote darbo. Kiti pasidarbavo, o jūs įstojote į jų darbą”.
39ሴቲቱም። ያደረግሁትን ሁሉ ነገረኝ ብላ ስለ መሰከረችው ቃል ከዚያች ከተማ የሰማርያ ሰዎች ብዙ አመኑበት።
39Daug samariečių iš ano miesto įtikėjo Jėzų dėl moters žodžių: “Jis man pasakė viską, ką esu padariusi”.
40የሰማርያ ሰዎችም ወደ እርሱ በመጡ ጊዜ በእነርሱ ዘንድ እንዲኖር ለመኑት፤ በዚያም ሁለት ቀን ያህል ኖረ።
40Atėję samariečiai prašė Jį pasilikti pas juos, ir Jis ten pasiliko dvi dienas.
41ስለ ቃሉ ከፊተኞች ይልቅ ብዙ ሰዎች አመኑ፤
41Ir dar daug žmonių įtikėjo dėl Jo žodžių.
42ሴቲቱንም። አሁን የምናምን ስለ ቃልሽ አይደለም፥ እኛ ራሳችን ሰምተነዋልና፤ እርሱም በእውነት ክርስቶስ የዓለም መድኃኒት እንደ ሆነ እናውቃለን ይሉአት ነበር።
42O moteriai jie pasakė: “Dabar tikime ne dėl tavo šnekos. Mes patys išgirdome ir žinome, kad Jis iš tiesų yra Kristus, pasaulio Gelbėtojas”.
43ከሁለቱ ቀኖችም በኋላ ከዚያ ወጥቶ ወደ ገሊላ ሄደ።
43Po dviejų dienų Jis išvyko iš ten į Galilėją.
44ነቢይ በገዛ አገሩ እንዳይከበር ኢየሱስ ራሱ መስክሮአልና።
44Pats Jėzus buvo paliudijęs: “Pranašas negerbiamas savo tėviškėje”.
45ወደ ገሊላም በመጣ ጊዜ፥ የገሊላ ሰዎች ራሳቸው ደግሞ ለበዓል መጥተው ነበርና በበዓል በኢየሩሳሌም ያደረገውን ሁሉ ስላዩ ተቀበሉት።
45Kai Jis pasiekė Galilėją, galilėjiečiai priėmė Jį, nes buvo matę visa, ką Jis padarė per šventę Jeruzalėje; mat ir jie buvo nukeliavę į tą šventę.
46ኢየሱስም ውኃውን የወይን ጠጅ ወዳደረገባት ወደ ገሊላ ቃና ዳግመኛ መጣ። በቅፍርናሆምም ልጁ የታመመበት ከንጉሥ ቤት አንድ ሹም ነበረ።
46Taigi Jėzus vėl atėjo į Galilėjos Kaną, kur buvo pavertęs vandenį vynu. Kafarnaume buvo vienas karaliaus valdininkas, kurio sūnus sirgo.
47እርሱም ኢየሱስ ከይሁዳ ወደ ገሊላ እንደ መጣ ሰምቶ ልጁ ሊሞት ስላለው ወደ እርሱ ሄደ ወርዶም እንዲፈውስለት ለመነው።
47Išgirdęs, jog Jėzus iš Judėjos sugrįžo į Galilėją, jis atėjo pas Jį ir maldavo ateiti ir išgydyti jo sūnų, kuris buvo prie mirties.
48ስለዚህም ኢየሱስ። ምልክትና ድንቅ ነገር ካላያችሁ ከቶ አታምኑም አለው።
48Tuomet Jėzus jam atsakė: “Kol nepamatysite ženklų ir stebuklų, niekaip netikėsite”.
49ሹሙም። ጌታ ሆይ፥ ብላቴናዬ ሳይሞት ውረድ አለው።
49Karaliaus valdininkas prašė: “Viešpatie, ateik, kol mano vaikas dar nenumirė”.
50ኢየሱስም። ሂድ፤ ልጅህ በሕይወት አለ አለው። ሰውዬውም ኢየሱስ የነገረውን ቃል አምኖ ሄደ።
50Jėzus jam tarė: “Eik, tavo sūnus gyvas!” Žmogus patikėjo Jėzaus jam pasakytu žodžiu ir išėjo.
51እርሱም ሲወርድ ሳለ ባሮቹ ተገናኙትና። ብላቴናህ በሕይወት አለ ብለው ነገሩት።
51Pareinantį pasitiko Jį tarnai ir pranešė: “Tavo vaikas gyvas”.
52እርሱም በጎ የሆነበትን ሰዓት ጠየቃቸው፤ እነርሱም። ትናንት በሰባት ሰዓት ንዳዱ ለቀቀው አሉት።
52Jis paklausė, kurią valandą jam pasidarė geriau. Jie atsakė: “Vakar septintą valandą dingo jam karštis”.
53አባቱም ኢየሱስ። ልጅህ በሕይወት አለ ባለው በዚያ ሰዓት እንደ ሆነ አወቀ፤ እርሱም ከቤተ ሰዎቹ ሁሉ ጋር አመነ።
53Taip tėvas patyrė, kad tai buvo ta valanda, kada Jėzus pasakė jam: “Tavo sūnus gyvas”. Ir įtikėjo jis pats bei visi jo namai.
54ይህም ደግሞ ኢየሱስ ከይሁዳ ወደ ገሊላ መጥቶ ያደረገው ሁለተኛ ምልክት ነው።
54Tai buvo antras stebuklas, kurį Jėzus padarė, sugrįžęs iš Judėjos į Galilėją.