1Kiek vėliau buvo žydų šventė, ir Jėzus nukeliavo į Jeruzalę.
1ከዚህ በኋላ የአይሁድ በዓል ነበረ፥ ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ።
2Jeruzalėje, prie Avių vartų, yra maudyklė, žydiškai vadinama Betezda, turinti penkias stogines.
2በኢየሩሳሌምም በበጎች በር አጠገብ በዕብራይስጥ ቤተ ሳይዳ የምትባል አንዲት መጠመቂያ ነበረች፤ አምስትም መመላለሻ ነበረባት።
3Jose gulėdavo daugybė ligonių aklų, luošų, paralyžiuotų, kurie laukė vandens sujudant.
3በእነዚህ ውስጥ የውኃውን መንቀሳቀስ እየጠበቁ በሽተኞችና ዕውሮች አንካሶችም ሰውነታቸውም የሰለለ ብዙ ሕዝብ ይተኙ ነበር።
4Mat kartkartėmis maudyklėn nusileisdavo angelas ir sujudindavo vandenį. Kas, vandeniui pajudėjus, pirmas įlipdavo į tvenkinį, pagydavo, kad ir kokia liga sirgdavo.
4አንዳንድ ጊዜ የጌታ መልአክ ወደ መጠመቂያይቱ ወርዶ ውኃውን ያናውጥ ነበርና፤ እንግዲህ ከውኃው መናወጥ በኋላ በመጀመሪያ የገባ ከማናቸው ካለበት ደዌ ጤናማ ይሆን ነበር።
5Ten buvo vienas žmogus, išsirgęs trisdešimt aštuonerius metus.
5በዚያም ከሠላሳ ስምንት ዓመት ጀምሮ የታመመ አንድ ሰው ነበረ፤
6Pamatęs jį gulintį ir sužinojęs jį labai seniai sergant, Jėzus paklausė: “Ar nori pasveikti?”
6ኢየሱስ ይህን ሰው ተኝቶ ባየ ጊዜ፥ እስከ አሁን ብዙ ዘመን እንዲሁ እንደ ነበረ አውቆ። ልትድን ትወዳለህን? አለው።
7Ligonis Jam atsakė: “Viešpatie, aš neturiu žmogaus, kuris, vandeniui sujudėjus, mane įkeltų į tvenkinį. O kol pats einu, kitas įlipa greičiau už mane”.
7ድውዩም። ጌታ ሆይ፥ ውኃው በተናወጠ ጊዜ በመጠመቂያይቱ ውስጥ የሚያኖረኝ ሰው የለኝም ነገር ግን እኔ ስመጣ ሳለሁ ሌላው ቀድሞኝ ይወርዳል ብሎ መለሰለት።
8Jėzus jam tarė: “Kelkis, imk savo gultą ir vaikščiok!”
8ኢየሱስ። ተነሣና አልጋህን ተሸክመህ ሂድ አለው።
9Žmogus bematant išgijo, pasiėmė gultą ir pradėjo vaikščioti. O toji diena buvo sabatas.
9ወዲያውም ሰውዬው ዳነ አልጋውንም ተሸክሞ ሄደ።
10Todėl žydai sakė išgydytajam: “Šiandien sabatas, tau negalima nešti gulto”.
10ያም ቀን ሰንበት ነበረ። ስለዚህ አይሁድ የተፈወሰውን ሰው። ሰንበት ነው አልጋህንም ልትሸከም አልተፈቀደልህም አሉት።
11Jis jiems atsakė: “Tas, kuris mane išgydė, man liepė: ‘Imk savo gultą ir vaikščiok!’ ”
11እርሱ ግን። ያዳነኝ ያ ሰው። አልጋህን ተሸክመህ ሂድ አለኝ ብሎ መለሰላቸው።
12Jie klausinėjo: “O kas Tas žmogus, kuris tau liepė: ‘Imk savo gultą ir vaikščiok’?”
12እነርሱም። አልጋህን ተሸክመህ ሂድ ያለህ ሰው ማን ነው? ብለው ጠየቁት።
13Išgydytasis nežinojo, kas Jis, kadangi Jėzus pasitraukė, miniai susirinkus toje vietoje.
13ዳሩ ግን በዚያ ስፍራ ሕዝብ ሰለ ነበሩ ኢየሱስ ፈቀቅ ብሎ ነበርና የተፈወሰው ሰው ማን እንደ ሆነ አላወቀም።
14Vėliau Jėzus jį sutiko šventykloje ir tarė: “Štai tu esi pasveikęs. Daugiau nebenusidėk, kad neatsitiktų tau kas blogesnio!”
14ከዚህ በኋላ ኢየሱስ በመቅደስ አገኘውና። እነሆ፥ ድነሃል፤ ከዚህ የሚብስ እንዳይደርስብህ ወደ ፊት ኃጢአት አትሥራ አለው።
15Žmogus nuėjo ir pranešė žydams, kad jį išgydė Jėzus.
15ሰውዬው ሄዶ ያዳነው ኢየሱስ እንደ ሆነ ለአይሁድ ነገረ።
16Žydai dėl to persekiojo Jėzų ir norėjo Jį nužudyti, kad Jis taip darė per sabatą.
16ስለዚህም በሰንበት ይህን ስላደረገ አይሁድ ኢየሱስን ያሳድዱት ነበር ሊገድሉትም ይፈልጉ ነበር።
17O Jėzus jiems atsakė: “Mano Tėvas darbuojasi lig šiolei, ir Aš darbuojuosi”.
17ኢየሱስ ግን። አባቴ እስከ ዛሬ ይሠራል እኔም ደግሞ እሠራለሁ ብሎ መለሰላቸው።
18Dėl to žydai dar labiau ieškojo progos Jį nužudyti, nes Jis ne tik laužė sabatą, bet ir vadino Dievą savo Tėvu, lygindamas save su Dievu.
18እንግዲህ ሰንበትን ስለ ሻረ ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ደግሞ ራሱን ከእግዚአብሔር ጋር አስተካክሎ። እግዚአብሔር አባቴ ነው ስላለ፥ ስለዚህ አይሁድ ሊገድሉት አብዝተው ይፈልጉት ነበር።
19Jėzus jiems atsakė: “Iš tiesų, iš tiesų sakau jums: Sūnus nieko negali daryti iš savęs, o vien tai, ką mato darant Tėvą; nes ką Jisai daro, lygiai daro ir Sūnus.
19ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና።
20Nes Tėvas myli Sūnų ir rodo Jam visa, ką pats daro. Ir Jam parodys dalykų, dar didesnių už šituos, kad jūs stebėsitės.
20አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።
21Kaip Tėvas prikelia numirusius ir juos atgaivina, taip ir Sūnus grąžina gyvybę, kam nori.
21አብ ሙታንን እንደሚያነሣ ሕይወትም እንደሚሰጣቸው፥ እንዲሁ ወልድ ደግሞ ለሚወዳቸው ሕይወትን ይሰጣቸዋል።
22Ir Tėvas nieko neteisia, bet visą teismą pavedė Sūnui,
22ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።
23kad visi gerbtų Sūnų, kaip gerbia Tėvą. Kas negerbia Sūnaus, tas negerbia Jį siuntusio Tėvo.
24እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።
24Iš tiesų, iš tiesų sakau jums: kas mano žodžių klauso ir mane atsiuntusį tiki, tas turi amžinąjį gyvenimą ir nepateks į teismą, nes iš mirties yra perėjęs į gyvenimą.
25እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ሙታን የእግዚአብሔርን ልጅ ድምፅ የሚሰሙበት ሰዓት ይመጣል እርሱም አሁን ነው፤ የሚሰሙትም በሕይወት ይኖራሉ።
25Iš tiesų, iš tiesų sakau jums: ateina valanda,ir dabar jau yra, kada mirusieji išgirs Dievo Sūnaus balsą, ir kurie išgirs, tie atgis.
26አብ በራሱ ሕይወት እንዳለው እንዲሁ ደግሞ ለወልድ በራሱ ሕይወት እንዲኖረው ሰጥቶታልና።
26Nes kaip Tėvas turi gyvybę pats savyje, taip davė ir Sūnui turėti gyvybę pačiam savyje,
27የሰው ልጅም ስለ ሆነ ይፈርድ ዘንድ ሥልጣን ሰጠው።
27ir taip pat suteikė Jam valdžią teisti, nes JisŽmogaus Sūnus.
28በመቃብር ያሉቱ ሁሉ ድምፁን የሚሰሙበት ሰዓት ይመጣል፤ መልካምም ያደረጉ ለሕይወት ትንሣኤ ክፉም ያደረጉ ለፍርድ ትንሣኤ ይወጣሉና በዚህ አታድንቁ።
28Nesistebėkite tuo, nes ateina valanda, kai visi, esantys kapuose, išgirs Jo balsą.
30እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና።
29Ir tie, kurie darė gera, išeis gyvenimo prisikėlimui, o kurie darė blogateismo prisikėlimui.
31እኔ ስለ እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር ምስክሬ እውነት አይደለም፤
30Iš savęs Aš nieko negaliu daryti. Aš teisiu, kaip girdžiu, ir mano teismas teisingas, nes Aš ieškau ne savo valios, bet valios Tėvo, kuris mane siuntė”.
32ስለ እኔ የሚመሰክር ሌላ ነው፥ እርሱም ስለ እኔ የሚመሰክረው ምስክር እውነት እንደ ሆነ አውቃለሁ።
31“Jei Aš pats apie save liudiju, mano liudijimas nėra tikras.
33እናንተ ወደ ዮሐንስ ልካችኋል እርሱም ለእውነት መስክሮአል።
32Bet apie mane liudija kitas, ir Aš žinau, kad Jo liudijimas, kuriuo Jis liudija apie mane, yra tikras.
34እኔ ግን ከሰው ምስክር አልቀበልም፥ እናንተ እንድትድኑ ይህን እላለሁ እንጂ።
33Jūs buvote nusiuntę pas Joną, ir jis paliudijo tiesą.
35እርሱ የሚነድና የሚያበራ መብራት ነበረ፥ እናንተም ጥቂት ዘመን በብርሃኑ ደስ ሊላችሁ ወደዳችሁ።
34Aš neieškau žmogaus liudijimo, bet šitai kalbu tam, kad būtumėte išgelbėti.
36እኔ ግን ከዮሐንስ ምስክር የሚበልጥ ምስክር አለኝ፤ አብ ልፈጽመው የሰጠኝ ሥራ፥ ይህ የማደርገው ሥራ፥ አብ እንደ ላከኝ ስለ እኔ ይመሰክራልና።
35Jonas buvo degantis ir šviečiantis žiburys, tačiau jūs panorėjote tik valandėlę jo šviesa pasidžiaugti.
37የላከኝ አብም እርሱ ስለ እኔ መስክሮአል። ድምፁን ከቶ አልሰማችሁም፥ መልኩንም አላያችሁም፤
36O Aš turiu aukštesnį liudijimą negu Jono: tie darbai, kuriuos man skyrė nuveikti Tėvas,patys darbai, kuriuos Aš darau,liudija apie mane, kad mane siuntė Tėvas.
38እርሱም የላከውን እናንተ አታምኑምና በእናንተ ዘንድ የሚኖር ቃሉ የላችሁም።
37Ir mane pasiuntęs Tėvas pats paliudijo apie mane. Bet jūs niekad nesate girdėję Jo balso, nei regėję Jo pavidalo,
39እናንተ በመጻሕፍት የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ይመስላችኋልና እነርሱን ትመረምራላችሁ፤ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፤
38ir neturite Jo žodžio, jumyse pasiliekančio, nes netikite Tuo, kurį Jis siuntė.
40ነገር ግን ሕይወት እንዲሆንላችሁ ወደ እኔ ልትመጡ አትወዱም።
39Jūs tyrinėjate Raštus, nes manote juose turį amžinąjį gyvenimą. O Raštai liudija apie mane,
41ከሰው ክብርን አልቀበልም፤ ዳሩ ግን የእግዚአብሔር ፍቅር በራሳችሁ እንደ ሌላችሁ አውቃችኋለሁ።
40bet jūs nenorite ateiti pas mane, kad turėtumėte gyvenimą”.
43እኔ በአባቴ ስም መጥቻለሁ አልተቀበላችሁኝምም፤ ሌላው በራሱ ስም ቢመጣ እርሱን ትቀበሉታላችሁ።
41“Šlovės iš žmonių Aš nepriimu.
44እናንተ እርስ በርሳችሁ ክብር የምትቀባበሉ ከአንዱም ከእግዚአብሔር ያለውን ክብር የማትፈልጉ፥ እንዴት ልታምኑ ትችላላችሁ?
42Aš žinau, kad neturite savyje Dievo meilės.
45እኔ በአብ ዘንድ የምከሳችሁ አይምሰላችሁ፤ የሚከሳችሁ አለ፤ እርሱም ተስፋ የምታደርጉት ሙሴ ነው።
43Aš atėjau savo Tėvo vardu, o jūs manęs nepriimate. Jei kitas ateitų savo vardu, tą jūs priimtumėte.
46ሙሴንስ ብታምኑት እኔን ባመናችሁ ነበር፤ እርሱ ስለ እኔ ጽፎአልና።
44Kaipgi jūs galite tikėti, jeigu vienas iš kito priimate šlovę, o tos šlovės, kuri iš vieno Dievo ateina, neieškote?
47መጻሕፍትን ካላመናችሁ ግን ቃሌን እንዴት ታምናላችሁ?
45Nemanykite, kad Aš jus kaltinsiu Tėvui! Jūsų kaltintojas yra Mozė, į kurį esate savo viltis sudėję.
46Jeigu jūs tikėtumėte Moze, tai tikėtumėte ir manimi, nes jis rašė apie mane.
47Bet jeigu jūs netikite jo raštais, kaipgi patikėsite mano žodžiais?!”