1Atvykęs Jėzus ėjo per Jerichą.
1ወደ ኢያሪኮም ገብቶ ያልፍ ነበር። እነሆም ዘኬዎስ የሚባል ሰው፥ እርሱም የቀራጮች አለቃ ነበረ፥ ባለ ጠጋም ነበረ።
2Ir štai žmogus, vardu Zachiejus, muitininkų viršininkas ir turtuolis,
3ኢየሱስንም የትኛው እንደ ሆነ ሊያይ ይፈልግ ነበር፤ ቁመቱም አጭር ነበረና ስለ ሕዝቡ ብዛት አቃተው።
3troško pamatyti Jėzų, kas Jis esąs, bet negalėjo per minią, nes buvo žemo ūgio.
4በዚያችም መንገድ ያልፍ ዘንድ አለውና ያየው ዘንድ ወደ ፊት ሮጦ በአንድ ሾላ ላይ ወጣ።
4Zachiejus užbėgo priekin ir įlipo į šilkmedį, kad galėtų Jį pamatyti, nes Jis turėjo ten praeiti.
5ኢየሱስም ወደዚያ ስፍራ በደረሰ ጊዜ፥ አሻቅቦ አየና። ዘኬዎስ ሆይ፥ ዛሬ በቤትህ እውል ዘንድ ይገባኛልና ፈጥነህ ውረድ አለው።
5Kai Jėzus atėjo į tą vietą, pažvelgė aukštyn ir, pamatęs jį, tarė: “Zachiejau, greit lipk žemyn, nes šiandien turiu apsistoti tavo namuose”.
6ፈጥኖም ወረደ በደስታም ተቀበለው።
6Šis skubiai nulipo ir su džiaugsmu priėmė Jį.
7ሁሉም አይተው። ከኃጢአተኛ ሰው ጋር ሊውል ገባ ብለው አንጐራጐሩ።
7Tai matydami, visi murmėjo: “Pas nusidėjėlį užėjo į svečius!”
8ዘኬዎስ ግን ቆሞ ጌታን። ጌታ ሆይ፥ ካለኝ ሁሉ እኵሌታውን ለድሆች እሰጣለሁ፤ ማንንም በሐሰት ከስሼ እንደ ሆንሁ አራት እጥፍ እመልሳለሁ አለው።
8O Zachiejus atsistojęs prabilo į Viešpatį: “Štai, Viešpatie, pusę savo turto atiduodu vargšams ir, jei ką nors nuskriaudžiau, grąžinsiu keturgubai”.
9ኢየሱስም። እርሱ ደግሞ የአብርሃም ልጅ ነውና ዛሬ ለዚህ ቤት መዳን ሆኖለታል፤
9Jėzus tarė: “Šiandien į šiuos namus atėjo išgelbėjimas, nes ir jis yra Abraomo sūnus.
10የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና አለው።
10Juk Žmogaus Sūnus atėjo ieškoti ir gelbėti, kas buvo pražuvę”.
11እነርሱም ይህን ሲሰሙ፥ ወደ ኢየሩሳሌም መቅረቡ ስለ ሆነ የእግዚአብሔርም መንግሥት ፈጥኖ ሊገለጥ እንዳለው ስለ መሰላቸው ምሳሌ ጭምር ተናገረ።
11Jiems klausantis, Jis tęsė ir pasakė palyginimą. Mat Jis buvo netoli Jeruzalės, ir žmonės manė, jog tuojau pat turi pasirodyti Dievo karalystė.
12ስለዚህም እንዲህ አላቸው። አንድ መኰንን ለራሱ መንግሥትን ይዞ ሊመለሰ ወደ ሩቅ አገር ሄደ።
12Tad Jis kalbėjo: “Vienas aukštos kilmės žmogus iškeliavo į tolimą šalį, kad gautų karalystę ir sugrįžtų.
13አሥር ባሪያዎችንም ጠርቶ አሥር ምናን ሰጣቸውና። እስክመጣ ድረስ ነግዱ አላቸው።
13Pasišaukęs dešimt savo tarnų, padalijo jiems dešimt minų ir tarė: ‘Verskitės, kol sugrįšiu’.
14የአገሩ ሰዎች ግን ይጠሉት ነበርና። ይህ በላያችን ሊነግሥ አንወድም ብለው በኋላው መልክተኞችን ላኩ።
14Piliečiai nekentė jo ir nusiuntė iš paskos pasiuntinius pareikšti: ‘Mes nenorime, kad šitas mums viešpatautų’.
15መንግሥትንም ይዞ በተመለሰ ጊዜ፥ ገንዘብ የሰጣቸውን እነዚህን ባሪያዎች ነግደው ምን ያህል እንዳተረፉ ያውቅ ዘንድ እንዲጠሩለት አዘዘ።
15Gavęs karalystę, jis sugrįžo ir liepė pašaukti tarnus, kuriems buvo davęs pinigų, norėdamas sužinoti, kiek kuris uždirbo.
16የፊተኛውም ደርሶ። ጌታ ሆይ፥ ምናንህ አሥር ምናን አተረፈ አለው።
16Atėjo pirmasis ir tarė: ‘Valdove, tavo mina pelnė dešimt minų’.
17እርሱም። መልካም፥ አንተ በጎ ባሪያ፥ በጥቂት የታመንህ ስለ ሆንህ በአሥር ከተማዎች ላይ ሥልጣን ይሁንልህ አለው።
17Jis atsakė: ‘Gerai, stropusis tarne! Kadangi pasirodei ištikimas mažuose dalykuose, tu gauni valdyti dešimtį miestų’.
18ሁለተኛውም መጥቶ። ጌታ ሆይ፥ ምናንህ አምስት ምናን አተረፈ አለው።
18Atėjo antrasis ir pareiškė: ‘Valdove, tavo mina pelnė penkias minas’.
19ይህንም ደግሞ። አንተም በአምስት ከተማዎች ላይ ሁን አለው።
19Ir šitam jis pasakė: ‘Tu valdyk penkis miestus’.
20ሌላውም መጥቶ። ጌታ ሆይ፥ በጨርቅ ጠቅልዬ የጠበቅኋት ምናንህ እነሆ፤
20Atėjo dar vienas ir tarė: ‘Valdove, štai tavo mina, kurią laikiau suvyniotą į skepetą.
21ፈርቼሃለሁና፥ ጨካኝ ሰው ስለ ሆንህ፤ ያላኖርኸውን ትወስዳለህ ያልዘራኸውንም ታጭዳለህ አለው።
21Aš bijojau tavęs, nes esi griežtas žmogus: imi tai, ko nepadėjai, ir pjauni tai, ko nepasėjai’.
22እርሱም። አንተ ክፉ ባሪያ፥ አፍህ በተናገረው እፈርድብሃለሁ። እኔ ያላኖርሁትን የምወስድና ያልዘራሁትን የማጭድ ጨካኝ ሰው እንደ ሆንሁ አወቅህ፤ ምን ነው ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ያልሰጠኸው?
22Jis atsiliepė: ‘Tavo paties žodžiais teisiu tave, netikęs tarne. Tu žinojai, kad aš griežtas žmogus: imu, ko nepadėjau, ir pjaunu, ko nesėjau.
23እኔም መጥቼ ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር አለው።
23Tai kodėl neleidai mano pinigų apyvarton, kad sugrįžęs išreikalaučiau su palūkanomis?’
24በዚያም ቆመው የነበሩትን። ምናኑን ውሰዱበት አሥሩ ምናን ላለውም ስጡት አላቸው።
24Šalia stovėjusiems jis tarė: ‘Atimkite iš jo miną ir atiduokite tam, kuris turi dešimt minų’.
25እነርሱም። ጌታ ሆይ፥ አሥር ምናን አለው አሉት።
25Tie atsakė: ‘Valdove, bet anas jau turi dešimt minų!’
26እላችኋለሁ፥ ላለው ሁሉ ይሰጠዋል፥ ከሌለው ግን ያው ያለው ስንኳ ይወሰድበታል።
26Jis tarė: ‘Aš sakau jums: kiekvienam, kas turi, bus duota, o iš neturinčio bus atimta net ir tai, ką turi.
27ነገር ግን እነዚያን በላያቸው ልነግሥ ያልወደዱትን ጠላቶቼን ወደዚህ አምጡአቸው በፊቴም እረዱአቸው።
27O tuos mano priešus, nenorėjusius, kad jiems viešpataučiau, atveskite čia ir nužudykite mano akyse!’ ”
28ይህንም ከተናገረ በኋላ፥ ወደ ኢየሩሳሌም ሲወጣ ይቀድማቸው ነበር።
28Tai pasakęs, Jėzus visų priešakyje nukreipė žingsnius į Jeruzalę.
29ደብረ ዘይትም በሚባል ተራራ አጠገብ ወዳሉት ወደ ቤተ ፋጌና ወደ ቢታንያ በቀረበ ጊዜ፥ ከደቀ መዛሙርቱ ሁለቱን ላከና።
29Prisiartinęs prie Betfagės ir Betanijos, prie vadinamojo Alyvų kalno, Jis pasiuntė du mokinius,
30በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ሂዱ፥ ወደ እርስዋም ገብታችሁ ከሰው ማንም ገና ያልተቀመጠበት ውርንጫ ታስሮ ታገኛላችሁ፥ ፈትታችሁም አምጡት።
30sakydamas jiems: “Eikite į priešais esantį kaimą ir įėję rasite pririštą asilaitį, kuriuo dar joks žmogus nėra jojęs. Atriškite jį ir atveskite.
31ማንም። ስለ ምን ትፈቱታላችሁ? ብሎ ቢጠይቃችሁ፥ እንዲሁ። ለጌታ ያስፈልገዋል በሉ አላቸው።
31O jeigu kas klaustų: ‘Kodėl jį atrišate?’, atsakykite: ‘Jo reikia Viešpačiui’ ”.
32የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው አገኙ።
32Pasiųstieji nuėjo ir rado, kaip jiems buvo pasakyta.
33እነርሱም ውርንጫውን ሲፈቱ ጌቶቹ። ውርንጫውን ስለ ምን ትፈቱታላችሁ? አሉአቸውም
33Atrišant asilaitį, savininkai klausė: “Kodėl atrišate asilaitį?”
34እነርሱም። ለጌታ ያስፈልገዋል አሉ።
34Tie atsakė: “Jo reikia Viešpačiui”.
35ወደ ኢየሱስም አመጡት፥ በውርንጫውም ላይ ልብሳቸውን ጭነው ኢየሱስን አስቀመጡት።
35Jie atvedė asilaitį pas Jėzų, apdengė savo apsiaustais ir užsodino Jėzų ant viršaus.
36ሲሄድም ልብሳቸውን በመንገድ ያነጥፉ ነበር።
36Jam jojant, žmonės tiesė ant kelio savo drabužius.
37ወደ ደብረ ዘይት ቍልቍለትም አሁን በቀረበ ጊዜ፥ ደቀ መዛሙርቱ ሁላቸው ደስ እያላቸው ተአምራትን ሁሉ ስላዩ በታላቅ ድምፅ እግዚአብሔርን ሊያመሰግኑ ጀምረው።
37Besiartinant prie Alyvų kalno šlaito, visas mokinių būrys pradėjo džiaugsmingai ir garsiai šlovinti Dievą už visus stebuklus, kuriuos jie buvo regėję.
38በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው፤ በሰማይ ሰላም በአርያምም ክብር አሉ።
38Jie šaukė: “ ‘Palaimintas karalius, kuris ateina Viešpaties vardu!’ Ramybė danguje, šlovė aukštybėse!”
39ከሕዝብም መካከል ከፈሪሳውያን አንዳንዱ። መምህር ሆይ፥ ደቀ መዛሙርትህን ገሥጻቸው አሉት።
39Kai kurie fariziejai iš minios Jam sakė: “Mokytojau, sudrausk savo mokinius!”
40መልሶም። እላችኋለሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ አላቸው።
40Jis jiems atsakė: “Sakau jums, jei šie tylėsakmenys šauks!”
41ሲቀርብም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት፥
41Prisiartinęs prie Jeruzalės ir išvydęs miestą, Jėzus verkė dėl jo ir sakė:
42እንዲህ እያለ። ለሰላምሽ የሚሆነውን በዚህ ቀን አንቺስ ስንኳ ብታውቂ፤ አሁን ግን ከዓይንሽ ተሰውሮአል።
42“O kad tu nors šiandien suprastum, kas tau atneša ramybę! Deja, tai paslėpta nuo tavo akių.
43ወራት ይመጣብሻልና፥ ጠላቶችሽም ቅጥር ይቀጥሩብሻል ይከቡሻልም በየበኵሉም ያስጨንቁሻል፤
43Tu sulauksi dienų, kai tavo priešai apjuos tave pylimu, apguls iš visų pusių ir suspaus tave;
44አንቺንም በአንቺም ውስጥ የሚኖሩትን ልጆችሽን ወደ ታች ይጥላሉ፥ በአንቺ ውስጥም ድንጋይ በድንጋይ ላይ አይተዉም፥ የመጐብኘትሽን ዘመን አላወቅሽምና።
44jie parblokš ant žemės tave ir tavo vaikus ir nepaliks tavyje akmens ant akmens, nes tu nepažinai savo aplankymo meto”.
45ወደ መቅደስም ገብቶ በእርሱ የሚሸጡትን የሚገዙትንም ያወጣ ጀመር፤
45Įėjęs į šventyklą, Jis pradėjo varyti laukan parduodančius ir perkančius.
46እርሱም። ቤቴ የጸሎት ቤት ይሆናል ተብሎ ተጽፎአል፤ እናንተ ግን የወንበዴዎች ዋሻ አደረጋችሁት አላቸው።
46Jis sakė jiems: “Parašyta: ‘Mano namai yra maldos namai’, o jūs pavertėte juos ‘plėšikų lindyne’ ”.
47ዕለት ዕለትም በመቅደስ ያስተምር ነበር፤ ነገር ግን የካህናት አለቆችና ጻፎች የሕዝቡ ታላላቆችም ሊገድሉት ይፈልጉ ነበር፥
47Ir Jis kasdien mokė šventykloje. O aukštieji kunigai ir Rašto žinovai bei tautos vyresnieji troško Jį pražudyti,
48የሚያደርጉበትንም አጡ፤ ሕዝቡ ሁሉ ሲሰሙት ተንጠልጥለውበት ነበርና።
48tačiau neišmanė, ką galėtų padaryti, nes visi žmonės apgulę Jį klausėsi.