1Vieną iš tų dienų Jėzui mokant žmones šventykloje ir skelbiant Evangeliją, atėjo aukštųjų kunigų ir Rašto žinovų su vyresniaisiais
1አንድ ቀንም ሕዝቡን በመቅደስ ሲያስተምር ወንጌልንም ሲሰብክላቸው፥ የካህናት አለቆችና ጻፎች ከሽማግሌዎች ጋር ወደ እርሱ ቀረቡና።
2ir klausė Jį: “Pasakyk mums, kokią teisę turi taip daryti? Kas Tau davė šitą valdžią?”
2እስኪ ንገረን፤ እነዚህን በምን ሥልጣን ታደርጋለህ ወይስ ይህን ሥልጣን የሰጠህ ማን ነው? ብለው ተናገሩት።
3Jis jiems tarė: “Aš irgi paklausiu jus vieno dalyko, ir atsakykite man:
3መልሶም። እኔ ደግሞ አንዲት ነገር እጠይቃችኋለሁ፥ እናንተም ንገሩኝ፤
4ar Jono krikštas buvo iš dangaus, ar iš žmonių?”
4የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበረችን ወይስ ከሰው? አላቸው።
5Jie svarstė tarpusavyje: “Jei pasakysimeiš dangaus, Jis mus klaus: ‘Tai kodėl juo netikėjote?’
5እርስ በርሳቸውም ሲነጋገሩ። ከሰማይ ብንል። ስለ ምን አላመናችሁበትም? ይለናል፤
6O jei sakysimeiš žmonių, visa minia užmėtys mus akmenimis, nes žmonės įsitikinę, kad Jonas buvo pranašas”.
6ከሰው ብንል ግን ሕዝቡ ሁሉ ይወግሩናል፤ ዮሐንስ ነቢይ እንደ ነበረ ሁሉ ያምኑ ነበርና አሉ።
7Ir jie atsakė, kad nežino iš kur.
7መልሰውም። ከወዴት እንደ ሆነ አናውቅም አሉት።
8Tada Jėzus jiems tarė: “Tai ir Aš jums nesakysiu, kokia valdžia tai darau”.
8ኢየሱስም። እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ አልነግራችሁም አላቸው።
9Jis pradėjo pasakoti žmonėms tokį palyginimą: “Vienas žmogus pasodino vynuogyną, išnuomojo jį vynininkams ir ilgesniam laikui iškeliavo svetur.
9ይህንም ምሳሌ ለሕዝቡ ይላቸው ጀመር። አንድ ሰው የወይን አትክልት ተከለ ለገበሬዎችም አከራይቶ ለብዙ ዘመን ወደ ሌላ አገር ሄደ።
10Atėjus metui, jis nusiuntė pas vynininkus tarną, kad tie jam duotų vynuogyno derliaus dalį. Tačiau vynininkai sumušė jį ir paleido tuščiomis.
10በጊዜውም ከወይኑ አትክልት ፍሬ እንዲሰጡት አንድ ባሪያ ወደ ገበሬዎች ላከ፤ ገበሬዎቹ ግን ደበደቡት ባዶውንም ሰደዱት።
11Jis vėl nusiuntė kitą tarną, bet ir tą jie sumušė, išjuokė ir paleido jį tuščiomis.
11ጨምሮም ሌላውን ባሪያ ላከ፤ እነርሱም ያን ደግሞ ደበደቡት አዋርደውም ባዶውን ሰደዱት።
12Tuomet jis pasiuntė dar trečią, bet jie ir šitą sužeidę išvarė.
12ጨምሮም ሦስተኛውን ላከ፤ እነርሱም ይህን ደግሞ አቍሰለው አወጡት።
13Tada vynuogyno šeimininkas tarė: ‘Ką man daryti? Pasiųsiu savo mylimąjį sūnų, gal pamatę jie gerbs jį?’
13የወይኑም አትክልት ጌታ። ምን ላድርግ? የምወደውን ልጄን እልካለሁ፤ ምናልባት እርሱን አይተው ያፍሩታል አለ።
14Bet, išvydę sūnų, vynininkai ėmė tartis tarpusavyje: ‘Tai paveldėtojas. Užmuškime jį, kad mums atitektų palikimas’.
14ገበሬዎቹ ግን አይተውት እርስ በርሳቸው ሲነጋገሩ። ወራሹ ይህ ነው፤ ርስቱ ለእኛ እንዲሆን ኑ እንግደለው አሉ።
15Jie išmetė jį iš vynuogyno ir nužudė. Ką gi su jais darys vynuogyno savininkas?
15ከወይኑም አትክልት ወደ ውጭ አውጥተው ገደሉት። እንግዲህ የወይኑ አትክልት ጌታ ምን ያደርጋቸዋል?
16Jis ateis ir išžudys tuos vynininkus, o vynuogyną atiduos kitiems”. Tai girdėjusieji tarė: “Tenebūna šitaip!”
16ይመጣል እነዚህንም ገበሬዎች ያጠፋል፥ የወይኑንም አትክልት ለሌሎች ይሰጣል። ይህንም በሰሙ ጊዜ። ይህስ አይሁን አሉ።
17Bet Jėzus, pažvelgęs į juos, paklausė: “O ką reiškia Rašto posakis: ‘Akmuo, kurį statytojai atmetė, tapo kertiniu akmeniu?’
17እርሱ ግን ወደ እነርሱ ተመልክቶ። እንግዲህ። ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ ተብሎ የተጻፈው ይህ ምንድር ነው?
18Kas tiktai kris ant šito akmens, suduš, o ant ko tas akmuo užgrius, tą sutriuškins”.
18በዚያም ድንጋይ ላይ የሚወድቅ ሁሉ ይቀጠቀጣል፤ የሚወድቅበትን ሁሉ ግን ይፈጨዋል አለ።
19Aukštieji kunigai ir Rašto žinovai norėjo dar tą pačią valandą Jį suimti, bet bijojo žmonių. Mat jie suprato, kad šis palyginimas buvo jiems taikomas.
19የካህናት አለቆችና ጻፎችም ይህን ምሳሌ በእነርሱ ላይ እንደ ተናገረ አውቀው በዚያች ሰዓት እጃቸውን ሊጭኑበት ፈለጉ ነገር ግን ሕዝቡን ፈሩ።
20Jie patys atidžiai Jėzų stebėjo ir siuntinėjo šnipus, apsimetančius teisuoliais, kad, nutvėrę kokį Jo žodį, galėtų Jį atiduoti valdytojui nuteisti ir nubausti.
20ሲጠባበቁም ወደ ገዢ ግዛትና ሥልጣን አሳልፈው እንዲሰጡት ጻድቃን መስለው በቃሉ የሚያጠምዱትን ሸማቂዎች ሰደዱበት።
21Taigi jie klausė Jį: “Mokytojau, mes žinome, kad Tu kalbi ir mokai teisingai. Tu neatsižvelgi į asmenis, bet mokai Dievo kelio, kaip reikalauja tiesa.
21ጠይቀውም። መምህር ሆይ፥ እውነትን እንድትናገርና እንድታስተምር ለሰው ፊትም እንዳታደላ እናውቃለን፥ በእውነት የእግዚአብሔርን መንገድ ታስተምራለህ እንጂ፤
22Ar reikia mums mokėti ciesoriui mokesčius, ar ne?”
22ለቄሣር ግብር ልንሰጥ ተፈቅዶአልን? ወይስ አልተፈቀደም? አሉት።
23Suprasdamas jų klastą, Jis tarė jiems: “Kodėl spendžiate man pinkles?
23እርሱ ግን ተንኰላቸውንም ተመልክቶ። ስለ ምን ትፈትኑኛላችሁ? አንድ ዲናር አሳዩኝ፤
24Parodykite man denarą. Kieno atvaizdas ir įrašas jame?” Jie atsakė: “Ciesoriaus”.
24መልኩ ጽሕፈቱስ የማን ነው? አላቸው። መልሰውም። የቄሣር ነው አሉት።
25Tada Jis jiems tarė: “Kas ciesoriaus, atiduokite ciesoriui, o kas DievoDievui”.
25እርሱም። እንኪያስ የቄሣርን ለቄሣር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ አላቸው።
26Taip jie nesugebėjo žmonių akivaizdoje sugauti Jo kalboje. Stebėdamiesi Jo atsakymu, jie nutilo.
26በሕዝቡም ፊት በቃሉ ሊያጠምዱት አልቻሉም በመልሱም እየተደነቁ ዝም አሉ።
27Pas Jį atėjo sadukiejų, kurie neigia mirusiųjų prisikėlimą, ir paklausė:
27ትንሣኤ ሙታንንም የሚክዱ ከሰዱቃውያን አንዳንዶቹ ቀርበው ጠየቁት፥
28“Mokytojau, Mozė mums parašė: jei kieno brolis, turėdamas žmoną, mirtų bevaikis, tada jo brolis tegul veda jo žmoną ir pažadina savo broliui palikuonių.
28እንዲህ ሲሉ። መምህር ሆይ፥ ሙሴ። ሚስት ያለችው የአንድ ሰው ወንድም ልጅ ሳይወልድ ቢሞት፥ ወንድሙ ሚስቱን አግብቶ ለወንድሙ ዘር ይተካ ብሎ ጻፈልን።
29Taigi buvo septyni broliai. Pirmasis vedė žmoną ir mirė bevaikis.
29እንግዲያስ ሰባት ወንድማማች ነበሩ፤ የፊተኛውም ሚስት አግብቶ ልጅ ሳይወልድ ሞተ፤
30Ją vedė antrasis ir taip pat mirė bevaikis.
30ሁለተኛውም አገባት፥ ሦስተኛውም፥ እንዲሁም ሰባቱ ደግሞ ልጅ ሳይተዉ ሞቱ።
31Paskui ją vedė trečiasis ir paeiliui visi septyni, ir jie mirė, nepalikdami vaikų.
32ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ደግሞ ሞተች።
32Po jų visų numirė ir ta moteris.
33እንግዲህ ሰባቱ አግብተዋታልና ሴቲቱ በትንሣኤ ከእነርሱ ለማንኛቸው ሚስት ትሆናለች?
33Kurio gi žmona ji bus prisikėlime? Juk ji buvo visų septynių žmona!”
34ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው። የዚህ ዓለም ልጆች ያገባሉ ይጋባሉም፥
34Jėzus jiems atsakė: “Šio pasaulio vaikai veda ir teka,
35ያን ዓለምና ከሙታን ትንሣኤ ሊያገኙ የሚገባቸው እነዚያ ግን አያገቡም አይጋቡምም፥ እንደ መላእክት ናቸውና፥
35o kurie pasirodys verti pasiekti aną pasaulį ir mirusiųjų prisikėlimą, tie neves ir netekės.
36ሊሞቱም ወደ ፊት አይቻላቸውም፥ የትንሣኤም ልጆች ስለ ሆኑ የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው።
36Jie taip pat nebegalės ir mirti, nes, būdami prisikėlimo vaikai, bus lygūs angelams ir bus Dievo vaikai.
37ሙታን እንዲነሡ ግን ሙሴ ደግሞ በቍጥቋጦው ዘንድ ጌታን የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ በማለቱ አስታወቀ፤
37O kad mirusieji prisikels, nurodė ir Mozė pasakojime apie krūmą, kur jis Viešpatį vadina ‘Abraomo Dievu, Izaoko Dievu ir Jokūbo Dievu’.
38ሁሉ ለእርሱ ሕያዋን ስለ ሆኑ፥ የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም።
38Taigi Dievas nėra mirusiųjų Dievas, bet gyvųjų, nes visi Jam gyvena”.
39ከጻፎችም አንዳንዶቹ መልሰው። መምህር ሆይ፥ መልካም ተናገርህ አሉት።
39Tada kai kurie Rašto žinovai atsiliepė: “Mokytojau, Tu gerai pasakei!”
40ወደ ፊትም አንድ ነገር ስንኳ ሊጠይቁት አልደፈሩም።
40Ir daugiau jie nedrįso nieko Jo klausti.
41እንዲህም አላቸው። ክርስቶስ የዳዊት ልጅ ነው እንዴት ይላሉ?
41Jis paklausė jų: “Kodėl sakoma, jog Kristus esąs Dovydo Sūnus?
42ዳዊትም ራሱ በመዝሙራት መጽሐፍ። ጌታ ጌታዬን። ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው ይላል።
42Juk pats Dovydas Psalmių knygoje sako: ‘Viešpats tarė mano Viešpačiui: sėskis mano dešinėje,
44እንግዲህ ዳዊት። ጌታ ብሎ ይጠራዋል፥ እንዴትስ ልጁ ይሆናል?
43kol patiesiu Tavo priešus tarsi pakojį po Tavo kojų’.
45ሕዝቡም ሁሉ ሲሰሙ ደቀ መዛሙርቱን።
44Taigi Dovydas vadina Jį Viešpačiu,kaip tada Jis gali būti jo Sūnus?”
46ረጃጅም ልብስ ለብሰው መዞር ከሚፈልጉ፥ በገበያም ሰላምታ፥ በምኵራብም የከበሬታ ወንበር፥ በምሳም የከበሬታ ስፍራ ከሚወዱ ከጻፎች ተጠበቁ፤
45Visiems žmonėms girdint, Jėzus tarė savo mokiniams:
47የመበለቶችን ቤት የሚበሉ ጸሎታቸውንም በማስረዘም የሚያመካኙ፥ እነዚህ የባሰ ፍርድ ይቀበላሉ አለ።
46“Saugokitės Rašto žinovų, kurie mėgsta vaikščioti ilgais drabužiais, būti sveikinami aikštėse, užimti pirmuosius krėslus sinagogose bei garbės vietas pokyliuose.
47Jie suryja našlių namus ir dedasi kalbą ilgas maldas. Jie gaus dar didesnį pasmerkimą”.