Lithuanian

Amharic: New Testament

Mark

12

1Jėzus pradėjo kalbėti jiems palyginimais: “Vienas žmogus pasodino vynuogyną, aptvėrė jį tvora, įrengė spaustuvą, pastatė bokštą, išnuomojo vynininkams ir iškeliavo į tolimą šalį.
1በምሳሌም ይነግራቸው ጀመር። አንድ ሰው የወይን አትክልት ተከለ፥ ቅጥርም ቀጠረለት፥ መጥመቂያም ማሰለት፥ ግንብም ሠራና ለገበሬዎች አከራይቶ ወደ ሌላ አገር ሄደ።
2Atėjus metui, jis nusiuntė pas vynininkus tarną atsiimti iš vynininkų savo vaisių.
2በጊዜውም ከወይን አትክልት ፍሬ ከገበሬዎቹ እንዲቀበል አንድ ባሪያ ወደ ገበሬዎቹ ላከ፤
3Tie pačiupo jį, sumušė ir paleido tuščiomis.
3ይዘውም ደበደቡት ባዶውንም ሰደዱት።
4Tada jis vėl nusiuntė pas juos kitą tarną, o tie, apmėtę akmenimis, sužeidė jį į galvą ir išniekinę paleido.
4ዳግመኛም ሌላውን ባሪያ ወደ እነርሱ ላከ እርሱንም ወግረው ራሱን አቈሰሉት አዋርደውም ሰደዱት።
5Jis pasiuntė dar vieną, bet tą jie nužudė; ir dar daugelį kitų tarnų, kurių vienus jie primušė, kitus nužudė.
5ሌላውንም ላከ፤ እርሱንም ገደሉት፥ ከሌሎችም ከብዙዎች አንዳንዱን ደበደቡ አንዳንዱንም ገደሉ።
6Dar vieną turėjo­mylimąjį sūnų. Jį nusiuntė pas juos paskutinį, sakydamas sau: ‘Jie gerbs mano sūnų’.
6የሚወደው አንድ ልጅ ገና ነበረው፤ ልጄንስ ያፍሩታል ብሎ እርሱን ከሁሉ በኋላ ወደ እነርሱ ላከ።
7Bet vynininkai tarėsi: ‘Tai paveldėtojas. Eikime, užmuškime jį, ir jo palikimas bus mūsų’.
7እነዚያ ገበሬዎች ግን እርስ በርሳቸው። ወራሹ ይህ ነው፤ ኑ፥ እንግደለው፥ ርስቱም ለኛ ይሆናል ተባባሉ።
8Nutvėrę nužudė jį ir išmetė laukan iš vynuogyno.
8ይዘውም ገደሉት፥ ከወይኑም አትክልት ወደ ውጭ ጣሉት።
9Ką tada darys vynuogyno šeimininkas? Jis ateis, nužudys vynininkus ir atiduos vynuogyną kitiems.
9እንግዲህ የወይኑ አትክልት ጌታ ምን ያደርጋል? ይመጣል ገበሬዎቹንም ያጠፋል፥ የወይኑንም አትክልት ለሌሎች ይሰጣል።
10Ar neskaitėte, kas parašyta Raštuose: ‘Akmuo, kurį statytojai atmetė, tapo kertiniu akmeniu.
10ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ፤ ይህም ከጌታ ዘንድ ሆነ፥ ለዓይኖቻችንም ድንቅ ነው። የሚለውን ይህን መጽሐፍ አላነበባችሁምን?
11Tai Viešpaties padaryta ir nuostabu mūsų akyse’?”
12ምሳሌውንም ስለ እነርሱ እንደ ተናገረ አውቀዋልና ሊይዙት ፈለጉ፥ ነገር ግን ሕዝቡን ፈሩ። ትተውትም ሄዱ።
12Anie norėjo Jį suimti, tačiau bijojo minios. Mat suprato, kad palyginimas buvo jiems taikomas. Tad, palikę Jį, pasitraukė.
13በንግግርም ሊያጠምዱት ከፈሪሳውያንና ከሄሮድስ ወገን የሆኑትን ወደ እርሱ ላኩ።
13Tada jie siunčia pas Jėzų fariziejų ir erodininkų sugauti Jo kalboje.
14መጥተውም። መምህር ሆይ፥ የሰውን ፊት ሳትመለከት በእውነት የእግዚአብሔር መንገድ ታስተምራለህና እውነተኛ እንደ ሆንህ ለማንምም እንዳታደላ እናውቃለን፤ ለቄሣር ግብር መስጠት ተፈቅዶአልን ወይስ አልተፈቀደም? እንስጥን ወይስ አንስጥ? አሉት።
14Šitie atėję sako Jam: “Mokytojau, žinome, jog Tu esi tiesus ir niekam nepataikauji. Tu neatsižvelgi į asmenis ir mokai Dievo kelio, kaip reikalauja tiesa. Ar reikia mokėti ciesoriui mokesčius, ar ne?
15እርሱ ግን ግብዝነታቸውን አውቆ። ለምን ትፈትኑኛላችሁ? አየው ዘንድ አንድ ዲናር አምጡልኝ አላቸው።
15Mokėti ar nemokėti?” Žinodamas jų veidmainystę, Jis tarė: “Kam spendžiate man pinkles? Atneškite man pažiūrėti denarą”.
16እነርሱም አመጡለት። ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው፤ እነርሱም። የቄሣር ናት አሉት።
16Jie padavė. Jis jų klausia: “Kieno čia atvaizdas ir įrašas?” Jie atsakė: “Ciesoriaus”.
17ኢየሱስም መልሶ። የቄሣርን ለቄሣር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ አላቸው። በእርሱም ተደነቁ።
17Tuomet Jėzus jiems tarė: “Kas ciesoriaus, atiduokite ciesoriui, o kas Dievo­Dievui”. Ir jie labai Juo stebėjosi.
18ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉ ሰዱቃውያን ወደ እርሱ መጥተው ጠየቁት እንዲህም አሉት።
18Pas Jėzų ateina sadukiejų, kurie neigia mirusiųjų prisikėlimą, ir klausia:
19መምህር ሆይ፥ ሙሴ። የአንድ ሰው ወንድም ሚስቱን ትቶ ልጅ ሳያስቀር ቢሞት፥ ወንድሙ ሚስቱን አግብቶ ለወንድሙ ዘር ይተካ ብሎ ጻፈልን።
19“Mokytojau, Mozė mums parašė: ‘Jei kieno brolis mirtų ir paliktų žmoną, o nepaliktų vaikų, tuomet jo brolis tegul veda našlę ir pažadina savo broliui palikuonių’.
20ሰባት ወንድማማቾች ነበሩ፤ ፊተኛውም ሚስት አግብቶ ዘር ሳያስቀር ሞተ፤
20Ir štai buvo septyni broliai. Pirmasis vedė žmoną ir mirdamas nepaliko vaikų.
21ሁለተኛውም አገባት፥ ዘርም ሳይተው ሞተ፤ ሦስተኛውም እንዲሁ፤
21Vedė ją antrasis, bet ir šis mirė bevaikis. Taip atsitiko ir su trečiuoju,
22ሰባቱም አገቡአት፥ ዘርም አላስቀሩም። ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ደግሞ ሞተች።
22ir visi septyni nepaliko vaikų. Po jų visų numirė ir ta moteris.
23ሰባቱ አግብተዋታልና በትንሣኤ ቀን ሲነሡ ከእነርሱ ለማናቸው ሚስት ትሆናለች?
23Taigi prisikėlime, kai jie prisikels, kurio iš jų žmona ji bus? Juk ji buvo visų septynių žmona”.
24ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው። መጻሕፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ስለዚህ የምትስቱ አይደለምን?
24Jėzus jiems atsakė: “Argi ne todėl klystate, kad nepažįstate nei Raštų, nei Dievo jėgos?
25ከሙታንስ ሲነሡ በሰማያት እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ እንጂ አያገቡም፥ አይጋቡምም።
25Kai prisikels iš numirusiųjų, jie nei ves, nei tekės, bet bus kaip angelai danguje.
26ስለ ሙታን ግን እንዲነሡ እግዚአብሔር። እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ እንዳለው በሙሴ መጽሐፍ በቍጥቋጦው ዘንድ የተጻፈውን አላነበባችሁምን?
26O kad mirusieji keliasi,­ar neskaitėte Mozės knygoje, kaip Mozei Dievas pasakė iš krūmo: ‘Aš esu Abraomo Dievas, Izaoko Dievas ir Jokūbo Dievas!’?
27የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም። እንግዲህ እጅግ ትስታላችሁ።
27Jis nėra mirusiųjų Dievas, bet gyvųjų Dievas. Taigi jūs labai klystate”.
28ከጻፎችም አንዱ ቀርቦ ሲከራከሩ ሰማና መልካም አድርጎ እንደ መለሰላቸው አስተውሎ። ከሁሉ ፊተኛይቱ ትእዛዝ ማናቸይቱ ናት? ብሎ ጠየቀው።
28Vienas iš Rašto žinovų, girdėjęs juos besiginčijant ir supratęs, kaip puikiai Jėzus jiems atsakinėjo, priėjo ir paklausė Jį: “Koks yra visų pirmasis įsakymas?”
29ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው፥
29Jėzus jam atsakė: “Pirmasis yra šis: ‘Klausyk, Izraeli,­Viešpats, mūsų Dievas, yra vienintelis Viešpats;
30አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
30tad mylėk Viešpatį, savo Dievą, visa savo širdimi, visa savo siela, visu savo protu ir visomis savo jėgomis’,­tai pirmasis įsakymas.
31ሁለተኛይቱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የምትል እርስዋን የምትመስል ይህች ናት። ከእነዚህ የምትበልጥ ሌላ ትእዛዝ የለችም።
31Antrasis panašus į jį: ‘Mylėk savo artimą kaip save patį’. Nėra jokio kito įsakymo, didesnio už šiuodu”.
32ጻፊውም። መልካም ነው፥ መምህር ሆይ፤ አንድ ነው ከእርሱም በቀር ሌላ የለም ብለህ በእውነት ተናገርህ፤
32Tada Rašto žinovas Jam atsakė: “Gerai, Mokytojau, Tu tiesą pasakei: yra vienas Dievas ir nėra kito, tik Jis;
33በፍጹም ልብ በፍጹም አእምሮም በፍጹም ነፍስም በፍጹም ኃይልም እርሱን መውደድ፥ ባልንጀራንም እንደ ራስ መውደድ በሙሉ ከሚቃጠል መሥዋዕትና ከሌላው መሥዋዕት ሁሉ የሚበልጥ ነው አለው።
33o mylėti Jį visa širdimi, visu protu ir visomis jėgomis bei mylėti savo artimą kaip save patį yra daugiau negu visos deginamosios atnašos ir aukos”.
34ኢየሱስም በአእምሮ እንደ መለሰ አይቶ። አንተ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም አለው። ከዚህም በኋላ ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።
34Matydamas, kaip išmintingai jis atsakė, Jėzus jam tarė: “Tu netoli nuo Dievo karalystės!” Ir niekas daugiau nebedrįso Jo klausti.
35ኢየሱስም በመቅደስ ሲያስተምር መልሶ እንዲህ አለ። ጻፎች ክርስቶስ የዳዊት ልጅ ነው እንዴት ይላሉ?
35Mokydamas šventykloje, Jėzus kalbėjo: “Kaip Rašto žinovai gali sakyti, jog Kristus yra Dovydo Sūnus?
36ዳዊት ራሱ በመንፈስ ቅዱስ። ጌታ ጌታዬን። ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
36Juk pats Dovydas Šventąja Dvasia pasakė: ‘Viešpats tarė mano Viešpačiui: sėskis mano dešinėje, kol patiesiu Tavo priešus tarsi pakojį po Tavo kojų’.
37ዳዊትም ራሱ ጌታ አለው፤ እንዴትስ ልጁ ይሆናል? ብዙ ሕዝብም በደስታ ይሰሙት ነበር።
37Pats Dovydas vadina jį Viešpačiu, tai kaip Jis gali būti jo Sūnus?” Didelė minia džiugiai Jo klausėsi.
38ሲያስተምርም እንዲህ አለ። ረጃጅም ልብስ ለብሰው መዞርን፥ በገበያም ሰላምታን፥ በምኵራብም የከበሬታን ወንበር፥ በግብርም የከበሬታን ስፍራ ከሚወዱ ከጻፎች ተጠበቁ፤
38Mokydamas Jis kalbėjo: “Saugokitės Rašto žinovų, kurie mėgsta vaikščioti su ilgais drabužiais ir būti sveikinami aikštėse,
40የመበለቶችን ቤት የሚበሉ ጸሎታቸውንም በማስረዘም የሚያመካኙ እነዚህ የባሰ ፍርድ ይቀበላሉ።
39užimti pirmuosius krėslus sinagogose ir garbingas vietas pokyliuose.
41ኢየሱስም በመዝገብ አንጻር ተቀምጦ ሕዝቡ በመዝገብ ውስጥ ገንዘብ እንዴት እንዲጥሉ ያይ ነበር፤ ብዙ ባለ ጠጎችም ብዙ ይጥሉ ነበር፤
40Jie suryja našlių namus ir dedasi kalbą ilgas maldas. Jie gaus dar didesnį pasmerkimą”.
42አንዲትም ድሀ መበለት መጥታ አንድ ሳንቲም የሚያህሉ ሁለት ናስ ጣለች።
41Atsisėdęs ties iždine, Jėzus stebėjo, kaip žmonės metė į ją pinigus. Daugelis turtingųjų aukojo gausiai.
43ደቀ መዛሙርቱንም ጠርቶ። እውነት እላችኋለሁ፥ በመዝገብ ውስጥ ከሚጥሉት ሁሉ ይልቅ ይህች ድሀ መበለት አብልጣ ጣለች፤
42Atėjo viena beturtė našlė ir įmetė du pinigėlius, tai yra skatiką.
44ሁሉ ከትርፋቸው ጥለዋልና፥ ይህች ግን ከጕድለትዋ የነበራትን ሁሉ ትዳርዋን ሁሉ ጣለች አላቸው።
43Pasišaukęs savo mokinius, Jėzus tarė jiems: “Iš tiesų sakau jums: ši beturtė našlė įmetė daugiausia iš visų, kurie dėjo į iždinę.
44Visi aukojo iš savo pertekliaus, o ji iš savo nepritekliaus įmetė visa, ką turėjo, visą savo pragyvenimą”.