1Jis jiems kalbėjo: “Iš tiesų sakau jums: tarp čia stovinčių yra tokių, kurie neragaus mirties, kol išvys Dievo karalystę, ateinančią su galybe”.
1እውነት እላችኋለሁ፥ በዚህ ከቆሙት ሰዎች የእግዚአብሔር መንግሥት በኃይል ስትመጣ እስኪያዩ ድረስ፥ ሞትን የማይቀምሱ አንዳንዶች አሉ አላቸው።
2Po šešių dienų Jėzus pasiėmė Petrą, Jokūbą ir Joną ir užsivedė juos vienus nuošaliai į aukštą kalną. Ten Jis atsimainė jų akivaizdoje.
2ከስድስት ቀንም በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ዮሐንስንም ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው። በፊታቸውም ተለወጠ፥ ልብሱም አንጸባረቀ፤
3Jo drabužiai pradėjo spindėti tarsi sniegas, kaip jų išbalinti negalėtų joks skalbėjas žemėje.
3አጣቢም በምድር ላይ እንደዚያ ሊያነጣው እስከማይችል በጣም ነጭ ሆነ።
4Jiems pasirodė Elijas ir Mozė, ir jie kalbėjosi su Jėzumi.
4ኤልያስና ሙሴም ታዩአቸው፥ ከኢየሱስም ጋር ይነጋገሩ ነበር።
5Petras tarė Jėzui: “Rabi, gera mums čia būti. Pastatykime tris palapines: vieną Tau, kitą Mozei, trečią Elijui”.
5ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን። መምህር ሆይ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ አለው።
6Jis nežinojo, ką sakyti, nes jie buvo labai persigandę.
6እጅግ ስለ ፈሩ የሚለውን አያውቅም ነበር።
7Užėjo debesis ir uždengė juos, o iš debesies nuskambėjo balsas: “Šitas yra mano mylimasis Sūnus. Jo klausykite!”
7ደመናም መጥቶ ጋረዳቸው፥ ከደመናውም። የምወደው ልጄ ይህ ነው፥ እርሱን ስሙት የሚል ድምፅ መጣ።
8Ir tuojau apsižvalgę, jie nieko prie savęs nebematė, tik vieną Jėzų.
8ድንገትም ዞረው ሲመለከቱ ከእነርሱ ጋር ከኢየሱስ ብቻ በቀር ማንንም አላዩም።
9Besileidžiant nuo kalno, Jėzus liepė niekam nepasakoti, ką jie matė, kol Žmogaus Sūnus neprisikels iš numirusių.
9ከተራራውም ሲወርዱ የሰው ልጅ ከሙታን እስኪነሣ ድረስ ያዩትን ለማንም እንዳይነግሩ አዘዛቸው።
10Jie įsidėmėjo šį pasakymą ir svarstė, ką reiškia “prisikelti iš numirusių”.
10ቃሉንም ይዘው። ከሙታን መነሣት ምንድር ነው? እያሉ እርስ በርሳቸው ተጠያየቁ።
11Jie klausė Jį: “Kodėl Rašto žinovai sako, jog pirmiau turįs ateiti Elijas?”
11እነርሱም። ኤልያስ አስቀድሞ ሊመጣ እንዲገባው ጻፎች ስለ ምን ይላሉ? ብለው ጠየቁት።
12Jėzus jiems atsakė: “Tikrai, Elijas ateina pirmas ir viską atstato. Bet kaipgi parašyta apie Žmogaus Sūnų, jog Jis daug iškentėsiąs ir būsiąs paniekintas?
12እርሱም መልሶ። ኤልያስማ አስቀድሞ ይመጣል ሁሉንም ያቀናናል፤ ስለ ሰው ልጅም እንዴት ተብሎ ተጽፎአል? ብዙ መከራ እንዲቀበል እንዲናቅም።
13Todėl sakau jums: Elijas buvo atėjęs, ir jie pasielgė su juo kaip norėjotaip, kaip apie jį parašyta”.
13ነገር ግን እላችኋለሁ፥ ኤልያስ ደግሞ መጥቶአል፥ ስለ እርሱም እንደ ተጸፈ የወደዱትን ሁሉ አደረጉበት አላቸው።
14Sugrįžęs pas mokinius, Jis pamatė apie juos susirinkusią didelę minią ir besiginčijančius su jais Rašto žinovus.
14ወደ ደቀ መዛሙርቱም በመጣ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ሲከብቡአቸው ጻፎችም ከእነርሱ ጋር ሲከራከሩ አየ።
15Vos pastebėjusi Jėzų, minia labai nustebo, ir visi bėgo Jį pasveikinti.
15ወዲያውም ሕዝቡ ሁሉ ባዩት ጊዜ ደነገጡ፥ ወደ እርሱም ሮጠው እጅ ነሡት።
16Jis paklausė Rašto žinovų: “Apie ką ginčijatės su jais?”
16ጻፎችንም። ስለ ምን ከእነርሱ ጋር ትከራከራላችሁ? ብሎ ጠየቃቸው።
17Vienas iš minios Jam atsakė: “Mokytojau, aš atvedžiau pas Tave savo sūnų, kuris turi nebylę dvasią.
17ከሕዝቡ አንዱ መልሶ። መምህር ሆይ፥ ዲዳ መንፈስ ያደረበትን ልጄን ወደ አንተ አምጥቼአለሁ፤
18Kur tik sugriebusi, dvasia jį tąso, iš burnos jam eina putos, jis griežia dantimis ir pastyra. Aš prašiau Tavo mokinius išvaryti dvasią, bet jie nepajėgė”.
18በያዘውም ስፍራ ሁሉ ይጥለዋል፤ አረፋም ይደፍቃል፥ ጥርሱንም ያፋጫል ይደርቃልም፤ እንዲያወጡለትም ለደቀ መዛሙርትህ ነገርኋቸው፥ አልቻሉምም አለው።
19Tada Jėzus tarė: “O netikinti karta! Kiek dar man reikės su jumis būti? Kaip ilgai jus kęsti? Atveskite jį pas mane!”
19እርሱም መልሶ። የማታምን ትውልድ ሆይ፥ እስከመቼ ከእናንተ ጋር እኖራለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ወደ እኔ አምጡት አላቸው።
20Jie atvedė. Vos Jį pamačiusi, dvasia pradėjo tąsyti berniuką; šis parpuolė ant žemės ir apsiputojęs raičiojosi.
20ወደ እርሱም አመጡት። እርሱንም ባየ ጊዜ ያ መንፈስ ወዲያው አንፈራገጠው፤ ወደ ምድርም ወድቆ አረፋ እየደፈቀ ተንፈራፈረ።
21Jėzus paklausė tėvą: “Ar seniai jam taip darosi?” Šis atsakė: “Nuo pat vaikystės.
21አባቱንም። ይህ ከያዘው ስንት ዘመን ነው? ብሎ ጠየቀው። እርሱም። ከሕፃንነቱ ጀምሮ ነው፤
22Dvasia dažnai įstumdavo jį į vandenį ir į ugnį, norėdama nužudyti. Bet, jei ką gali padaryti, pasigailėk mūsų ir padėk mums!”
22ብዙ ጊዜም ሊያጠፋው ወደ እሳትም ወደ ውኃም ጣለው፤ ቢቻልህ ግን እዘንልን እርዳንም አለው።
23Jėzus jam atsakė: “Jei gali tikėti, viskas įmanoma tikinčiam!”
23ኢየሱስም። ቢቻልህ ትላለህ፤ ለሚያምን ሁሉ ይቻላል አለው።
24Tučtuojau vaiko tėvas verkdamas sušuko: “Tikiu, Viešpatie! Padėk mano netikėjimui!”
24ወዲያውም የብላቴናው አባት ጮኾ። አምናለሁ፤ አለማመኔን እርዳው አለ።
25Matydamas susibėgančią minią, Jėzus sudraudė netyrąją dvasią, sakydamas jai: “Nebyle ir kurčia dvasia, įsakau tau, išeik iš jo ir daugiau nebegrįžk!”
25ኢየሱስም ሕዝቡ እንደ ገና ሲራወጥ አይቶ ርኵሱን መንፈስ ገሠጸና። አንተ ዲዳ ደንቆሮም መንፈስ፥ እኔ አዝሃለሁ፥ ከእርሱ ውጣ እንግዲህም አትግባበት አለው።
26Dvasia, klykdama ir smarkiai jį purtydama, išėjo. O jis liko tarsi negyvas, ir daugelis sakė: “Jis mirė”.
26ጮኾም እጅግም አንፈራግጦት ወጣ፤ ብዙዎችም። ሞተ እስኪሉ ድረስ እንደ ሙት ሆነ።
27Bet Jėzus paėmė jį už rankos, pakėlė, ir šis atsistojo.
27ኢየሱስ ግን እጁን ይዞ አስነሣው ቆመም።
28Kai Jis sugrįžo namo, mokiniai, pasilikę su Juo vieni, klausė: “Kodėl mes negalėjome jos išvaryti?”
28ወደ ቤትም ከገባ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ። እኛ ልናወጣው ያልቻልን ስለ ምንድር ነው? ብለው ብቻውን ጠየቁት።
29Jis atsakė: “Ta veislė neišvaroma nieku kitu, tik malda ir pasninku”.
29ይህ ወገን በጸሎትና በጦም ካልሆነ በምንም ሊወጣ አይችልም አላቸው።
30Iš ten išėję, jie keliavo per Galilėją. Jėzus nenorėjo, kad kas apie tai žinotų.
30ከዚያም ወጥተው በገሊላ በኩል አለፉ፤ ደቀ መዛሙርቱንም ያስተምር ስለ ነበር ማንም ያውቅ ዘንድ አልወደደም፤ ለእነርሱም። የሰው ልጅ በሰዎች እጅ አልፎ ይሰጣል፥ ይገድሉትማል፥ ተገድሎም በሦስተኛው ቀን ይነሣል ይላቸው ነበር።
31Mokydamas savo mokinius, Jis sakė jiems: “Žmogaus Sūnus bus atiduotas į žmonių rankas, ir jie nužudys Jį. Nužudytas Jis po trijų dienų prisikels”.
32እነርሱም ነገሩን አላስተዋሉም፥ እንዳይጠይቁትም ፈሩ።
32Mokiniai nesuprato tų žodžių, bet bijojo Jį klausti.
33ወደ ቅፍርናሆምም መጣ። በቤትም ሆኖ። በመንገድ እርስ በርሳችሁ ምን ተነጋገራችሁ? ብሎ ጠየቃቸው።
33Jie atėjo į Kafarnaumą. Namie Jėzus juos paklausė: “Apie ką kalbėjotės kelyje?”
34እነርሱ ግን በመንገድ። ከሁሉ የሚበልጥ ማን ይሆን? ተባብለው ነበርና ዝም አሉ።
34Jie tylėjo. Mat kelyje jie ginčijosi, kuris iš jų didžiausias.
35ተቀምጦም አሥራ ሁለቱን ጠርቶ። ሰው ፊተኛ ሊሆን ቢወድ ከሁሉ በኋላ የሁሉም አገልጋይ ይሁን አላቸው።
35Atsisėdęs Jis pasišaukė dvylika ir tarė: “Jei kas trokšta būti pirmas, tebūnie paskutinis ir visų tarnas!”
36ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው አቅፎም።
36Paėmęs mažą vaiką, pastatė tarp jų ir, apsikabinęs jį, pasakė jiems:
37እንደዚህ ካሉ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን እንጂ እኔን አይቀበልም አላቸው።
37“Kas priima tokį vaiką mano vardu, tas priima mane, o kas priima mane, tas ne mane priima, bet Tą, kuris mane siuntė”.
38ዮሐንስ መልሶ። መምህር ሆይ፥ አንድ ሰው በስምህ አጋንንትን ሲያወጣ አየነው፥
38Jonas Jam tarė: “Mokytojau, mes matėme vieną, kuris nevaikščioja su mumis, bet Tavo vardu išvarinėja demonus. Mes jam draudėme, nes jis mūsų neseka”.
39ስለማይከተለንም ከለከልነው አለው። ኢየሱስ ግን አለ። በስሜ ተአምር ሠርቶ በቶሎ በእኔ ላይ ክፉ መናገር የሚችል ማንም የለምና አትከልክሉት፤
39Jėzus atsakė: “Nedrauskite jam! Nėra tokio, kuris mano vardu darytų stebuklus ir galėtų čia pat blogai apie mane kalbėti.
40የማይቃወመን እርሱ ከእኛ ጋር ነውና።
40Kas ne prieš mus, tas už mus.
41የክርስቶስ ስለ ሆናችሁ በስሜ ጽዋ ውኃ የሚያጠጣችሁ ሁሉ፥ ዋጋው እንዳይጠፋበት እውነት እላችኋለሁ።
41Kas duos jums atsigerti taurę vandens mano vardu dėl to, kad priklausote Kristui, iš tiesų sakau jums, tas nepraras savo atlygio”.
42በእኔም ከሚያምኑት ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ ትልቅ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለው ነበር።
42“Kas pastūmėtų į nuodėmę vieną iš šitų mažutėlių, kurie tiki manimi, tam būtų geriau, jeigu jam užkabintų ant kaklo girnų akmenį ir įmestų į jūrą.
43እጅህ ብታሰናክልህ ቍረጣት፤ ሁለት እጅ ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነም ወደማይጠፋ እሳት ከመሄድ ጕንድሽ ሆነህ ወደ ሕይወት መግባት ይሻላል።
43Jei tavo ranka traukia tave nusidėti,nukirsk ją! Tau geriau sužalotam įeiti į amžinąjį gyvenimą, negu su abiem rankom patekti į pragarą, į negęstančią ugnį,
45እግርህ ብታሰናክልህ ቍረጣት፤ ሁለት እግር ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነም ወደማይጠፋ እሳት ከመጣል አንካሳ ሆነህ ወደ ሕይወት መግባት ይሻልሃል።
44kur ‘jų kirminas nemiršta ir ugnis negęsta’.
47ዓይንህ ብታሰናክልህ አውጣት፤ ሁለት ዓይን ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነመ እሳት ከመጣል አንዲት ዓይን ኖራህ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት ይሻልሃል።
45Ir jei tavo koja traukia tave į nuodėmę, nukirsk ją, nes tau geriau luošam įžengti į amžinąjį gyvenimą, negu su abiem kojom būti įmestam į pragarą, į negęstančią ugnį,
49ሰው ሁሉ በእሳት ይቀመማልና፥ መሥዋዕትም ሁሉ በጨው ይቀመማል።
46kur ‘jų kirminas nemiršta ir ugnis negęsta’.
50ጨው መልካም ነው፤ ጨው ግን አልጫ ቢሆን በምን ታጣፍጡታላችሁ? በነፍሳችሁ ጨው ይኑርባችሁ፥ እርስ በርሳችሁም ተስማሙ።
47Ir jei tavo akis traukia tave nusidėti,išlupk ją, nes geriau tau vienakiui įeiti į Dievo karalystę, negu su abiem akim būti įmestam į ugnies pragarą,
48kur ‘jų kirminas nemiršta ir ugnis negęsta’.
49Kiekvienas bus pasūdytas ugnimi, ir kiekviena auka bus druska pasūdyta.
50Druskageras daiktas, bet jeigu ji netektų sūrumo, kuo ją pasūdyti? Turėkite savyje druskos ir taikiai gyvenkite tarpusavy”.