Lithuanian

Amharic: New Testament

Matthew

19

1Baigęs tai kalbėti, Jėzus pasitraukė iš Galilėjos ir atėjo į Judėjos sritį, anapus Jordano.
1ኢየሱስም ይህን ነገር ከፈጸመ በኋላ፥ ከገሊላ ሄዶ ወደ ይሁዳ አውራጃ ወደ ዮርዳኖስ ማዶ መጣ።
2Paskui Jį sekė didelės minios žmonių, ir Jis ten juos išgydė.
2ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፥ በዚያም ፈወሳቸው።
3Fariziejai taip pat atėjo pas Jį ir, mėgindami Jį, klausė: “Ar galima vyrui dėl kokios nors priežasties atleisti savo žmoną?”
3ፈሪሳውያንም ወደ እርሱ ቀረቡና ሲፈትኑት። ሰው በሆነው ምክንያት ሁሉ ሚስቱን ሊፈታ ተፈቅዶለታልን? አሉት።
4Jis atsakė: “Argi neskaitėte, jog Kūrėjas iš pradžių ‘sukūrė juos, vyrą ir moterį’,
4እርሱ ግን መልሶ እንዲህ አለ። ፈጣሪ በመጀመሪያ ወንድና ሴት አደረጋቸው፥
5ir pasakė: ‘Todėl žmogus paliks tėvą ir motiną ir susijungs su savo žmona, ir du taps vienu kūnu’.
5አለም። ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል፥ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ የሚለውን ቃል አላነበባችሁምን?
6Taigi jie jau nebėra du, o vienas kūnas. Todėl ką Dievas sujungė, žmogus teneperskiria”.
6ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።
7Tada jie paklausė Jo: “O kodėl Mozė įsakė duoti skyrybų raštą, atleidžiant žmoną?”
7እነርሱም። እንኪያስ ሙሴ የፍችዋን ጽሕፈት ሰጥተው እንዲፈቱአት ስለ ምን አዘዘ? አሉት።
8Jis atsakė: “Mozė leido jums atleisti savo žmonas dėl jūsų širdies kietumo, bet pradžioje taip nebuvo.
8እርሱም። ሙሴስ ስለ ልባችሁ ጥንካሬ ሚስቶቻችሁን ትፈቱ ዘንድ ፈቀደላችሁ፤ ከጥንት ግን እንዲህ አልነበረም።
9Ir Aš jums sakau: kas atleidžia savo žmoną,­jei ne dėl ištvirkavimo,­ir veda kitą, svetimauja. Ir kas atleistąją veda, svetimauja”.
9እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን ፈትቶ ሌላዪቱን የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፥ የተፈታችውንም የሚያገባ ያመነዝራል አላቸው።
10Jo mokiniai pasakė Jam: “Jei tokie vyro ir žmonos reikalai, tai geriau nevesti”.
10ደቀ መዛሙርቱም። የባልና የሚስት ሥርዓት እንዲህ ከሆነ መጋባት አይጠቅምም አሉት።
11Jis jiems atsakė: “Ne visi gali išmanyti tuos žodžius, o tik tie, kuriems duota.
11እርሱ ግን። ይህ ነገር ለተሰጣቸው ነው እንጂ ለሁሉ አይደለም፤
12Nes yra eunuchų, kurie gimė tokie iš motinos įsčių. Yra eunuchų, kuriuos tokius padarė žmonės. Ir yra eunuchų, kurie patys save tokius padarė dėl dangaus karalystės. Kas pajėgia išmanyti, teišmano”.
12በእናት ማኅፀን ጃንደረቦች ሆነው የተወለዱ አሉ፥ ሰውም የሰለባቸው ጃንደረቦች አሉ፥ ስለ መንግሥተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አሉ። ሊቀበለው የሚችል ይቀበለው አላቸው።
13Tuomet atvedė pas Jį vaikučių, kad Jis uždėtų rankas ant jų ir pasimelstų, o mokiniai draudė jiems.
13በዚያን ጊዜ እጁን እንዲጭንባቸውና እንዲጸልይ ሕፃናትን ወደ እርሱ አመጡ፤ ደቀ መዛሙርቱም ገሠጹአቸው።
14Bet Jėzus tarė: “Leiskite mažutėlius ir nedrauskite jiems ateiti pas mane, nes tokių yra dangaus karalystė”.
14ነገር ግን ኢየሱስ። ሕፃናትን ተዉአቸው፥ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና አለ፤
15Ir, uždėjęs ant jų rankas, Jis iš ten išėjo.
15እጁንም ጫነባቸውና ከዚያ ሄደ።
16Ir štai vienas, prie Jo priėjęs, klausė: “Gerasis Mokytojau, ką gero turiu daryti, kad turėčiau amžinąjį gyvenimą?”
16እነሆም፥ አንድ ሰው ቀርቦ። መምህር ሆይ፥ የዘላለምን ሕይወት እንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላድርግ? አለው።
17Jis jam atsakė: “Kodėl vadini mane geru? Nė vieno nėra gero, tik vienas Dievas. O jei nori įeiti į gyvenimą, laikykis įsakymų”.
17እርሱም። ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው።
18Tas paklausė Jo: “Kokių?” Jėzus atsakė: “Nežudyk, nesvetimauk, nevok, melagingai neliudyk;
18እርሱም። የትኞችን? አለው። ኢየሱስም። አትግደል፥ አታመንዝር፥ አትስረቅ፥ በሐሰት አትመስክር፥
19gerbk savo tėvą ir motiną; mylėk savo artimą kaip save patį”.
19አባትህንና እናትህን አክብር፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው።
20Jaunuolis Jam tarė: “Viso to laikausi nuo savo jaunystės. Ko dar man trūksta?”
20ጐበዙም። ይህንማ ሁሉ ከሕፃንነቴ ጀምሬ ጠብቄአለሁ፥ ደግሞስ የሚጐድለኝ ምንድር ነው? አለው።
21Jėzus atsakė: “Jei nori būti tobulas, eik, parduok, ką turi, išdalink vargšams, ir turėsi turtą danguje. Tada ateik ir sek paskui mane”.
21ኢየሱስም። ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ አለው።
22Išgirdęs tuos žodžius, jaunuolis nuliūdęs pasitraukė, nes turėjo daug turto.
22ጐበዙም ይህን ቃል በሰማ ጊዜ ብዙ ንብረት ነበረውና እያዘነ ሄደ።
23Tada Jėzus tarė savo mokiniams: “Iš tiesų sakau jums: turtingas sunkiai įeis į dangaus karalystę.
23ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ። እውነት እላችኋለሁ፥ ለባለጠጋ ወደ መንግሥተ ሰማያት መግባት ጭንቅ ነው።
24Ir dar kartą jums sakau: lengviau kupranugariui išlįsti pro adatos ausį, negu turtingam įeiti į Dievo karalystę”.
24ዳግመኛም እላችኋለሁ፥ ባለጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢገባ ይቀላል አለ።
25Tai išgirdę, Jo mokiniai labai nustebo ir klausė: “Kas tada gali būti išgelbėtas?”
25ደቀ መዛሙርቱም ሰምተው እጅግ ተገረሙና። እንኪያስ ማን ሊድን ይችላል? አሉ።
26Jėzus pažvelgė į juos ir tarė: “Žmonėms tai neįmanoma, bet Dievui viskas įmanoma”.
26ኢየሱስም እነርሱን ተመልክቶ። ይህ በሰው ዘንድ አይቻልም በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ሁሉ ይቻላል አላቸው።
27Tada Petras Jį paklausė: “Štai mes viską palikome ir sekame paskui Tave. Kas mums bus už tai?”
27በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ መልሶ። እነሆ፥ እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ፤ እንኪያስ ምን እናገኝ ይሆን? አለው።
28Jėzus jiems atsakė: “Iš tiesų sakau jums: atgimime, kai Žmogaus Sūnus sėdės savo šlovės soste, jūs, mano sekėjai, irgi sėdėsite dvylikoje sostų, teisdami dvylika Izraelio giminių.
28ኢየሱስም እንዲህ አላቸው። እውነት እላችኋለሁ፥ እናንተስ የተከተላችሁኝ፥ በዳግመኛ ልደት የሰው ልጅ በክብሩ ዙፋን በሚቀመጥበት ጊዜ፥ እናንተ ደግሞ በአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ ስትፈርዱ በአሥራ ሁለት ዙፋን ትቀመጣላችሁ።
29Ir kiekvienas, kas paliko namus ar brolius, ar seseris, ar tėvą, ar motiną, ar žmoną, ar vaikus, ar laukus dėl mano vardo, gaus šimteriopai ir paveldės amžinąjį gyvenimą.
29ስለ ስሜም ቤቶችን ወይም ወንድሞችን ወይም እኅቶችን ወይም አባትን ወይም እናትን ወይም ሚስትን ወይም ልጆችን ወይም እርሻን የተወ ሁሉ መቶ እጥፍ ይቀበላል የዘላለምንም ሕይወት ይወርሳል።
30Tačiau daug pirmųjų bus paskutiniai, ir paskutiniai­pirmi”.
30ነገር ግን ብዙዎቹ ፊተኞች ኋለኞች፥ ኋለኞችም ፊተኞች ይሆናሉ።