Lithuanian

Amharic: New Testament

Matthew

2

1Jėzui gimus Judėjos Betliejuje karaliaus Erodo dienomis, štai atkeliavo į Jeruzalę išminčiai iš Rytų ir klausinėjo:
1ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰብአ ሰገል። የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።
2“Kur yra gimęs žydų karalius? Mes matėme Jo žvaigždę Rytuose ir atvykome pagarbinti Jį”.
3ንጉሡ ሄሮድስም ሰምቶ ደነገጠ፥ ኢየሩሳሌምም ሁሉ ከእርሱ ጋር፤
3Tai išgirdęs, karalius Erodas sunerimo, o su juo ir visa Jeruzalė.
4የካህናትንም አለቆች የሕዝቡንም ጻፎች ሁሉ ሰብስቦ ክርስቶስ ወዴት እንዲወለድ ጠየቃቸው።
4Jis sukvietė visus tautos aukštuosius kunigus bei Rašto žinovus ir teiravosi, kur turėjęs gimti Kristus.
5እነርሱም። አንቺ ቤተ ልሔም፥ የይሁዳ ምድር፥ ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም፤ ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና በይሁዳ ቤተ ልሔም ነው አሉት።
5Tie jam atsakė: “Judėjos Betliejuje, nes taip pranašo parašyta:
7ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገልን በስውር ጠርቶ ኮከቡ የታየበትን ዘመን ከእነርሱ በጥንቃቄ ተረዳ፥
6‘Ir tu, Judo žemės Betliejau, anaiptol nesi mažiausias tarp Judo valdovų, nes iš tavęs išeis Valdovas, kuris ganys mano tautą­ Izraelį’ ”.
8ወደ ቤተ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ። ሂዱ፥ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርምሩ፤ ባገኛችሁትም ጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ አላቸው።
7Tada Erodas, slapta pasikvietęs išminčius, sužinojo iš jų apie žvaigždės pasirodymo metą
9እነርሱም ንጉሡን ሰምተው ሄዱ፤ እነሆም፥ በምሥራቅ ያዩት ኮከብ ሕፃኑ ባለበት ላይ መጥቶ እስኪቆም ድረስ ይመራቸው ነበር።
8ir, siųsdamas į Betliejų, tarė: “Keliaukite ir viską kruopščiai sužinokite apie kūdikį. Radę praneškite man, kad ir aš nuvykęs Jį pagarbinčiau”.
10ኮከቡንም ባዩ ጊዜ በታላቅ ደስታ እጅግ ደስ አላቸው።
9Išklausę karaliaus, išminčiai leidosi kelionėn. Ir štai žvaigždė, kurią jie matė Rytuose, traukė pirma, kol sustojo ties ta vieta, kur buvo kūdikis.
11ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፥ ወድቀውም ሰገዱለት፥ ሣጥኖቻቸውንም ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለት።
10Išvydę žvaigždę, jie labai džiaugėsi.
12ወደ ሄሮድስም እንዳይመለሱ በሕልም ተረድተው በሌላ መንገድ ወደ አገራቸው ሄዱ።
11Įžengę į namus, rado kūdikį su motina Marija ir, parpuolę ant žemės, Jį pagarbino. Jie atidarė savo brangenybių dėžes ir davė Jam dovanų: aukso, smilkalų ir miros.
13እነርሱም ከሄዱ በኋላ እነሆ፥ የጌታ መልአክ በሕልም ለዮሴፍ ታይቶ። ሄሮድስ ሕፃኑን ሊገድለው ይፈልገዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑንና እናቱንም ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ፥ እስክነግርህም ድረስ በዚያ ተቀመጥ አለው።
12Sapne įspėti nebegrįžti pas Erodą, kitu keliu pasuko į savo kraštą.
14እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን በሌሊት ያዘና ከጌታ ዘንድ በነቢይ። ልጄን ከግብፅ ጠራሁት የተባለው እንዲፈጸም ወደ ግብፅ ሄደ፥ ሄሮድስም እስኪሞት ድረስ በዚያ ኖረ።
13Jiems iškeliavus, štai pasirodė Juozapui sapne Viešpaties angelas ir tarė: “Kelkis, imk kūdikį, Jo motiną ir bėk į Egiptą. Pasilik ten, kol tau pasakysiu, nes Erodas ieškos kūdikio, norėdamas Jį nužudyti”.
16ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገል እንደ ተሣለቁበት ባየ ጊዜ እጅግ ተቆጣና ልኮ ከሰብአ ሰገል እንደ ተረዳው ዘመን በቤተ ልሔምና በአውራጃዋ የነበሩትን፥ ሁለት ዓመት የሆናቸውን ከዚያም የሚያንሱትን ሕፃናት ሁሉ አስገደለ።
14Atsikėlęs Juozapas paėmė kūdikį ir Jo motiną ir pasitraukė į Egiptą.
17ያን ጊዜ በነቢዩ በኤርምያስ፥ ድምፅ በራማ ተሰማ፥ ልቅሶና ብዙ ዋይታ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች፥ መጽናናትም አልወደደችም፥ የሉምና የተባለው ተፈጸመ።
15Ten jis prabuvo iki Erodo mirties, kad išsipildytų, kas Viešpaties buvo pasakyta per pranašą: “Iš Egipto pašaukiau savo Sūnų”.
19ሄሮድስም ከሞተ በኋላ፥ እነሆ፥ የጌታ መልአክ በግብፅ ለዮሴፍ በሕልም ታይቶ።
16Erodas, pamatęs, kad jį išminčiai apgavo, baisiai įniršo ir pasiuntė išžudyti Betliejuje ir jo apylinkėse visus berniukus, dvejų metų ir jaunesnius, pagal laiką, kurį buvo patyręs iš išminčių.
20የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።
17Tada išsipildė, kas buvo pasakyta per pranašą Jeremiją:
21እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን ያዘና ወደ እስራኤል አገር ገባ።
18“Ramoje pasigirdo šauksmas, raudos, aimanos ir garsios dejonės: tai Rachelė rauda savo vaikų; ir niekas jos nepaguos, nes jų nebėra”.
22በአባቱም በሄሮድስ ፈንታ አርኬላዎስ በይሁዳ እንደ ነገሠ በሰማ ጊዜ፥ ወደዚያ መሄድን ፈራ፤ በሕልምም ተረድቶ ወደ ገሊላ አገር ሄደ፤
19Erodui mirus, štai Viešpaties angelas pasirodė per sapną Juozapui Egipte
23በነቢያት። ናዝራዊ ይባላል የተባለው ይፈጸም ዘንድ፥ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ መጥቶ ኖረ።
20ir tarė: “Kelkis, imk kūdikį su Jo motina ir keliauk į Izraelio žemę, nes jau mirė tie, kurie ieškojo kūdikio gyvybės”.
21Tuomet Juozapas atsikėlė, paėmė kūdikį ir Jo motiną ir sugrįžo į Izraelio žemę.
22Bet, išgirdęs, jog Archelajas valdo Judėją po savo tėvo Erodo, pabūgo ten vykti. Įspėtas sapne, nukeliavo į Galilėjos sritį
23ir apsigyveno Nazareto mieste, kad išsipildytų, kas buvo pranašų pasakyta: “Jį vadins Nazariečiu”.