Lithuanian

Amharic: New Testament

Matthew

22

1Jėzus vėl kalbėjo palyginimais:
1ኢየሱስም መለሰ ደግሞም በምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ።
2“Su dangaus karalyste yra panašiai kaip su karaliumi, kuris kėlė savo sūnui vestuves.
2መንግሥተ ሰማያት ለልጁ ሰርግ ያደረገ ንጉሥን ትመስላለች።
3Jis išsiuntė tarnus šaukti pakviestųjų į vestuvių pokylį, bet tie nenorėjo ateiti.
3የታደሙትንም ወደ ሰርጉ ይጠሩ ዘንድ ባሮቹን ላከ ሊመጡም አልወደዱም።
4Tada jis vėl siuntė kitus tarnus, liepdamas: ‘Sakykite pakviestiesiems: Štai surengiau pokylį, mano jaučiai ir nupenėti veršiai papjauti, ir viskas paruošta. Ateikite į vestuves!’
4ደግሞ ሌሎችን ባሮች ልኮ። የታደሙትን። እነሆ፥ ድግሴን አዘጋጀሁ፥ ኮርማዎቼና የሰቡት ከብቶቼ ታርደዋል፥ ሁሉም ተዘጋጅቶአል፤ ወደ ሰርጉ ኑ በሉአቸው አለ።
5Tačiau kviečiamieji jo nepaisė ir nuėjo kas sau: vienas į ūkį, kitas prekiauti,
5እነርሱ ግን ቸል ብለው አንዱ ወደ እርሻው፥ ሌላውም ወደ ንግዱ ሄደ፤
6o kiti tarnus nutvėrę išniekino ir užmušė.
6የቀሩትም ባሮቹን ይዘው አንገላቱአቸው ገደሉአቸውም።
7Tai išgirdęs, karalius užsirūstino ir, išsiuntęs kariuomenes, sunaikino tuos žmogžudžius ir padegė jų miestą.
7ንጉሡም ተቈጣ፥ ጭፍሮቹንም ልኮ እነዚያን ገዳዮች አጠፋ፤ ከተማቸውንም አቃጠለ።
8Tuomet jis tarė savo tarnams: ‘Vestuvės surengtos, bet pakviestieji nebuvo verti.
8በዚያን ጊዜ ባሮቹን። ሰርጉስ ተዘጋጅቶአል፥ ነገር ግን የታደሙት የማይገባቸው ሆኑ፤
9Todėl eikite į kryžkeles ir, ką tik rasite, kvieskite į vestuves’.
9እንግዲህ ወደ መንገድ መተላለፊያ ሄዳችሁ ያገኛችሁትን ሁሉ ወደ ሰርጉ ጥሩ አለ።
10Tarnai išėjo į kelius ir surinko visus, ką tik sutiko, blogus ir gerus. Ir vestuvės buvo pilnos svečių.
10እነዚያም ባሮች ወደ መንገድ ወጥተው ያገኙትን ሁሉ ክፉዎችንም በጎዎችንም ሰበሰቡ፤ የሰርጉንም ቤት ተቀማጮች ሞሉት።
11Karalius atėjo pasižiūrėti svečių ir pamatė žmogų, neapsirengusį vestuviniu drabužiu.
11ንጉሡም የተቀመጡትን ለማየት በገባ ጊዜ በዚያ የሰርግ ልብስ ያለበሰ አንድ ሰው አየና። ወዳጄ ሆይ፥
12Jis tarė jam: ‘Bičiuli, kaip čia įėjai, neturėdamas vestuvių drabužio?’ Tasai tylėjo.
12የሰርግ ልብስ ሳትለብስ እንዴት ወደዚህ ገባህ? አለው እርሱም ዝም አለ።
13Tada karalius paliepė tarnams: ‘Suriškite jam rankas ir kojas ir išmeskite jį laukan į tamsybes. Ten bus verksmas ir dantų griežimas’.
13በዚያን ጊዜ ንጉሡ አገልጋዮቹን። እጁንና እግሩን አስራችሁ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል አለ።
14Nes daug pašauktų, bet maža išrinktų”.
14የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።
15Tuomet fariziejai pasitraukė ir tarėsi, kaip Jį sugauti kalboje.
15ስለዚህ ፈሪሳውያን ሄዱና እንዴት አድርገው በነገር እንዲያጠምዱት ተማከሩ።
16Jie nusiuntė pas Jį savo mokinių kartu su erodininkais, kurie klausė: “Mokytojau, mes žinome, kad esi tiesus, mokai Dievo kelio, kaip reikalauja tiesa, ir niekam nepataikauji, nes neatsižvelgi į asmenis.
16ደቀ መዛሙርታቸውንም ከሄሮድስ ወገን ጋር ላኩበት፥ እነርሱም። መምህር ሆይ፥ እውነተኛ እንደ ሆንህ በእውነትም የእግዚአብሔርን መንገድ እንድታስተምር እናውቃለን፥ ለማንምም አታደላም፥ የሰውን ፊት አትመለከትምና፤
17Tad pasakyk mums, kaip manai: reikia mokėti ciesoriui mokesčius ar ne?”
17እንግዲህ ምን ይመስልሃል? ንገረን ለቄሣር ግብር መስጠት ተፈቅዶአልን ወይስ አልተፈቀደም? አሉት።
18Suprasdamas jų klastą, Jėzus tarė: “Kam spendžiate man pinkles, veidmainiai?
18ኢየሱስም ክፋታቸውን አውቆ። እናንተ ግብዞች፥ ስለ ምን ትፈትኑኛላችሁ?
19Parodykite man mokesčių pinigą!” Jie padavė Jam denarą.
19የግብሩን ብር አሳዩኝ አለ። እነርሱም ዲናር አመጡለት።
20Jis paklausė: “Kieno čia atvaizdas ir įrašas?”
20እርሱም። ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው።
21Jie atsakė: “Ciesoriaus”. Tuomet Jėzus jiems tarė: “Atiduokite tad, kas ciesoriaus, ciesoriui, o kas Dievo­Dievui”.
21የቄሣር ነው አሉት። በዚያን ጊዜ። እንኪያስ የቄሣርን ለቄሣር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ አላቸው።
22Tai girdėdami, jie stebėjosi ir, palikę Jį, nuėjo.
22ይህንም ሰምተው ተደነቁ፥ ትተውትም ሄዱ።
23Tą pačią dieną atėjo pas Jį sadukiejų, kurie nepripažįsta mirusiųjų prisikėlimo, ir klausė:
23በዚያን ቀን። ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉ ሰዱቃውያን ወደ እርሱ ቀረቡ፥
24“Mokytojau, Mozė yra pasakęs: ‘Jei kas mirtų bevaikis, tegul jo brolis veda jo žmoną ir pažadina savo broliui palikuonių’.
24እንዲህም ብለው ጠየቁት። መምህር ሆይ፥ ሙሴ አንድ ሰው ልጅ ሳይወልድ ሲሞት ወንድሙ ሚስቱን አግብቶ ለወንድሙ ዘር ይተካ አለ።
25Štai pas mus buvo septyni broliai. Pirmasis vedęs mirė ir, neturėdamas vaikų, paliko žmoną savo broliui.
25ሰባት ወንድማማች በእኛ ዘንድ ነበሩ፤ ፊተኛውም ሚስት አግብቶ ሞተ፥ ዘርም ስለሌለው ሚስቱን ለወንድሙ ተወለት፤
26Taip atsitiko antrajam ir trečiajam iki septintojo.
26እንዲሁ ደግሞ ሁለተኛው ሦስተኛውም፥ እስከ ሰባተኛው ድረስ።
27Po jų visų numirė ir ta moteris.
27ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ሞተች።
28Tad kurio iš septynių ji bus žmona prisikėlime? Juk visi yra ją turėję”.
28ሁሉ አግብተዋታልና በትንሣኤ ቀንስ፥ ከሰባቱ ለማናቸው ሚስት ትሆናለች?
29Jėzus jiems atsakė: “Jūs klystate, nepažindami nei Raštų, nei Dievo jėgos.
29ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው። መጻሕፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ትስታላችሁ።
30Prisikėlime nei ves, nei tekės, bet bus kaip Dievo angelai danguje.
30በትንሣኤስ እንደ እግዚአብሔር መላእክት በሰማይ ይሆናሉ እንጂ አያገቡም አይጋቡምም።
31O apie mirusiųjų prisikėlimą ar neskaitėte, kas jums Dievo pasakyta:
31ስለ ትንሣኤ ሙታን ግን። እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ የሚል ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ እናንተ የተባለውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም።
32‘Aš esu Abraomo Dievas, Izaoko Dievas ir Jokūbo Dievas’. Dievas nėra mirusiųjų Dievas, bet gyvųjų!”
33ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።
33Tai girdėdama, minia stebėjosi Jo mokymu.
34ፈሪሳውያንም ሰዱቃውያንን ዝም እንዳሰኛቸው በሰሙ ጊዜ አብረው ተሰበሰቡ።
34Fariziejai, išgirdę, kad Jėzus nutildė sadukiejus, susirinko kartu,
35ከእነርሱም አንድ ሕግ አዋቂ ሊፈትነው።
35ir vienas iš jų, Įstatymo mokytojas, mėgindamas Jį, paklausė:
36መምህር ሆይ፥ ከሕግ ማናቸይቱ ትእዛዝ ታላቅ ናት? ብሎ ጠየቀው።
36“Mokytojau, koks įsakymas yra didžiausias Įstatyme?”
37ኢየሱስም እንዲህ አለው። ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።
37Jėzus jam atsakė: “ ‘Mylėk Viešpatį, savo Dievą, visa savo širdimi, visa savo siela ir visu savo protu’.
38ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
38Tai pirmasis ir didžiausias įsakymas.
39ሁለተኛይቱም ይህችን ትመስላለች፥ እርስዋም። ባልንጀራህን እንደ ነፍስህ ውደድ የምትለው ናት።
39Antrasis­panašus į jį: ‘Mylėk savo artimą kaip save patį’.
40በእነዚህ በሁለቱ ትእዛዛት ሕጉም ሁሉ ነቢያትም ተሰቅለዋል።
40Šitais dviem įsakymais remiasi visas Įstatymas ir Pranašai”.
41ፈሪሳውያንም ተሰብስበው ሳሉ፥ ኢየሱስ። ስለ ክርስቶስ ምን ይመስላችኋል? የማንስ ልጅ ነው? ብሎ ጠየቃቸው። የዳዊት ልጅ ነው አሉት።
41Kol fariziejai tebebuvo susirinkę, Jėzus juos paklausė:
43እርሱም። እንኪያስ ዳዊት። ጌታ ጌታዬን። ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው ሲል እንዴት በመንፈስ ጌታ ብሎ ይጠራዋል?
42“Ką jūs manote apie Kristų? Kieno Jis Sūnus?” Jie atsakė: “Dovydo”.
45ዳዊትስ ጌታ ብሎ ከጠራው፥ እንዴት ልጁ ይሆናል? አላቸው።
43Jis tarė jiems: “O kodėl gi Dovydas, Dvasios įkvėptas, vadina Jį Viešpačiu, sakydamas:
46አንድም ቃል ስንኳ ይመልስለት ዘንድ የተቻለው የለም፥ ከዚያ ቀንም ጀምሮ ወደ ፊት ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።
44‘Viešpats tarė mano Viešpačiui: sėskis mano dešinėje, kol patiesiu Tavo priešus tarsi pakojį po Tavo kojų’.
45Jei tad Dovydas vadina Jį Viešpačiu, kaipgi tada Jis gali būti jo Sūnus?”
46Ir nė vienas negalėjo Jam atsakyti nė žodžio, ir niekas nedrįso nuo tos dienos Jį klausinėti.