Lithuanian

Amharic: New Testament

Matthew

6

1“Žiūrėkite, jog nedarytumėte savo gailestingumo darbų žmonių akyse, kad būtumėte jų matomi, kitaip negausite atlygio iš savo Tėvo, kuris danguje.
1ለሰዎች ትታዩ ዘንድ ምጽዋታችሁን በፊታቸው እንዳታደርጉ ተጠንቀቁ፤ ያለዚያ በሰማያት ባለው አባታችሁ ዘንድ ዋጋ የላችሁም።
2Todėl, duodamas išmaldą, netrimituok sinagogose ir gatvėse, kaip daro veidmainiai, kad būtų žmonių giriami. Iš tiesų sakau jums: jie jau atsiėmė savo atlygį.
2እንግዲህ ምጽዋት ስታደርግ፥ ግብዞች በሰው ዘንድ ሊከበሩ በምኩራብ በመንገድም እንደሚያደርጉ በፊትህ መለከት አታስነፋ፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።
3Kai aukoji, tenežino tavo kairė, ką daro dešinė,
3አንተ ግን ምጽዋት ስታደርግ ምጽዋትህ በስውር እንዲሆን ቀኝህ የምትሠራውን ግራህ አትወቅ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።
4kad tavo gailestingumo auka būtų slaptoje, o tavo Tėvas, regintis slaptoje, tau atlygins viešai”.
5ስትጸልዩም እንደ ግብዞች አትሁኑ፤ ለሰው ይታዩ ዘንድ በምኩራብና በመንገድ ማዕዘን ቆመው መጸለይን ይወዳሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።
5“Kai meldžiatės, nebūkite kaip veidmainiai, kurie mėgsta melstis, stovėdami sinagogose ir gatvių kampuose, kad būtų žmonių matomi. Iš tiesų sakau jums: jie jau atsiėmė savo atlygį.
6አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።
6Kai meldiesi, eik į savo kambarėlį ir, užsirakinęs duris, melskis savo Tėvui, kuris yra slaptoje, o tavo Tėvas, regintis slaptoje, tau atlygins viešai.
7አሕዛብም በመናገራቸው ብዛት እንዲሰሙ ይመስላቸዋልና ስትጸልዩ እንደ እነርሱ በከንቱ አትድገሙ።
7Melsdamiesi nedaugiažodžiaukite kaip pagonys: jie mano būsią išklausyti dėl žodžių gausumo.
8ስለዚህ አትምሰሉአቸው፤ ሳትለምኑት አባታችሁ የሚያስፈልጋችሁን ያውቃልና።
8Nebūkite panašūs į juos, nes jūsų Tėvas žino, ko jums reikia, dar prieš jums prašant Jo.
9እንግዲህ እናንተስ እንዲህ ጸልዩ። በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ፥
9Todėl melskitės taip: ‘Tėve mūsų, kuris esi danguje, teesie šventas Tavo vardas,
10ስምህ ይቀደስ፤ መንግሥትህ ትምጣ፤ ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን፤
10teateinie Tavo karalystė, tebūnie Tavo valia kaip danguje, taip ir žemėje.
11የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤
11Kasdienės mūsų duonos duok mums šiandien
12እኛም ደግሞ የበደሉንን ይቅር እንደምንል በደላችንን ይቅር በለን፤
12ir atleisk mums mūsų kaltes, kaip ir mes atleidžiame savo kaltininkams.
13ከክፉም አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን፤ መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ አሜን።
13Ir nevesk mūsų į pagundymą, bet gelbėk mus nuo pikto; nes Tavo yra karalystė, jėga ir šlovė per amžius. Amen’.
14ለሰዎች ኃጢአታቸውን ይቅር ብትሉ፥ የሰማዩ አባታችሁ እናንተን ደግሞ ይቅር ይላችኋልና፤
14Jeigu jūs atleisite žmonėms jų nusižengimus, tai ir jūsų dangiškasis Tėvas atleis jums,
15ለሰዎች ግን ኃጢአታቸውን ይቅር ባትሉ፥ አባታችሁም ኃጢአታችሁን ይቅር አይላችሁም።
15o jeigu jūs neatleisite žmonėms jų nusižengimų, tai ir jūsų Tėvas neatleis jūsų nusižengimų”.
16ስትጦሙም፥ እንደ ግብዞች አትጠውልጉ፤ ለሰዎች እንደ ጦመኛ ሊታዩ ፊታቸውን ያጠፋሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።
16“Kai pasninkaujate, nebūkite paniurę kaip veidmainiai: jie perkreipia veidus, kad žmonės matytų juos pasninkaujant. Iš tiesų sakau jums: jie jau atsiėmė savo atlygį.
17አንተ ግን ስትጦም፥ በስውር ላለው አባትህ እንጂ እንደ ጦመኛ ለሰዎች እንዳትታይ ራስህን ተቀባ ፊትህንም ታጠብ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።
17O tu, kai pasninkauji, pasitepk galvą ir nusiprausk veidą,
19ብልና ዝገት በሚያጠፉት ሌቦችም ቆፍረው በሚሠርቁት ዘንድ ለእናንተ በምድር ላይ መዝገብ አትሰብስቡ፤
18kad ne žmonėms rodytumeis pasninkaująs, bet savo Tėvui, kuris yra slaptoje. Ir tavo Tėvas, regintis slaptoje, tau atlygins viešai”.
20ነገር ግን ብልም ዝገትም በማያጠፉት ሌቦችም ቆፍረው በማይሠርቁት ዘንድ ለእናንተ በሰማይ መዝገብ ሰብስቡ፤
19“Nekraukite sau turtų žemėje, kur kandys ir rūdys ėda, kur vagys įsilaužia ir vagia.
21መዝገብህ ባለበት ልብህ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።
20Bet kraukite sau turtus danguje, kur nei kandys, nei rūdys neėda, kur vagys neįsilaužia ir nevagia,
22የሰውነት መብራት ዓይን ናት። ዓይንህ እንግዲህ ጤናማ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁሉ ብሩህ ይሆናል፤
21nes kur tavo turtas, ten ir tavo širdis”.
23ዓይንህ ግን ታማሚ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁሉ የጨለመ ይሆናል። እንግዲህ በአንተ ያለው ብርሃን ጨለማ ከሆነ፥ ጨለማውስ እንዴት ይበረታ!
22“Kūno žiburys yra akis. Todėl, jei tavo akis sveika, visas tavo kūnas bus šviesus.
24ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ማንም የለም፤ ወይም አንዱን ይጠላል ሁለተኛውንም ይወዳል፤ ወይም ወደ አንዱ ይጠጋል ሁለተኛውንም ይንቃል፤ ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም።
23O jei tavo akis pikta, visas tavo kūnas bus tamsus. Taigi, jei tavyje esanti šviesa yra tamsa, tai kokia baisi toji tamsa!”
25ስለዚህ እላችኋለሁ፥ ስለ ነፍሳችሁ በምትበሉትና በምትጠጡት፥ ወይም ስለ ሰውነታችሁ በምትለብሱት አትጨነቁ፤ ነፍስ ከመብል ሰውነትም ከልብስ አይበልጥምን?
24“Niekas negali tarnauti dviems šeimininkams: arba jis vieno nekęs, o kitą mylės, arba vienam bus atsidavęs, o kitą nieku vers. Negalite tarnauti Dievui ir Mamonai”.
26ወደ ሰማይ ወፎች ተመልከቱ፤ አይዘሩም አያጭዱምም በጎተራም አይከቱም፥ የሰማዩ አባታችሁም ይመግባቸዋል፤ እናንተ ከእነርሱ እጅግ አትበልጡምን?
25“Todėl sakau jums: nesirūpinkite savo gyvybe, ką valgysite ar ką gersite, nei savo kūnu, kuo vilkėsite. Argi gyvybė ne daugiau už maistą ir kūnas už drabužį?
27ከእናንተ ተጨንቆ በቁመቱ ላይ አንድ ክንድ መጨመር የሚችል ማን ነው?
26Pažvelkite į padangių paukščius: nei jie sėja, nei pjauna, nei į kluonus krauna, o jūsų dangiškasis Tėvas juos maitina. Argi jūs ne daug vertesni už juos?
28ስለ ልብስስ ስለ ምን ትጨነቃላችሁ? የሜዳ አበቦች እንዴት እንዲያድጉ ልብ አድርጋችሁ ተመልከቱ፤
27O kas iš jūsų gali savo rūpesčiu bent per sprindį pridėti sau ūgio?
29አይደክሙም አይፈትሉምም፤ ነገር ግን እላችኋለሁ፥ ሰሎሞንስ እንኳ በክብሩ ሁሉ ከነዚህ እንደ አንዱ አልለበሰም።
28Ir kam gi rūpinatės drabužiu? Žiūrėkite, kaip auga lauko lelijos. Jos nesidarbuoja ir neverpia,
30እግዚአብሔር ግን ዛሬ ያለውን ነገም ወደ እቶን የሚጣለውን የሜዳን ሣር እንዲህ የሚያለብሰው ከሆነ፥ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ እናንተንማ ይልቁን እንዴት?
29bet sakau jums: nė Saliamonas visoje savo šlovėje nebuvo taip pasipuošęs, kaip kiekviena iš jų.
31እንግዲህ። ምን እንበላለን? ምንስ እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን? ብላችሁ አትጨነቁ፤
30Jeigu Dievas taip aprengia laukų žolę, kuri šiandien žaliuoja, o rytoj metama į krosnį, tai argi Jis dar labiau nepasirūpins jumis, mažatikiai?
32ይህንስ ሁሉ አሕዛብ ይፈልጋሉ፤ ይህ ሁሉ እንዲያስፈልጋችሁ የሰማዩ አባታችሁ ያውቃልና።
31Todėl nesirūpinkite ir neklausinėkite: ‘Ką valgysime?’, arba: ‘Ką gersime?’, arba: ‘Kuo vilkėsime?’
33ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ጽድቁንም ፈልጉ፥ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል።
32Visų tų dalykų ieško pagonys. Jūsų dangiškasis Tėvas juk žino, kad viso to jums reikia.
34ነገ ለራሱ ይጨነቃልና ለነገ አትጨነቁ፤ ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል።
33Pirmiausia ieškokite Dievo karalystės ir Jo teisumo, o visa tai bus jums pridėta.
34Taigi nesirūpinkite rytdiena, nes rytojus pats pasirūpins savimi. Kiekvienai dienai užtenka savo vargo”.