Lithuanian

Amharic: New Testament

Matthew

7

1“Neteiskite, kad nebūtumėte teisiami.
1እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፥ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል።
2Kokiu teismu teisiate, tokiu ir patys būsite teisiami, ir kokiu saiku seikite, tokiu ir jums bus atseikėta.
3በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፥ በዓይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም?
3Kodėl matai krislą savo brolio akyje, o nepastebi rąsto savojoje?
4ወይም ወንድምህን። ከዓይንህ ጉድፍ ላውጣ ፍቀድልኝ እንዴትስ ትለዋለህ? እነሆም፥ በዓይንህ ምሰሶ አለ።
4Arba kaip gali sakyti broliui: ‘Leisk, išimsiu krislą iš tavo akies’, kai tavo akyje rąstas?!
5አንተ ግብዝ፥ አስቀድመህ ከዓይንህ ምሰሶውን አውጣ፥ ከዚያም በኋላ ከወንድምህ ዓይን ጉድፉን ታወጣ ዘንድ አጥርተህ ታያለህ።
5Veidmainy, pirmiau išritink rąstą iš savo akies, o paskui pažiūrėsi, kaip išimti krislelį iš savo brolio akies”.
6በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፥ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።
6“Neduokite to, kas šventa, šunims ir nebarstykite savo perlų kiaulėms, kad kartais kojomis jų nesutryptų ir atsigręžusios jūsų pačių nesudraskytų”.
7ለምኑ፥ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፥ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፈትላችሁማል።
7“Prašykite, ir jums bus duota, ieškokite, ir rasite, belskite, ir bus jums atidaryta.
8የሚለምነው ሁሉ ይቀበላልና፥ የሚፈልገውም ያገኛል፥ መዝጊያንም ለሚያንኳኳ ይከፈትለታል።
8Kiekvienas, kas prašo, gauna, kas ieško, randa, ir beldžiančiam atidaroma.
9ወይስ ከእናንተ፥ ልጁ እንጀራ ቢለምነው፥ ድንጋይን የሚሰጠው ከእናንተ ማን ሰው ነው?
9Argi atsiras iš jūsų žmogus, kuris savo vaikui, prašančiam duonos, duotų akmenį?!
10ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?
10Arba jeigu jis prašytų žuvies, nejaugi duotų jam gyvatę?
11እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠትን ካወቃችሁ፥ በሰማያት ያለው አባታችሁ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን ይሰጣቸው?
11Jei tad jūs, būdami blogi, mokate savo vaikams duoti gerų dalykų, tai juo labiau jūsų Tėvas, kuris yra danguje, duos gera tiems, kurie Jį prašo.
12እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላቸው፤ ሕግም ነቢያትም ይህ ነውና።
12Tad visa, ko norite, kad jums darytų žmonės, ir jūs patys jiems darykite; nes tai Įstatymas ir Pranašai”.
13በጠበበው ደጅ ግቡ፤ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጅ ሰፊ፥ መንገዱም ትልቅ ነውና፥ ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው፤
13“Įeikite pro ankštus vartus, nes erdvūs vartai ir platus kelias veda į pražūtį, ir daug yra juo įeinančių.
14ወደ ሕይወት የሚወስደው ደጅ የጠበበ፥ መንገዱም የቀጠነ ነውና፥ የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው።
14O ankšti vartai ir siauras kelias veda į gyvenimą, ir tik nedaugelis jį randa”.
15የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውሥጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ።
15“Saugokitės netikrų pranašų, kurie ateina pas jus avių kailyje, o viduje yra plėšrūs vilkai.
16ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ። ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን?
16Jūs pažinsite juos iš vaisių. Argi kas gali priskinti vynuogių nuo erškėčių ar figų nuo usnių?!
17እንዲሁ መልካም ዛፍ ሁሉ መልካም ፍሬ ያደርጋል፥ ክፉም ዛፍ ክፉ ፍሬ ያደርጋል።
17Juk kiekvienas geras medis duoda gerus vaisius, o blogas medis­blogus.
18መልካም ዛፍ ክፉ ፍሬ ማፍራት፥ ወይም ክፉ ዛፍ መልካም ፍሬ ማፍራት አይቻለውም።
18Geras medis negali duoti blogų vaisių, o blogas­gerų.
19መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።
19Kiekvienas medis, kuris neduoda gerų vaisių, nukertamas ir įmetamas į ugnį.
20ስለዚህም ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ።
20Taigi jūs pažinsite juos iš vaisių”.
21በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።
21“Ne kiekvienas, kuris man sako: ‘Viešpatie, Viešpatie!’, įeis į dangaus karalystę, bet tas, kuris vykdo valią mano Tėvo, kuris yra danguje.
22በዚያ ቀን ብዙዎች። ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል።
22Daugelis man sakys aną dieną: ‘Viešpatie, Viešpatie, argi mes nepranašavome Tavo vardu, argi neišvarinėjome demonų Tavo vardu, argi nedarėme daugybės stebuklų Tavo vardu?!’
23የዚያን ጊዜም። ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።
23Tada Aš jiems pareikšiu: ‘Aš niekuomet jūsų nepažinojau. Šalin nuo manęs, jūs piktadariai!’
24ስለዚህ ይህን ቃሌን ሰምቶ የሚያደርገው ሁሉ ቤቱን በዓለት ላይ የሠራ ልባም ሰውን ይመስላል።
24Taigi kiekvienas, kuris klauso šitų mano žodžių ir juos vykdo, panašus į išmintingą žmogų, pasistačiusį savo namą ant uolos.
25ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት ገፋው፥ በዓለት ላይም ስለ ተመሠረተ አልወደቀም።
25Prapliupo liūtys, ištvino upės, pakilo vėjai ir daužėsi į tą namą. Tačiau jis nesugriuvo, nes buvo pastatytas ant uolos.
26ይህንም ቃሌን ሰምቶ የማያደርገው ሰው ሁሉ ቤቱን በአሸዋ ላይ የሠራ ሰነፍ ሰውን ይመስላል።
26Ir kiekvienas, kuris klauso šitų mano žodžių ir jų nevykdo, panašus į kvailą žmogų, pasistačiusį savo namą ant smėlio.
27ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት መታው፥ ወደቀም፥ አወዳደቁም ታላቅ ሆነ።
27Prapliupo liūtys, ištvino upės, pakilo vėjai ir daužėsi į tą namą, ir jis sugriuvo, o jo griuvimas buvo smarkus”.
28ኢየሱስም ይህን ነገር በጨረሰ ጊዜ ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ፤ እንደ ጻፎቻቸው ሳይሆን
28Kai Jėzus baigė šiuos žodžius, minios stebėjosi Jo mokymu,
29እንደ ባለ ሥልጣን ያስተምራቸው ነበርና።
29nes Jis mokė juos kaip turintis valdžią, o ne kaip Rašto žinovai.