1Pagaliau, mano broliai, džiaukitės Viešpatyje! Man rašyti vis tą patį nesunku, o jums tai pastiprinimas.
1በቀረውስ፥ ወንድሞቼ ሆይ፥ በጌታ ደስ ይበላችሁ። ስለ አንድ ነገር መልሼ ልጽፍላችሁ እኔን አይታክተኝም ለእናንተ ግን ደኅና ነው።
2Saugokitės šunų, saugokitės piktų darbininkų, saugokitės apsipjaustėlių!
2ከውሾች ተጠበቁ፥ ከክፉዎችም ሠራተኞች ተጠበቁ፥ ከሐሰተኛም መገረዝ ተጠበቁ።
3Nes apipjaustymas esame mes, kurie garbinam Dievą Dvasia, giriamės Kristumi Jėzumi ir pasitikime ne kūnu.
3እኛ በመንፈስ እግዚአብሔርን የምናመልክ በክርስቶስ ኢየሱስም የምንመካ በሥጋም የማንታመን እኛ የተገረዝን ነንና።
4Nors aš galėčiau pasitikėti ir kūnu! Jei kas nors mano galįs pasitikėti kūnu, tai aš juo labiau;
4እኔ ግን በሥጋ ደግሞ የምታመንበት አለኝ። ሌላ ሰው ማንም ቢሆን በሥጋ የሚታመንበት እንዳለው ቢመስለው፥ እኔ እበልጠዋለሁ።
5aštuntą dieną apipjaustytas, iš Izraelio tautos, Benjamino giminės, žydas iš žydų, įstatymufariziejus,
5በስምንተኛው ቀን የተገረዝሁ፥ ከእስራኤል ትውልድ፥ ከብንያም ወገን፥ ከዕብራውያን ዕብራዊ ነኝ፤ ስለ ሕግ ብትጠይቁ፥ ፈሪሳዊ ነበርሁ፤
6uolumubažnyčios persekiotojas, įstatymo teisumunepeiktinas.
6ስለ ቅንዓት ብትጠይቁ፥ ቤተ ክርስቲያንን አሳዳጅ ነበርሁ፤ በሕግ ስለሚገኝ ጽድቅ ብትጠይቁ፥ ያለ ነቀፋ ነበርሁ።
7Bet tai, kas man buvo laimėjimas, dėl Kristaus palaikiau nuostoliu.
7ነገር ግን ለእኔ ረብ የነበረውን ሁሉ ስለ ክርስቶስ እንደ ጉዳት ቈጥሬዋለሁ።
8O taip! Aš iš tikrųjų visa laikau nuostoliu dėl Kristaus Jėzaus, mano Viešpaties, pažinimo didybės. Dėl Jo aš praradau viską ir viską laikau sąšlavomis, kad laimėčiau Kristų
8አዎን፥ በእውነት ከሁሉ ይልቅ ስለሚበልጥ ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ ስለ ጌታዬ እውቀት ነገር ሁሉ ጉዳት እንዲሆን እቈጥራለሁ፤ ስለ እርሱ ሁሉን ተጐዳሁ፥ ክርስቶስንም አገኝ ዘንድ፥ በክርስቶስም በማመን ያለው ጽድቅ ማለት በእምነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ያለው ጽድቅ እንጂ ከሕግ ለእኔ ያለው ጽድቅ ሳይሆንልኝ፥ በእርሱ እገኝ ዘንድ ሁሉን እንደ ጕድፍ እቈጥራለሁ፤
9ir būčiau atrastas Jame, nebeturėdamas savo teisumo iš įstatymo, bet turėdamas teisumą per tikėjimą Kristumi, teisumą iš Dievo, paremtą tikėjimu,
10እርሱንና የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ፥ በመከራውም እንድካፈል፥ ወደ ሙታንም ትንሣኤ ልደርስ ቢሆንልኝ፥ በሞቱ እንድመስለው እመኛለሁ።
10kad pažinčiau Jį, Jo prisikėlimo jėgą ir bendravimą Jo kentėjimuose, suaugčiau su Jo mirtimi,
12አሁን እንዳገኘሁ ወይም አሁን ፍጹም እንደ ሆንሁ አይደለም፥ ነገር ግን ስለ እርሱ በክርስቶስ ኢየሱስ የተያዝሁበትን ያን ደግሞ እይዛለሁ ብዬ እፈጥናለሁ።
11kad pasiekčiau prisikėlimą iš numirusių.
13ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እንዳልያዝሁት እቈጥራለሁ፤ ነገር ግን አንድ ነገር አደርጋለሁ፤ በኋላዬ ያለውን እየረሳሁ በፊቴ ያለውን ለመያዝ እዘረጋለሁ፥
12Nesakau, kad jau esu šitai gavęs ar tapęs tobulas, bet vejuosi, norėdamas pagauti, nes jau esu Kristaus Jėzaus pagautas.
14በክርስቶስ ኢየሱስ ከፍ ከፍ ያለውን የእግዚአብሔርን መጥራት ዋጋ እንዳገኝ ምልክትን እፈጥናለሁ።
13Broliai, aš nemanau, kad jau būčiau tai pasiekęs. Tik viena tikra: pamiršdamas, kas už manęs, ir siekdamas to, kas priešakyje,
15እንግዲህ ፍጹማን የሆንን ሁላችን ይህን እናስብ፤ በአንዳች ነገርም ልዩ አሳብ ቢኖራችሁ፥ እግዚአብሔር ይህን ደግሞ ይገልጥላችኋል፤
14veržiuosi į tikslą aukštybėse, siekiu apdovanojimo už Dievo pašaukimą Kristuje Jėzuje.
16ሆኖም በደረስንበት በዚያ እንመላለስ።
15Taigi visi, kurie esame subrendę, taip mąstykime. O jeigu jūs apie ką nors manote kitaip, tai Dievas jums ir tai apreikš.
17ወንድሞች ሆይ፥ እኔን የምትመስሉ ሁኑ፥ እኛም እንደ ምሳሌ እንደምንሆንላችሁ፥ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ።
16Kiek bebūtumėme pasiekę, vadovaukimės ta pačia taisykle ir taip mąstykime.
18ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶቹ ሆነው ይመላለሳሉና፤ ብዙ ጊዜ ስለ እነርሱ አልኋችሁ፥ አሁንም እንኳ እያለቀስሁ እላለሁ።
17Broliai, būkite mano sekėjai ir žiūrėkite į tuos, kurie elgiasi pagal pavyzdį, kurį matote mumyse.
19መጨረሻቸው ጥፋት ነው፥ ሆዳቸው አምላካቸው ነው፥ ክብራቸው በነውራቸው ነው፥ አሳባቸው ምድራዊ ነው።
18Daugelisapie juos ne kartą esu jums kalbėjęs ir dabar net su ašaromis kalbuelgiasi kaip Kristaus kryžiaus priešai.
20እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፥ ከዚያም ደግሞ የሚመጣ መድኃኒትን እርሱንም ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን እንጠባበቃለን፤
19Jų galaspražūtis, jų dievas pilvas ir jų garbė—gėda. Jie temąsto apie žemiškus dalykus.
21እርሱም ሁሉን እንኳ ለራሱ ሊያስገዛ እንደሚችልበት አሠራር፥ ክቡር ሥጋውን እንዲመስል የተዋረደውን ሥጋችንን ይለውጣል።
20Tuo tarpu mūsų tėvynė danguje, ir iš ten mes karštai laukiame Gelbėtojo, Viešpaties Jėzaus Kristaus,
21kuris pakeis mūsų gėdingą kūną ir padarys jį panašų į savo šlovingą kūną ta jėga, kuria Jis visa palenkia sau.