1Paulius, Jėzaus Kristaus tarnas, pašauktas apaštalu, išrinktas skelbti Dievo Evangeliją,
1ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ በነቢያቱ አፍ በቅዱሳን መጻሕፍት አስቀድሞ ተስፋ ለሰጠው ለእግዚአብሔር ወንጌል ተለየ።
2kurią Jis iš anksto pažadėjo per savo pranašus Šventuosiuose Raštuose,
3ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
3apie Jo Sūnų, kūnu kilusį iš Dovydo palikuonių,
5በእርሱም ስለ ስሙ በአሕዛብ ሁሉ መካከል ከእምነት የሚነሣ መታዘዝ እንዲገኝ ጸጋንና ሐዋርያነትን ተቀበልን፤
4šventumo Dvasia per prisikėlimą iš numirusių pristatytą galingu Dievo Sūnumi,Jėzų Kristų, mūsų Viešpatį.
6በእነርሱም መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ ልትሆኑ የተጠራችሁ እናንተ ደግሞ ናችሁ።
5Per Jį gavome malonę ir apaštalystę, kad Jo vardu padarytume klusnias tikėjimui visas tautas,
7በእግዚአብሔር ለተወደዳችሁና ቅዱሳን ልትሆኑ ለተጠራችሁ በሮሜ ላላችሁት ሁሉ፥ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
6iš kurių ir jūs esate Jėzaus Kristaus pašaukti.
8እምነታችሁ በዓለም ሁሉ ስለ ተሰማች አስቀድሜ ስለ ሁላችሁ አምላኬን በኢየሱስ ክርስቶስ አመሰግናለሁ።
7Visiems Dievo numylėtiesiems, esantiems Romoje, pašauktiesiems šventiesiems: tebūna jums malonė bei ramybė nuo mūsų Dievo Tėvo ir Viešpaties Jėzaus Kristaus!
9በልጁ ወንጌል በመንፈሴ የማገለግለው እግዚአብሔር ምስክሬ ነውና፤ ምናልባት ብዙ ቆይቼ ወደ እናንተ አሁን እንድመጣ በእግዚአብሔር ፈቃድ መንገዴን እንዲያቀናልኝ እየለመንሁ ሁልጊዜ ስጸልይ ስለ እናንተ ሳላቋርጥ አሳስባለሁ።
8Pirmiausia dėkoju savo Dievui per Jėzų Kristų už jus visus, nes visame pasaulyje kalbama apie jūsų tikėjimą.
11ትጸኑ ዘንድ መንፈሳዊ ስጦታ እንዳካፍላችሁ ላያችሁ እናፍቃለሁና፤
9Man liudytojas Dievas, kuriam tarnauju dvasia, skelbdamas Jo Sūnaus Evangeliją, jog be paliovos jus prisimenu savo maldose,
12ይህንም ማለቴ በመካከላችን ባለች በእናንተና በእኔ እምነት አብረን በእናንተ እንድንጽናና ነው።
10prašydamas, kad Dievo valia man pavyktų kaip nors atvykti pas jus.
13ወንድሞች ሆይ፥ በሌሎቹ አሕዛብ ደግሞ እንደ ሆነ በእናንተም ፍሬ አገኝ ዘንድ ብዙ ጊዜ ወደ እናንተ ልመጣ እንዳሰብሁ እስከ አሁን ግን እንደ ተከለከልሁ ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ።
11Trokštu jus pamatyti, kad galėčiau perduoti šiek tiek dvasinių dovanų jums sustiprinti,
14ለግሪክ ሰዎችና ላልተማሩም፥ ለጥበበኞችና ለማያስተውሉም ዕዳ አለብኝ፤
12tai yra drauge pasiguosti bendru jūsų ir mano tikėjimu.
15ስለዚህም በሚቻለኝ መጠን በሮሜ ላላችሁ ለእናንተ ደግሞ ወንጌልን ልሰብክ ተዘጋጅቼአለሁ።
13Noriu, broliai, kad žinotumėte, jog ne kartą ketinau atvykti pas jus,bet iki šiol vis pasitaikydavo kliūčių,kad ir tarp jūsų turėčiau šiek tiek vaisių kaip ir tarp kitų pagonių.
16በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።
14Juk aš skolingas graikams ir barbarams, mokytiems ir nemokytiems.
17ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎ እንደ ተጻፈ የእግዚአብሔር ጽድቅ ከእምነት ወደ እምነት በእርሱ ይገለጣልና።
15Štai kodėl mano širdį traukia ir jums Romoje skelbti Evangeliją.
18እውነትን በዓመፃ በሚከለክሉ ሰዎች በኃጢአተኝነታቸውና በዓመፃቸው ሁሉ ላይ የእግዚአብሔር ቍጣ ከሰማይ ይገለጣልና፤
16Aš nesigėdiju Evangelijos, nes ji yra Dievo jėga išgelbėti kiekvienam, kuris tiki, pirma žydui, paskui graikui.
19እግዚአብሔር ስለ ገለጠላቸው፥ ስለ እግዚአብሔር ሊታወቅ የሚቻለው በእነርሱ ዘንድ ግልጥ ነውና።
17Joje apsireiškia Dievo teisumas iš tikėjimo į tikėjimą, kaip parašyta: “Teisusis gyvens tikėjimu”.
20የማይታየው ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና፤ ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙት አጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ።
18Dievo rūstybė apsireiškia iš dangaus už visokią žmonių bedievystę ir neteisybę, kai teisybę jie užgniaužia neteisumu.
22ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ፥
19Juk tai, kas gali būti žinoma apie Dievą, jiems aišku, nes Dievas jiems tai apreiškė.
23የማይጠፋውንም የእግዚአብሔር ክብር በሚጠፋ ሰውና በወፎች አራት እግር ባላቸውም በሚንቀሳቀሱትም መልክ መስለው ለወጡ።
20Jo neregimosios ypatybėsJo amžinoji galybė ir dievystėnuo pat pasaulio sukūrimo aiškiai suvokiamos iš Jo kūrinių, todėl jie nepateisinami.
24ስለዚህ እርስ በርሳቸው ሥጋቸውን ሊያዋርዱ እግዚአብሔር በልባቸው ፍትወት ወደ ርኵስነት አሳልፎ ሰጣቸው፤
21Pažinę Dievą, jie negarbino Jo kaip Dievo ir Jam nedėkojo, bet tuščiai mąstydami paklydo, ir neišmani jų širdis aptemo.
25ይህም የእግዚአብሔርን እውነት በውሸት ስለ ለወጡ በፈጣሪም ፈንታ የተፈጠረውን ስላመለኩና ስላገለገሉ ነው፤ እርሱም ለዘላለም የተባረከ ነው፤ አሜን።
22Vadindami save išmintingais, tapo kvaili.
26ስለዚህ እግዚአብሔር ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውም ለባሕርያቸው የሚገባውን ሥራ ለባሕርያቸው በማይገባው ለወጡ፤
23Jie išmainė nenykstančiojo Dievo šlovę į nykstančius žmogaus, paukščių, keturkojų bei šliužų atvaizdus.
27እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ።
24Todėl Dievas per jų širdies geidulius atidavė juos neskaistumui, kad jie patys terštų savo kūnus.
28እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤
25Jie Dievo tiesą iškeitė į melą ir garbino kūrinius bei tarnavo jiems, o ne Kūrėjui, kuris palaimintas per amžius. Amen!
29ዓመፃ ሁሉ፥ ግፍ፥ መመኘት፥ ክፋት ሞላባቸው፤ ቅናትን፥ ነፍስ መግደልን፥ ክርክርን፥ ተንኰልን፥ ክፉ ጠባይን ተሞሉ፤ የሚያሾከሹኩ፥
26Todėl Dievas paliko juos gėdingų aistrų valiai. Jų moterys prigimtinius santykius pakeitė priešingais prigimčiai.
30ሐሜተኞች፥ አምላክን የሚጠሉ፥ የሚያንገላቱ፥ ትዕቢተኞች፥ ትምክህተኞች፥ ክፋትን የሚፈላለጉ፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥
27Panašiai ir vyrai, pametę prigimtinius santykius su moterimis, užsigeidė vienas kito, ištvirkavo vyrai su vyrais, ir gaudavo už savo paklydimą vertą atpildą.
31የማያስተውሉ፥ ውል የሚያፈርሱ፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ምሕረት ያጡ ናቸው፤
28Kadangi jie nesirūpino pažinti Dievą, tai Dievas leido jiems vadovautis netikusiu išmanymu ir daryti, kas nepridera.
32እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም።
29Todėl jie pilni visokio neteisumo, netyrumo, piktybių, godulystės ir piktumo, pilni pavydo, žudynių, nesantaikos, klastingumo, paniekos, apkalbų.
30Tai šmeižikai, nekenčiantys Dievo, akiplėšos, išpuikėliai, pagyrūnai, išradingi piktadariai, neklausantys tėvų,
31neprotingi, nepatikimi, nemylintys, neatlaidūs, negailestingi.
32Nors jie žino teisingą Dievo nuosprendį, kad visa tai darantys verti mirties, jie ne tik patys taip daro, bet ir palaiko taip darančius.