Lithuanian

Amharic: New Testament

Romans

3

1Koks tada pranašumas būti žydu arba kokia nauda iš apipjaustymo?
1እንግዲህ የአይሁዳዊ ብልጫው ምንድር ነው? ወይስ የመገረዝ ጥቅሙ ምንድር ነው? በሁሉ ነገር ብዙ ነው።
2Visokeriopas! Pirmiausia tas, kad jiems buvo patikėtas Dievo žodis.
2አስቀድሞ የእግዚአብሔር ቃላት አደራ ተሰጡአቸው። ታዲያ ምንድር ነው?
3Jei kai kurie tapo netikintys,­negi jų netikėjimas panaikins Dievo ištikimybę?
3የማያምኑ ቢኖሩ አለማመናቸው የእግዚአብሔርን ታማኝነት ያስቀራልን?
4Jokiu būdu! Dievas išlieka teisingas, o kiekvienas žmogus­melagis, kaip parašyta: “Kad Tu būtum pripažintas teisus savo žodžiuose ir laimėtum, kai esi teisiamas”.
4እንዲህ አይሁን፤ በቃልህ ትጸድቅ ዘንድ ወደ ፍርድ በገባህም ጊዜ ትረታ ዘንድ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ሰው ሁሉ ውሸተኛ ከሆነ እግዚአብሔር እውነተኛ ይሁን።
5Jei mūsų neteisumas iškelia Dievo teisumą,­ką gi sakysime? Gal Dievas neteisus, rūsčiai bausdamas? Kalbu, kaip žmonėms įprasta.
5ነገር ግን ዓመፃችን የእግዚአብሔርን ጽድቅ የሚያስረዳ ከሆነ ምን እንላለን? ቍጣን የሚያመጣ እግዚአብሔር ዓመፀኛ ነውን? እንደ ሰው ልማድ እላለሁ።
6Jokiu būdu! Kaip tada Dievas galėtų teisti pasaulį?
6እንዲህ አይሁን፤ እንዲህ ቢሆን እግዚአብሔር በዓለም እንዴት ይፈርዳል?
7Bet jeigu Dievo tiesa per mano melagystę tik dar labiau iškilo Jo šlovei, tai kam dar teisti mane kaip nusidėjėlį?
7በእኔ ውሸት ግን የእግዚአብሔር እውነት ለክብሩ ከላቀ ስለምን በእኔ ደግሞ እንደ ኃጢአተኛ ገና ይፈርድብኛል?
8Tai gal “darykime bloga, kad išeitų gera”,­kaip esame šmeižiami ir kaip kai kurie sako mus skelbiant? Tokie pasmerkti vertai.
8ስለ ምንስ መልካም እንዲመጣ ክፉ አናደርግም? እንዲሁ ይሰድቡናልና አንዳንዱም እንዲሁ እንድንል ይናገራሉና። የእነርሱም ፍርድ ቅን ነው።
9Tai ką gi? Ar mes turime pirmenybę? Visai ne! Juk jau įrodėme, kad žydai ir pagonys­visi yra nuodėmės valdžioje,
9እንግዲህ ምን ይሁን? ከእነርሱ እንበልጣለንን? ከቶ አይደለም፤ አይሁድም የግሪክ ሰዎችም ሁሉ ከኃጢአት በታች እንደ ሆኑ አስቀድመን ከሰናቸዋልና፤
10kaip parašyta: “Nėra teisaus, nėra nė vieno.
10እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ።
11Nėra išmanančio, nėra kas Dievo ieškotų.
11ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ፤ አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ የለም፤ ሁሉ ተሳስተዋል፥
12Visi paklydo ir tapo netikusiais; nėra kas darytų gera, nėra nė vieno!
12በአንድነትም የማይጠቅሙ ሆነዋል፤ ቸርነት የሚያደርግ የለም፥ አንድ ስንኳ የለም።
13Jų gerklė­atviras kapas; savo liežuviais klastas jie raizgė, gyvačių nuodai jų lūpose.
13ጕሮሮአቸው እንደ ተከፈተ መቃብር ነው፥ በመላሳቸውም ሸንግለዋል፤ የእባብ መርዝ ከከንፈሮቻቸው በታች አለ፤
14Jų burna pilna keiksmų ir kartumo,
14አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል፤
15jų kojos eiklios kraujo pralieti,
15እግሮቻቸው ደምን ለማፍሰስ ፈጣኖች ናቸው፤
16jų keliuose griuvimas ir vargas.
16ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፥
17Jie nepažino taikos kelio,
17የሰላምንም መንገድ አያውቁም። በዓይኖቻቸው ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።
18ir prieš jų akis nestovi Dievo baimė”.
19አፍም ሁሉ ይዘጋ ዘንድ ዓለምም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፍርድ በታች ይሆን ዘንድ ሕግ የሚናገረው ሁሉ ከሕግ በታች ላሉት እንዲናገር እናውቃለን፤
19Mes gi žinome, kad, ką besakytų įstatymas, jis kalba tiems, kurie yra įstatymo valdžioje, kad visos burnos užsičiauptų ir visas pasaulis pasirodytų kaltas prieš Dievą,
20ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና።
20nes įstatymo darbais Jo akivaizdoje nebus išteisintas nė vienas žmogus. Per įstatymą tik pažįstame nuodėmę.
21አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
21Bet dabar, nepriklausomai nuo įstatymo, yra apreikštas Dievo teisumas, kurį paliudijo Įstatymas ir Pranašai,­
22እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
22Dievo teisumas, tikėjimu į Jėzų Kristų duodamas visiems, kurie tiki. Nėra jokio skirtumo,
23ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
23nes visi nusidėjo ir stokoja Dievo šlovės,
24በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
24o išteisinami dovanai Jo malone dėl atpirkimo, kuris yra Jėzuje Kristuje.
25እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው፤ ይህም በፊት የተደረገውን ኃጢአት በእግዚአብሔር ችሎታ ስለ መተው ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው፥
25Dievas Jį paskyrė permaldavimo auka, veikiančia per tikėjimą Jo kraujo galia. Jis parodė savo teisumą tuo, kad, būdamas kantrus, nenubaudė už nuodėmes, padarytas anksčiau,
26ራሱም ጻድቅ እንዲሆን በኢየሱስም የሚያምነውን እንዲያጸድቅ አሁን በዚህ ዘመን ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው።
26ir parodė savo teisumą dabartiniu metu, pasirodydamas esąs teisus ir išteisinantis tą, kuris tiki Jėzų.
27ትምክህት እንግዲህ ወዴት ነው? እርሱ ቀርቶአል። በየትኛው ሕግ ነው? በሥራ ሕግ ነውን? አይደለም፥ በእምነት ሕግ ነው እንጂ።
27Kur tada pagrindas girtis? Jis atmestas. Kokiu įstatymu? Darbų? Ne, tik tikėjimo įstatymu.
28ሰው ያለ ሕግ ሥራ በእምነት እንዲጸድቅ እንቆጥራለንና።
28Mes įsitikinę, kad žmogus išteisinamas tikėjimu, be įstatymo darbų.
29ወይስ እግዚአብሔር የአይሁድ ብቻ አምላክ ነውን? የአሕዛብስ ደግሞ አምላክ አይደለምን? አዎን፥ የተገረዘን ስለ እምነት ያልተገረዘንም በእምነት የሚያጸድቅ አምላክ አንድ ስለ ሆነ የአሕዛብ ደግሞ አምላክ ነው።
29Argi Dievas­tiktai žydų Dievas? Ar Jis nėra ir pagonių? Taip, ir pagonių,
31እንግዲህ ሕግን በእምነት እንሽራለንን? አይደለም፤ ሕግን እናጸናለን እንጂ።
30nes tėra vienas Dievas, kuris per tikėjimą išteisins apipjaustytus ir per tikėjimą išteisins neapipjaustytus.
31O gal tikėjimu panaikiname įstatymą? Jokiu būdu! Priešingai, mes įstatymą įtvirtiname.